Jeremiah 33:26 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ፡ ንሓደ ኻብ ዘርኡ ኣብ ልዕሊ ዘርኢ ኣብርሃምን ይስሃቅን ያእቆብን ገዛእቲ ምእንቲ ኸይገብሮ፡ ንዘርእ ያእቆብን ባርያይ ዳዊትን ክነጽጎም እየ። ምርኮኦምን ምሕረቶምን ክመልሶም እየ እሞ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እኔም ደግሞ በአ​ብ​ር​ሃ​ምና በይ​ስ​ሐቅ በያ​ዕ​ቆ​ብም ዘር ላይ ገዢ​ዎች ይሆኑ ዘንድ ከዘሩ እን​ዳ​ላ​ስ​ነሣ፥ የያ​ዕ​ቆ​ብ​ንና የባ​ሪ​ያ​ዬን የዳ​ዊ​ትን ዘር እጥ​ላ​ለሁ፤ ምር​ኮ​አ​ቸ​ውን እመ​ል​ሳ​ለ​ሁና፥ እም​ራ​ቸ​ው​ማ​ለ​ሁና።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እኔም ደግሞ በአብርሃምና በይስሐቅ በያዕቆብም ዘር ላይ ገዦች ይሆኑ ዘንድ ከዘሩ እንዳልወስድ፥ የያዕቆብንና የባሪያዬን የዳዊትን ዘር እጥላለሁ፤ ምርኮአቸውን እመልሳለሁና፥ እምራቸውማለሁና።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በአብርሃምና በይስሐቅ በያዕቆብም ዘር ላይ ገዦች እንዲሆኑ ከዘሩ ላለመውሰድ፥ የያዕቆብንና የባርያዬን የዳዊትን ዘር እኔ ደግሞ እጥላለሁ። እኔ ምርኮአቸውን እመልሳለሁና፥ እምራቸዋለሁምና።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ታን ያቆባ ዘረቱዋነ ታ ቆማ ዳዊታ ዘረቱዋ አጋ ባሻና፤ ያታቤናዋ ግድንቶ፥ አብራሃማ፥ ይሳቃነ ያቆባ ዛራቱዋ ቦላ ካተያናዉ ዳዊታ ዘረ ዶረናን አጋና። ታን ታ አሳ ማራና፤ ታን ኡንቱንታ ዛራደ እሻልሳና” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) taani Yaak'ooba zeretsatuwaanne ta k'oomaa Daawita zeretsatuwaa agga bashana; yaatabeennawaa gidintto, Abrahaama, Yisaak'anne Yaak'ooba zaratuwaa bolla kaateyanaw Daawita zeretsaa doorennan aggana. Taani ta asaa maarana; taani unttuntta zaaraadde ishalissana» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) tani Yaaqoobe zereththatanne ta aylle Dawite zereththata aggaagana; Dawite zareppe Abrahaame, Yisaaqanne Yaaqoobe zareta bolla kawotana mala doorikke; tani isttas qadhettana; isttafe di7ettidayssaka isttas zaarana» gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ታኒ ያቆቤ ዜሬታኔ ታ ኣይሌ ዳዊቴ ዜሬታ ኣጋጋና፤ ዳዊቴ ዛሬፔ ኣብራሃሜ፥ ዪሳቃኔ ያቆቤ ዛሬታ ቦላ ካዎታና ማላ ዶሪኬ፤ ታኒ ኢስታስ ቃታና፤ ኢስታፌ ዲኤቲዳይሳካ ኢስታስ ዛራና» ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ያይቆባ ዘረነ ታ አይልያ ዳዊታ ኮቻ አጋጋና። እያ ናይታፐ አብራሃመ፥ ይሳቃነ ያይቆባ ኮቻታ ቦላ ካዎናዉ ዳዊታ ኮቻ ዶርከ። ታኒ ታ አሳ ማራና፤ ኤንታ ሻሉዋ ዛራና” ያጌስ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Yayqooba zerethaanne ta aylliya Dawita kochaa aggaagana. Iya naytape Abrahaame, Yisaaqanne Yayqooba kochata bolla kawothanaw Dawita kochaa doorike. Taani ta asaa maarana; enta shaluwa zaarana” yaagees Goday.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የያዕቆብንና የአገልጋዬን የዳዊትን ዘር እጥላለሁ፤ ከልጆቹም በአብርሃም፣ በይስሐቅና በያዕቆብ ዘር ላይ ገዥ እንዲሆኑ አልመርጥም፤ ይህንም የምለው ምርኳቸውን ስለምመልስና ስለምራራላቸው ነው።’ ”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የያዕቆብና የአገልጋዬን የዳዊትን ዘሮች ትቼአለሁ ማለት ነው፤ ይህም ማለት ለአገልጋዬ ለዳዊት በአብርሃም፥ በይስሐቅና በያዕቆብ ዘሮች ላይ የሚነግሥ አንድም ተወላጅ አላስነሣለትም ማለት ነው። እኔ ግን ምሕረት አደርግላቸዋለሁ፤ ንብረታቸውን እመልስላቸዋለሁ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሽዑ ንዘርኢ ያእቆብን ንባርያይ ዳዊትን ክድርብዮ እየ። ካብ ዘርኢ ዳዊት ሓደ ኣብ ልዕሊ ዘርኢ ኣብርሃምን ይስሓቅን ያእቆብን ዝገዝኡ ኣየተስእን እየ። ንምርኮኦም ክመልሶ እየሞ፤ ክምሕሮምውን እየሞ።”