Jeremiah 33:18 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብዘይካዚ፡ እቶም ሌዋውያን ካህናት፡ ዚሓርር መስዋእትን መስዋእቲ ምግቢ ዜቕልልን ወትሩ መስዋእቲ ዜቕርብን ሰብ ኣብ ቅድመይ ኣይህልዎምን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የሚቃጠለውንም መሥዋዕት የሚያቀርብ፥ የእህሉንም ቍርባን የሚያቃጥል፥ ሁልጊዜም የሚሠዋ ሰው ከሌዋውያን ካህናት ዘንድ በእኔ ፊት አይታጣም።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የሚቃጠለውንም መሥዋዕት የሚያቀርብ የእህሉንም ቍርባን የሚያቃጥል ሁልጊዜም የሚሠዋ ሰው ከሌዋውያን ካህናት ዘንድ በእኔ ፊት አይታጣም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እንዲሁም ሌዋውያን ካህናት በእኔ ፊት የሚቃጠለውን መሥዋዕት የሚያቀርብ፥ የእህሉንም ቁርባን የሚያቃጥል፥ ሁልጊዜም የሚሠዋ ሰው ፈጽሞ አያጡም።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋዳንካ፥ ጹግያ ያርሹዋ፥ ካ ያርሾነ ሀራ ያርሹዋ ኡባ ገደ ያርሻናዉ ሌዊያ ዛርያፐ ቄስያ ግድያ አሳይ መናዉካ ታ ስንን የና። ታን መና ጎዳይ ሀዋ ኦዳይ” ያጌ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaadankka, s'uuggiyaa yarshshuwaa, katsaa yarshshoonne hara yarshshuwaa ubbaa gede yarshshanaw Leewiyaa zariyaappe k'eesiyaa gidiyaa Asay med'inawukka ta sintsan d'ayenna. Taani Med'inaa Goday hawaa oday» yaagee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Lewe zareppe gidida qeesetappe xuugettiza yarsho, kaththa yarshonne hara yarsho shiishshanaas ubba wode ta sinththan eqqiza asi istta garsafe dhayenna› » gees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሌዌ ዛሬፔ ጊዲዳ ቄሴታፔ ጹጌቲዛ ያርሾ፥ ካ ያርሾኔ ሃራ ያርሾ ሺሻናስ ኡባ ዎዴ ታ ሲንን ኤቂዛ ኣሲ ኢስታ ጋርሳፌ ዬና› » ጌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳዳካ፥ ፁሳ ያርሾ፥ ካ ያርሾነ ሀራ ያርሾ ያርሻናዉ ሌወ ኮቻፈ ካህነ ግድያ አስ መርናዉ ታ ስንፈ የና” ያጌስ ጎዳይ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessadaka, xuussa yarsho, katha yarshonne hara yarsho yarshanaw Leewe kochaafe kahine gidiya asi merinaw ta sinthafe dhayenna” yaagees Goday. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሌዋውያን ከሆኑት ካህናትም የሚቃጠል መሥዋዕት ለማቅረብ፣ የእህል ቍርባን ለማቃጠልና ሌላውንም መሥዋዕት ለመሠዋት ሁልጊዜ በፊቴ የሚቆም ሰው አይታጣም።’ ” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እንዲሁም የሚቃጠል መሥዋዕት፥ የእህል መሥዋዕትና ሌላውንም መሥዋዕት በማቅረብ የሚያገለግሉኝ ካህናት ከሌዊ ወገን ከቶ አይጠፉም።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ካብ ሌዋውያን ካህናትውን፥ ዝቃፀል መስዋእቲ ንምቕራብ፥ ናይ እኽሊ ቝርባን ንምቅፃል፥ ካልእ መስዋእቲ ንምስዋእ፥ ኵልሻዕ ኣብ ቅድመይ ዝቐውም ሰብ ኣይሰኣንን።” |