Jeremiah 33:12 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ከምዚ ይብል፦ ከም ብሓድሽ ኣብዛ ብዘይ ሰብን እንስሳን ዝደነሰት ስፍራ፡ ኣብ ኵለን ከተማታታን፡ መጓሰ መጓሰኦም ዚድቅሱ ጓሶት መሕደሪ ኪኸውን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፥ “ባድማ ሆኖ፥ ያለ ሰውና ያለ እንስሳ ባለው በዚህ ስፍራ በከተሞችም ሁሉ መንጎቻቸውን የሚያሳርፉበት የእረኞች መኖሪያ ይሆናል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። ባድማ ሆኖ፥ ያለ ሰውና ያለ እንስሳ ባለው በዚህ ስፍራ በከተሞችም ሁሉ መንጎቻቸውን የሚያሳርፉት የእረኞች መኖሪያ ይሆናል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “የሠራዊት ጌታ እንዲህ ይላል፦ ባድማ ሆና፥ ያለ ሰውና ያለ እንስሳ በሆነችው በዚህች ስፍራ፥ በከተሞችዋም ሁሉ መንጎቻቸውን የሚያሳርፉ የእረኞች መኖሪያ ስፍራ ዳግመኛ ይኖራል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ሀ አሳይነ መሂ ባይና አይነ ባይና ቢታንነ አን ደእያ ካታማቱዋን ሄንንቻቱ ባረንቱ ዶርሳ ዉድያ አላጽስያ ጋዲ ደአና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Ha asaynne mehii bayinna ayinne baynna biittaaninne an de'iyaa katamatuwaan hentsanchchatuu barenttu dorssaa wudiyaa allas's'issiyaa gadii de'ana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY Ubbaafe Wolqqama Xoossay, «As gidiin woykko medosati baynda bula sohon katamata ubbaan heenththanchchati bantta wudeta heemmizasoho demmana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ ኡባፌ ዎልቃማ ጾሳይ፥ «ኣስ ጊዲን ዎይኮ ሜዶሳቲ ባይንዳ ቡላ ሶሆን ካታማታ ኡባን ሄንንቻቲ ባንታ ዉዴታ ሄሚዛሶሆ ዴማና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ሀ አሳይነ መሄይ ባይና ባይሳ ቢታንነ እያን ደእያ ካታማታን ሄንንቾት ባንታ ዶርሳ ዉድያ ሄምያ ጋደይ ዳና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Ha asaynne mehey bayna baysa biittaninne iyan de7iya katamatan henthanchoti banta dorsa wudiya heemmiya gadey daana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “የሰራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ ‘ሰውም ሆነ እንስሳት በማይኖሩበት በዚህ ባዶ ስፍራ፣ በከተማዎቹም ሁሉ እረኞች መንጎቻቸውን የሚያሳርፉበት እንደ ገና ያገኛሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የሠራዊት አምላክ እንዲህ ይላል፦ “ሕዝብም ሆነ እንስሳ የማይኖርባት ምድረ በዳ በሆነች በዚህች ምድር እንደገና እረኞች የበጎቻቸውን መንጋ የሚያሠማሩበት መስክ ይኖራል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ “ኣብዛ ሰብን እንስሳን ዘይብላ ስፍራን፥ ኣብ ኵለን ከተማታታን ከም ብሓድሽ፥ መሕደሪ እቶም መጓሰታቶም ዘስፍሩ ጓሶት ክኸውን እዩ። |