Jeremiah 33:22 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ከምቲ ሰራዊት ሰማይ ኪቝጸር ዘይክእል፡ ሑጻ ባሕሪውን ዘይዕቀን፡ ከምኡ ድማ ንዘርእ ዳዊት ባርያይን ነቶም ዜገልግሉኒ ሌዋውያንን ከብዝሖም እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የሰ​ማ​ይን ሠራ​ዊት መቍ​ጠር፥ የባ​ሕ​ር​ንም አሸዋ መስ​ፈር እን​ደ​ማ​ይ​ቻል፥ እን​ዲሁ የባ​ሪ​ያ​ዬን የዳ​ዊ​ትን ዘርና የሚ​ያ​ገ​ለ​ግ​ሉ​ኝን ሌዋ​ው​ያ​ንን አበ​ዛ​ለሁ።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የሰማይን ሠራዊት መቍጠር የባሕርንም አሸዋ መስፈር እንደማይቻል፥ እንዲሁ የባሪያዬን የዳዊትን ዘርና የሚያገለግሉኝን ሌዋውያንን አበዛለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የሰማይን ሠራዊት መቁጠር የባሕርንም አሸዋ መስፈር እንደማይቻል፥ እንዲሁ የባርያዬን የዳዊትን ዘርና የሚያገለግሉኝን ሌዋውያንን አበዛለሁ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ታን ታ ቆማ ዳዊታ ዘረቱዋነ ታ ስንን ኦያ ሌዊያ ዛረ ቄሳቱ ዋ ፓይዳናዉ ዳንዳየተና ሳሉዋ ጾልንተቱዋዳንነ ማክና ዉረና አባ ሻፍያዳን ጮራያና” ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Taani ta k'oomaa Daawita zeretsatuwaanne ta sintsan ootsiyaa Leewiyaa zare k'eesetuwaa paydanaw danddayettenna saluwaa s'oolinttetuwaadaaninne makkina wurenna abbaa shafiyaadan c'orayana» yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Tani ta oosanchcha Dawite zaretanne ta sinththan haggaziza Lewe qommota qooday baynda salo xoolintteta malanne makkiin wurontta abba shaamintta mala darsana» gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ታኒ ታ ኦሳንቻ ዳዊቴ ዛሬታኔ ታ ሲንን ሃጋዚዛ ሌዌ ቆሞታ ቆዳይ ባይንዳ ሳሎ ጾሊንቴታ ማላኔ ማኪን ዉሮንታ ኣባ ሻሚንታ ማላ ዳርሳና» ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ታኒ ታ አይልያ ዳዊታ ኮቻነ ታ ስንን ኦያ ሌወ ኮቻ ታይባናዉ ዳንዳኤቶና ሳሎ ፆልንቶታዳነ ማካናዉ ዳንዳኤቶና አባ ሻፍያዳ ዳርሳና” ያጌስ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Taani ta aylliya Dawita kochaanne ta sinthan oothiya Leewe kocha taybanaw danda7etonna salo xoolintotadanne makanaw danda7etonna abba shafiyada darsana” yaagees Goday.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የአገልጋዬን የዳዊትን ዘር እንዲሁም በፊቴ የሚቆሙትን ሌዋውያን እንደማይቈጠሩ እንደ ሰማይ ከዋክብትና እንደማይሰፈር የባሕር አሸዋ አበዛቸዋለሁ።’ ”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ስለዚህ የአገልጋዬን የዳዊትን ዘርና ከሌዊ ወገን የሆኑትን ካህናት ቊጥር አበዛለሁ፤ ብዛታቸውም ሊቈጠር እንደማይችል እንደ ባሕር አሸዋና እንደ ሰማይ ከዋክብት ይሆናል።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ከምቲ ሰራዊት ሰማይ ዘይቝፀር፥ ሑፃ ባሕሪ እውን ዘይስፈር፥ ከምኡ ንዘርኢ ዳዊት ባርያይን ንኣገልገልተይ ሌዋውያንን ከብዝሖም እየ።”