Jeremiah 33:24 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እዚ ህዝቢ እዚ፡ ነቶም እግዚኣብሄር ዝሓረዮም ክልተ ወለዶ፡ ንሱ እኳ ነጸጎም፡ ኢሉ እተዛረቦዶ ኣየስተብሃልኩምን ኢኹም፧ ስለዚ ኣብ ቅድሚኦም ድሕሪ ደጊም ህዝቢ ከይኮኑ ንህዝበይ ንዒቖም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “ይህ ሕዝብ፦ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የመ​ረ​ጣ​ቸ​ውን ሁለ​ቱን ወገን ጥሎ​አ​ቸ​ዋል፥ እን​ዲሁ በፊ​ታ​ቸው ከእ​ን​ግ​ዲህ ወዲህ ሕዝብ እን​ዳ​ይ​ሆን ሕዝ​ቤን አቃ​ል​ለ​ዋል ያለ​ውን ነገር አት​መ​ለ​ከ​ት​ምን?
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ይህ ሕዝብ። እግዚአብሔር የመረጣቸውን ሁለቱን ወገን ጥሎአቸዋል ያለውን ነገር አትመለከትምን? እንዲሁ በፊታቸው ከእንግዲህ ወዲህ ሕዝብ እንዳይሆን ሕዝቤን አቃልለዋል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “ይህ ሕዝብ፦ ‘ጌታ የመረጣቸውን ሁለቱን ወገን ጥሎአቸዋል’ ያለውን ነገር አትመለከትምን? እንዲሁ በፊታቸው ከእንግዲህ ወዲህ ሕዝብ ባለመሆኑ ሕዝቤን አቃልለዋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ሀ አሳይ፥ ‘መና ጎዳይ ባረ ዶሬዳ ላኡ ካዉተቱዋ፥ እስራኤልያነ ይሁዳ አግ ባሼዳ’ ያጊደ ሃሳይያዋ ኔን አኬካበይኪ? ኡንቱንቱ ታ አሳ ካደ፥ ባረና ዳንዳዬዳ ካዉተ ከስክኖ ጊደ ቆፒኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Ha asay, ‹Med'inaa Goday bare dooreedda laa"u kawutetsatuwaa, Israa'eeliyaanne Yihudaa aggi basheedda› yaagiide haasayiyaawaa neeni akeekabeyikkii? Unttunttu ta asaa kad'iide, barena danddayeedda kawutetsaa kesikkino giide k'oppiino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Ha asay, ‹GODAY ba doorida nam7u kawoteththata yeggi aggides› gi haasayzayssa ne akeekabeekkii? Istti ta deraa kadhidi kawoteththan qoodibeettenna» gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ሃ ኣሳይ፥ ‹ጎዳይ ባ ዶሪዳ ናምኡ ካዎቴታ ዬጊ ኣጊዴስ› ጊ ሃሳይዛይሳ ኔ ኣኬካቤኪ? ኢስቲ ታ ዴራ ካዲ ካዎቴን ቆዲቤቴና» ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ሀ አሳይ፥ ‘ጎዳይ ባ ዶርዳ ናምኡ ካዎተታ፥ እስራኤለነ ይሁዳ አጋግስ’ ያግድ ኦደተይሳ ነ አኬካብኪ? ኤንቲ ታ አሳ ካድ፥ ባና ዳንዳእዳ ካዎተ ግዶኮና ግድ ቆፖሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Ha asay, ‘Goday ba doorida nam7u kawotethata, Isra7eelenne Yihuda aggaagis’ yaagidi odeteysa ne akeekabikii? Enti ta asaa kadhidi, bana danda7ida kawotethi gidokona gidi qopoosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ይህ ሕዝብ፣ ‘ እግዚአብሔር የመረጣቸውን ሁለቱን መንግሥታት ጥሏል’ እንደሚሉ አላስተዋልህምን? ሕዝቤን ንቀዋል፤ እንደ ሕዝብም አልቈጠሯቸውም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “እነዚህ ሕዝቦች፦ ‘እግዚአብሔር የመረጣቸውን እነዚያን ሁለት መንግሥታት ትቶአቸዋል’ ብለው ሕዝቤን በመናቅ በሕዝብነት እንደማያውቁአቸው አላስተዋልክምን?”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “እዞም ህዝቢ እዚኣቶም፥ ‘እግዚኣብሄር ነዞም ዝሓረዮም ክልተ ነገድ ደርቢይዎም እዩ’ እናበሉ ዝዛረብዎ ዘለዉ ኣይትሪኦን ዲኻ? ድሕሪዙይ ኣብ ቅድሚኣቶም ህዝቢ ኸም ዘይኮኑ ቘፂሮም ይንዕቕዎም ኣለዉ።