Jeremiah 33:13 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ከተማታት ኣኽራንን ኣብ ከተማታት ቆላታትን ኣብ ከተማታት ደቡብን ኣብ ምድሪ ብንያምን ኣብ ከባቢታት የሩሳሌምን ኣብ ከተማታት ይሁዳን፡ መጓሰ ኣብ ትሕቲ ኣእዳዉ መሊሱ ክሓልፍ እዩ፡ እቲ ዝነግር ንዓኣቶም፡ ይብል እግዚኣብሄር። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በደጋው ላይ ባሉ ከተሞች፥ በቆላውም ባሉ ከተሞች፥ በደቡብም ባሉ ከተሞች፥ በብንያምም ሀገር፥ በኢየሩሳሌምም ዙሪያ ባሉ ስፍራዎች፥ በይሁዳም ከተሞች በጎቹ በተቈጣጣሪያቸው እጅ እንደ ገና ያልፋሉ፥ ይላል እግዚአብሔር።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በደጋው ላይ ባሉ ከተሞች በቈላውም ባሉ ከተሞች በደቡብም ባሉ ከተሞች፥ በብንያምም አገር በኢየሩሳሌምም ዙሪያ ባሉ ስፍራዎች፥ በይሁዳም ከተሞች መንጎቹ በተቈጣጣሪው እጅ እንደ ገና ያልፋሉ፥ ይላል እግዚአብሔር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በደጋው ላይ ባሉ ከተሞች፥ በቈላውም ባሉ ከተሞች፥ በደቡብም ባሉ ከተሞች፥ በብንያምም አገር፥ በኢየሩሳሌምም ዙሪያ ባሉ ስፍራዎች፥ በይሁዳም ከተሞች በጎቹ መንጋውን በሚቆጥረው ሰው እጅ ሥር እንደገና ያልፋሉ፥ ይላል ጌታ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ገዝያን ደእያ ካታማቱዋን፥ ዞዝያፐ ጋርሳና ደእያ ካታማቱዋን፥ ኔጌባ መላ ቢታን ደእያ ካታማቱዋን፥ ቢንያማ ቢታን፥ የሩሳላመ ዩሹዋን ደእያ ሄራቱዋንነ ይሁዳ ካታማቱዋን ሄንንቻቱ ባረንቱ ዶርሳ ዛረደ ፓይዱዋን። ታን መና ጎዳይ ሀዋ ኦዳይ” ያጌ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Gezziyaan de'iyaa katamatuwaan, zooziyaappe garssaana de'iyaa katamatuwaan, Neegeeba mela biittaan de'iyaa katamatuwaan, Biiniyaama biittan, Yerusaalame yuushshuwaan de'iyaa heeratuwaaninne Yihudaa katamatuwaan hentsanchchatuu barenttu dorssaa zaaretsiide payduwaan. Taani Med'inaa Goday hawaa oday» yaagee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gezze biittan, arshey wullizaso baggan diza zumata garsan, Negeben diza katamatan, Biniyaame biittan, Yerusalaame yuushon diza heerataninne Yuhuda katamatan heenththanchchati bantta wude meheta qoodana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጌዜ ቢታን፥ ኣርሼይ ዉሊዛሶ ባጋን ዲዛ ዙማታ ጋርሳን፥ ኔጌቤን ዲዛ ካታማታን፥ ቢኒያሜ ቢታን፥ ዬሩሳላሜ ዩሾን ዲዛ ሄራታኒኔ ዩሁዳ ካታማታን ሄንንቻቲ ባንታ ዉዴ ሜሄታ ቆዳና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ገዘ ካታማታን፥ ጋ ካታማታን፥ ነገበ መላ ቢታን ደእያ ካታማታን፥ ብንያመ ቢታን፥ የሩሳላመ ዩሹዋን ደእያ በሳታንነ ይሁዳ ካታማታን ሄንንቾት ባንታ ዶርሳታ ዛሪድ ታይባና” ያጌስ ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳይ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Gezze katamatan, gadha katamatan, Negebe mela biittan de7iya katamatan, Biniyaame biittan, Yerusalaame yuushuwan de7iya bessataninne Yihuda katamatan henthanchoti banta dorsata zaaridi taybana” yaagees Ubbaafe Wolqaama Goday. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በተራራማው አገር፣ በምዕራብ ተራሮች ግርጌና በኔጌብ ባሉ ከተሞች በብንያም አገር፣ በይሁዳ ከተሞች እንዲሁም በኢየሩሳሌም ዙሪያ ባሉ መንደሮች መንጎች እንደ ገና በሚቈጥራቸው ሰው እጅ ሥር ያልፋሉ’ ይላል እግዚአብሔር ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በተራራማው አገር በኮረብቶች ግርጌና በይሁዳ ደቡብ ባሉ ከተሞች፥ በብንያም ክፍለ ግዛት፥ በኢየሩሳሌም ዙሪያ ባሉት መንደሮችና በይሁዳ የገጠር ከተሞች ሁሉ እረኞች እንደገና በጎቻቸውን ይቈጥራሉ፤ እኔ እግዚአብሔር ይህን ተናግሬአለሁ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብ ደጕዓ ኣብ ዘለዋ ኸተማታት፥ ኣብ ቈላ ኣብ ዘለዋ ኸተማታት፥ ኣብ ደቡብ ኣብ ዘለዋ ኸተማታት፥ ኣብ ምድሪ ብንያምን ኣብ ከባቢ ኢየሩሳሌምን ኣብ ዘለዋ ኸተማታት፥ ኣብ ይሁዳ ኣብ ዘለዋ ኸተማታት፥ እተን መጓሰታት መሊሰን ብትሕቲ ኢድ እቲ ተቘፃፃሪአን ክሓልፋ እየን፤ ይብል እግዚኣብሄር።” |