Jeremiah 32:8 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ሃናሜል ወዲ ኣኮይ፡ ከም ቃል እግዚኣብሄር ኣብ ቅድሚት እቲ ቤት ማእሰርቲ መጺኡ፡ ከምዚ በለኒ፡ ነታ ኣብ ኣናቶት፡ ኣብ ምድሪ ብንያም ዘላ መሬተይ ዓድግ። መሰል ውርሻ ናባኻትኩም እዩ፣ ምድሓን ድማ ናባኹም እዩ፤ ንገዛእ ርእስኻ ግዝኣዮ። ሽዑ ቃል እግዚኣብሄር ምዃኑ ፈለጥኩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እንደ እግዚአብሔርም ቃል የአጎቴ ልጅ አናምኤል እኔ ወደ አለሁበት ወደ ግዞቱ ቤት አደባባይ መጥቶ፥ “በብንያም ሀገር በዓናቶት ያለውን እርሻዬን ግዛ፤ የመግዛትና የመውረስ መብቱ የአንተ ነውና፥ አንተ ታላቃችን ነህና፤ ለአንተ ግዛው” አለኝ። ይህም የእግዚአብሔር ቃል እንደ ሆነ ዐወቅሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እንደ እግዚአብሔርም ቃል የአጐቴ ልጅ አናምኤል እኔ ወዳለሁበት ወደ ግዞቱ ቤት አደባባይ መጥቶ። በብንያም አገር በዓናቶት ያለውን እርሻዬን፥ እባክህ፥ ግዛ፤ ርስቱ የአንተ ነውና፥ መቤዠቱም የአንተ ነውና፤ ለአንተ ግዛው አለኝ። ይህም የእግዚአብሔር ቃል እንደ ሆነ አወቅሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እንደ ጌታም ቃል የአጐቴ ልጅ አናምኤል እኔ ወዳለሁበት ወደ ግዞቱ ቤት አደባባይ መጥቶ፦ ‘በብንያም አገር በዓናቶት ያለውን እርሻዬን፥ እባክህ፥ ግዛ፤ የርስቱና የመቤዠቱ መብት የአንተ ነውና፤ ለአንተ ግዛው’ አለኝ። ይህም የጌታ ቃል እንደሆነ አወቅሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “መና ጎዳይ ጌዳዋዳን፥ ታ አዉዋ እሻ ናአይ ሀናምኤል ታኮ ናግያዋንቱ ዳባባ ዪደ፥ ‘ቢንያማ ቢታን አናቶታን ደእያ ታ ጋድያ ሻማ፤ ጋድያ ዎዛናዉነ ቡዞታናዉ በስያዌ ኔና’ ያጌዳ። ታን ሄዋን መና ጎዳ ቃላ ግድያዋ ኤራድ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Med'inaa Goday geeddawaadan, ta aawuwaa ishaa na'ay Hanaami'eeli taakko naagiyaawanttu dabaabaa yiide, ‹Biiniyaama biittan Anatootan de'iyaa ta gadiyaa shamma; gadiyaa wozanawunne buzotanaw bessiyaawe neena› yaageedda. Taani hewan Med'inaa Godaa k'aalaa gidiyaawaa eraad. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY gida mala, ta aawa ishaa naa Hanaam7eeley taakko zabeti naagizaso zago yiidi, «Biniyaame biittan Anatooten diza ta gadeza wozzanaas bessizay nena gidida gishshas nees buzoththa shamma» gides; hayssika GODAA qaala gididayssa eradis. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ ጊዳ ማላ፥ ታ ኣዋ ኢሻ ና ሃናምኤሌይ ታኮ ዛቤቲ ናጊዛሶ ዛጎ ዪዲ፥ «ቢኒያሜ ቢታን ኣናቶቴን ዲዛ ታ ጋዴዛ ዎዛናስ ቤሲዛይ ኔና ጊዲዳ ጊሻስ ኔስ ቡዞ ሻማ» ጊዴስ፤ ሃይሲካ ጎዳ ቃላ ጊዲዳይሳ ኤራዲስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ ግዳይሳዳ፥ ታ አዋ እሻ ናአይ ሀናምኤል ታኮ ናገይሳታ ዳባባ ይድ፥ ‘ዎዛናዉ ማት ደእያ ማታ ዳቦይ ነና ግድያ ግሾ፥ ብንያመ ቢታን አናቶታን ደእያ ታ ጋድያ ሻማ’ ያግን፥ ታኒ ሄሳ ኦድዳይ ጎዳ ግደይሳ ኤራስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday gidaysada, ta aawa ishaa na7ay Hanami7eeli taako naageysata dabaaba yidi, ‘Wozanaw maati de7iya mata dabboy nena gidiya gisho, Biniyaame biittan Anatootan de7iya ta gadiya shamma’ yaagin, taani hessa odiday Godaa gideysa eras. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔርም እንደ ተናገረኝ፣ የአጎቴ ልጅ አናምኤል ወደ ዘብ ጠባቂዎቹ አደባባይ መጥቶ፣ “የመቤዠቱን ርስት የማድረጉ መብት የአንተ ስለሆነ፣ በብንያም አገር በዓናቶት ያለውን መሬቴን ለራስህ እንዲሆን ግዛው” አለኝ። ይህም የእግዚአብሔር ቃል እንደ ሆነ ዐወቅሁ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር በተናገረው መሠረት ሐናምኤል ታስሬ ወዳለሁበት ወደ ዘብ ጠባቂዎች ክፍል መጥቶ “የመግዛት መብት ያንተ ስለ ሆነ መሬቴን ግዛ” አለኝ፤ ከዚህም የተነሣ እግዚአብሔር እንደ ተናገረኝ ዐወቅሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣናምኤል ድማ ኸምቲ እግዚኣብሄር ዝበሎ ናብቲ ገበላ ቤት ማእሰርቲ መፂኡ “ክትቢዘዋ መሰል ርስቲ ዘለካ ንስኻ ኢኻሞ፥ ነታ ኣብ ኣናቶት ኣብ ምድሪ ብንያም ዘላ ግራተይ ዓድጋ” በለኒ። እዙይውን ቃል እግዚኣብሄር ምዃኑ ፈለጥኩ። |