Jeremiah 33:4 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል፡ ብዛዕባ ኣባይቲ እዛ ኸተማን ብዛዕባ ኣባይቲ ነገስታት ይሁዳን፡ ብኣኽራንን ብሰይፍን እተደርበዩ፡ ከምዚ ይብል ኣሎ እሞ፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል፡ ከምዚ ይብል። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር ለምሽግና ለመከላከያ ስለ ፈረሱት ስለዚህች ከተማ ቤቶች፥ ስለ ይሁዳም ነገሥታት ቤቶች እንዲህ ይላልና፦ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የእስራኤል አምላክ እግዚአብሄር ለአፈር ድልድልና ለምሽግ ስለ ፈረሱ ስለዚህች ከተማ ቤቶች፥ ስለ ይሁዳም ነገሥታት ቤቶች እንዲህ ይላልና። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከሰይፍ ፊትና ከከበባት የአፈር ድልድል ለመከላከል ስለ ፈረሱ ስለዚህች ከተማ ቤቶች፥ ስለ ይሁዳም ነገሥታት ቤቶች የእስራኤል አምላክ ጌታ እንዲህ ይላልና፦ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ባብሎናቱዋ ቢታ ዶሪታ፥ ዶደነ ማሻ ድጋና ማላ፥ ድርሳ ግምቢያ ምንሳናዉ ኮሌዳ ሀ ካታማ ጎለቱዋባነ ይሁዳ ካተቱዋ ጎለቱዋባ ታን መና ጎዳይ፥ እስራኤልያ ጾሳይ ኦዳይ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Baabloonatuwaa biittaa dooriita, dooddetsaanne mashshaa diggana mala, dirssaa gimbbiyaa minisanaw koleedda ha katamaa golletuwaabaanne Yihudaa kaatetuwaa golletuwaabaa taani Med'inaa Goday, Israa'eeliyaa S'oossay oday. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAA Isra7eele Xoossay Baabiloonetara diza olaan biitta dooridi mashshan qohiza olaa teqqanaas laalettida ha katamay keeththatassinne Yuhuda kawoteththa keeththata gishshas, |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳ ኢስራኤሌ ጾሳይ ባቢሎኔታራ ዲዛ ኦላን ቢታ ዶሪዲ ማሻን ቆሂዛ ኦላ ቴቃናስ ላሌቲዳ ሃ ካታማይ ኬታሲኔ ዩሁዳ ካዎቴ ኬታ ጊሻስ፥ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ፥ እስራኤለ ፆሳይ፥ ባብሎነ ኦላ፥ ቢታ ዶረነ፥ ድኤተ ተቃና መላ ድርሳ ግምብያ ምንናዉ ላልዳ ሀ ካታማ ኬታባነ ይሁዳ ካዎታ ጋታባ ሀይሳዳ ያጌስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday, Isra7eele Xoossay, Babiloone olaa, biitta doorethaanne, di7etetha teqana mela dirsa gimbiya minthanaw laallida ha katama keethatabaanne Yihuda kawota gadhotaba haysada yaagees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር ከባቢሎናውያን ጋር ባለው ውጊያ፣ ዐፈር በመደልደልና በሰይፍ የሚደረገውን ጥቃት ለመከላከል ስለ ፈረሱት ስለዚህች ከተማ ቤቶችና ስለ ይሁዳ ነገሥታት ቤተ መንግሥት እንዲህ ይላል፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በከበባውና በጦርነቱ ጥቃት ምክንያት የኢየሩሳሌም ቤቶችና የይሁዳ ቤተ መንግሥት ይፈራርሳሉ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ብዛዕባ እቲ ብመፍረሲ ዕርድን፥ ብሰይፍን ዝፈርስ ዘሎ ኣባይቲ እዛ ኸተማ እዚኣን፥ ኣባይቲ ነገስታት ይሁዳን፥ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ |