Jeremiah 32:7 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እንሆ ሃናሜል ወዲ ሻሉም፡ ኣኮኻ ናባኻ መጺኡ፡ እታ ኣብ ኣናቶት ዘላ መሬተይ ዓደግካ፡ ክትገዝኣ መሰልካ እዩ እሞ፡ ክብለካ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “እነሆ የአ​ጎ​ትህ የሰ​ሎም ልጅ አና​ም​ኤል ወደ አንተ መጥቶ፦ ትገ​ዛው ዘንድ የመ​ቤ​ዠቱ መብት የአ​ንተ ነውና በዓ​ና​ቶት ያለ​ውን እር​ሻ​ዬን ግዛ” ይል​ሃል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እነሆ፥ የአጐትህ የሰሎም ልጅ አናምኤል ወደ አንተ መጥቶ። ትገዛው ዘንድ መቤዠቱ የአንተ ነውና በዓናቶት ያለውን እርሻዬን ግዛ ይልሃል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እነሆ፥ የአጐትህ የሰሎም ልጅ አናምኤል ወደ አንተ መጥቶ፦ ‘በመግዛት የመቤዠት መብት የአንተ ነውና በዓናቶት ያለውን እርሻዬን ግዛ’ ይልሃል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ‘ነ አዉዋ እሻ ሻሉማ ናአይ፥ ሀናምኤል ኔኮ ዪደ፥ “አናቶታ ካታማን ደእያ ታ ጋድያ ሻማ፤ አያዉ ጎፐ፥ ዎዛናዉ ዳቦታይ ጋያዌ ኔና” ያጋናዋ’ ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) ‹Ne aawuwaa ishaa Shaaluuma na'ay, Hanaami'eeli neekko yiide, «Anatoota kataman de'iyaa ta gadiyaa shamma; ayaw gooppe, wozanaw dabbotay gatsiyaawe neena» yaaganawaa› yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Ne aawa ishaa Shaloome naa Hanaam7eeley neekko yiidi, ‹Anatoote kataman diza ta gadeza shamma; gaasoykka shammanaas dabboteththi gaththizay nena› gees» gishe yides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ኔ ኣዋ ኢሻ ሻሎሜ ና ሃናምኤሌይ ኔኮ ዪዲ፥ ‹ኣናቶቴ ካታማን ዲዛ ታ ጋዴዛ ሻማ፤ ጋሶይካ ሻማናስ ዳቦቴ ጋዛይ ኔና› ጌስ» ጊሼ ዪዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ነ አዋ እሻ ሳሉማ ናአይ፥ ሀናምኤል ኔኮ ይድ፥ ‘ዎዛናዉ ማት ደእያ ማታ ዳቦይ ነና ግድያ ግሾ አናቶታ ካታማን ደእያ ታ ጋድያ ሻማ’ ያጋና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Ne aawa isha Saluma na7ay, Hanami7eeli neeko yidi, ‘Wozanaw maati de7iya mata dabboy nena gidiya gisho Anatoota kataman de7iya ta gadiya shamma’ yaagana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “የአጎትህ የሰሎም ልጅ አናምኤል ወደ አንተ መጥቶ፣ ‘የመቤዠት መብት የአንተ ስለሆነ፣ በዓናቶት ያለውን መሬቴን ግዛኝ’ ይልሃል።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “አጐትህ የሻሉም ልጅ ሐናምኤል በብንያም ክፍል በዐናቶት የሚገኘውን መሬቱን እንድትገዛው ለመጠየቅ ወደ አንተ ይመጣል፤ የቅርብ ዘመድ ስለ ሆንክ ያን መሬት መግዛት የሚገባህ አንተ ነህ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “እንሆ፥ ኣናምኤል ወዲ ሳሉም፥ ሓው ኣቦኻ፥ ነታ ኣብ ኣናቶት ዘላ ግራተይ ‘መሰል ምቢዛው ዘለካ ንስኻ ኢኻ እሞ፥ ዓድጋ’ ኽብለካ ናባኻ ኽመፅእ እዩ።”