Jeremiah 33:26 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ፡ ንሓደ ኻብ ዘርኡ ኣብ ልዕሊ ዘርኢ ኣብርሃምን ይስሃቅን ያእቆብን ገዛእቲ ምእንቲ ኸይገብሮ፡ ንዘርእ ያእቆብን ባርያይ ዳዊትን ክነጽጎም እየ። ምርኮኦምን ምሕረቶምን ክመልሶም እየ እሞ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እኔም ደግሞ በአብርሃምና በይስሐቅ በያዕቆብም ዘር ላይ ገዢዎች ይሆኑ ዘንድ ከዘሩ እንዳላስነሣ፥ የያዕቆብንና የባሪያዬን የዳዊትን ዘር እጥላለሁ፤ ምርኮአቸውን እመልሳለሁና፥ እምራቸውማለሁና።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እኔም ደግሞ በአብርሃምና በይስሐቅ በያዕቆብም ዘር ላይ ገዦች ይሆኑ ዘንድ ከዘሩ እንዳልወስድ፥ የያዕቆብንና የባሪያዬን የዳዊትን ዘር እጥላለሁ፤ ምርኮአቸውን እመልሳለሁና፥ እምራቸውማለሁና። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በአብርሃምና በይስሐቅ በያዕቆብም ዘር ላይ ገዦች እንዲሆኑ ከዘሩ ላለመውሰድ፥ የያዕቆብንና የባርያዬን የዳዊትን ዘር እኔ ደግሞ እጥላለሁ። እኔ ምርኮአቸውን እመልሳለሁና፥ እምራቸዋለሁምና።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታን ያቆባ ዘረቱዋነ ታ ቆማ ዳዊታ ዘረቱዋ አጋ ባሻና፤ ያታቤናዋ ግድንቶ፥ አብራሃማ፥ ይሳቃነ ያቆባ ዛራቱዋ ቦላ ካተያናዉ ዳዊታ ዘረ ዶረናን አጋና። ታን ታ አሳ ማራና፤ ታን ኡንቱንታ ዛራደ እሻልሳና” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | taani Yaak'ooba zeretsatuwaanne ta k'oomaa Daawita zeretsatuwaa agga bashana; yaatabeennawaa gidintto, Abrahaama, Yisaak'anne Yaak'ooba zaratuwaa bolla kaateyanaw Daawita zeretsaa doorennan aggana. Taani ta asaa maarana; taani unttuntta zaaraadde ishalissana» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | tani Yaaqoobe zereththatanne ta aylle Dawite zereththata aggaagana; Dawite zareppe Abrahaame, Yisaaqanne Yaaqoobe zareta bolla kawotana mala doorikke; tani isttas qadhettana; isttafe di7ettidayssaka isttas zaarana» gees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታኒ ያቆቤ ዜሬታኔ ታ ኣይሌ ዳዊቴ ዜሬታ ኣጋጋና፤ ዳዊቴ ዛሬፔ ኣብራሃሜ፥ ዪሳቃኔ ያቆቤ ዛሬታ ቦላ ካዎታና ማላ ዶሪኬ፤ ታኒ ኢስታስ ቃታና፤ ኢስታፌ ዲኤቲዳይሳካ ኢስታስ ዛራና» ጌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ያይቆባ ዘረነ ታ አይልያ ዳዊታ ኮቻ አጋጋና። እያ ናይታፐ አብራሃመ፥ ይሳቃነ ያይቆባ ኮቻታ ቦላ ካዎናዉ ዳዊታ ኮቻ ዶርከ። ታኒ ታ አሳ ማራና፤ ኤንታ ሻሉዋ ዛራና” ያጌስ ጎዳይ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yayqooba zerethaanne ta aylliya Dawita kochaa aggaagana. Iya naytape Abrahaame, Yisaaqanne Yayqooba kochata bolla kawothanaw Dawita kochaa doorike. Taani ta asaa maarana; enta shaluwa zaarana” yaagees Goday. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የያዕቆብንና የአገልጋዬን የዳዊትን ዘር እጥላለሁ፤ ከልጆቹም በአብርሃም፣ በይስሐቅና በያዕቆብ ዘር ላይ ገዥ እንዲሆኑ አልመርጥም፤ ይህንም የምለው ምርኳቸውን ስለምመልስና ስለምራራላቸው ነው።’ ” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የያዕቆብና የአገልጋዬን የዳዊትን ዘሮች ትቼአለሁ ማለት ነው፤ ይህም ማለት ለአገልጋዬ ለዳዊት በአብርሃም፥ በይስሐቅና በያዕቆብ ዘሮች ላይ የሚነግሥ አንድም ተወላጅ አላስነሣለትም ማለት ነው። እኔ ግን ምሕረት አደርግላቸዋለሁ፤ ንብረታቸውን እመልስላቸዋለሁ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ ንዘርኢ ያእቆብን ንባርያይ ዳዊትን ክድርብዮ እየ። ካብ ዘርኢ ዳዊት ሓደ ኣብ ልዕሊ ዘርኢ ኣብርሃምን ይስሓቅን ያእቆብን ዝገዝኡ ኣየተስእን እየ። ንምርኮኦም ክመልሶ እየሞ፤ ክምሕሮምውን እየሞ።” |