Jeremiah 33:17 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ዳዊት ኣብ ዝፋን ቤት እስራኤል ዚቕመጥ ሰብ ከቶ ኣይስእንን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔር እንዲህ ይላልና፦ በእስራኤል ቤት ዙፋን ላይ የሚቀመጥ ሰው ከዳዊት ዘንድ አይታጣም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔር እንዲህ ይላልና። በእስራኤል ቤት ዙፋን ላይ የሚቀመጥ ሰው ከዳዊት ዘንድ አይታጣም፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታ እንዲህ ይላልና፦ ዳዊት በእስራኤል ቤት ዙፋን ላይ የሚቀመጥ ሰው ፈጽሞ አያጣም፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዳዊታ ዘረፐ እስራኤልያ ካዉተ አራታን ኡትያ አሳይ ኡባካ የና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Daawita zeretsaappe Israa'eeliyaa kawutetsaa araatan uttiyaa Asay ubbakka d'ayenna. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «GODAY, ‹Dawite zereththafe Isra7eele kawoteththa araatan uttiza asi mulekka dhayenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ጎዳይ፥ ‹ዳዊቴ ዜሬፌ ኢስራኤሌ ካዎቴ ኣራታን ኡቲዛ ኣሲ ሙሌካ ዬና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዳዊታ ኮቻፈ እስራኤለ አራታን ኡትያ አስ የና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Dawita kochaafe Isra7eele araatan uttiya asi dhayenna. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔር እንዲህ ይላልና፤ ‘ከዳዊት ዘር በእስራኤል ቤት ዙፋን ላይ የሚቀመጥ ሰው ፈጽሞ አይታጣም፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከዳዊት ዘር በእስራኤል ላይ የሚነግሥ ንጉሥ ከቶ እንደማይጠፋ እኔ እግዚአብሔር ተናግሬአለሁ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ካብ ዳዊት፥ ኣብ ዙፋን ቤት እስራኤል ዝቕመጥ ሰብ ከቶ ኣይሰኣንን እዩ፤ ይብል እግዚኣብሄር። |