Jeremiah 32:5 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንጼድቅያስ ናብ ባቢሎን ኪመርሖ እዩ፣ ክሳዕ ዝበጽሕ ድማ ኣብኡ ኪኸውን እዩ፣ ይብል እግዚኣብሄር። ምስ ከለዳውያን እንተ ተቓለስኩም እውን ኣይክትሰስኑን ኢኹም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሴዴ​ቅ​ያ​ስም ወደ ባቢ​ሎን ይገ​ባል፤ እኔም እስ​ክ​ጐ​በ​ኘው ድረስ በዚያ ይኖ​ራል፥ ይላል እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር፤ ከከ​ለ​ዳ​ው​ያን ጋር ብቷጉ ምንም አይ​ቀ​ና​ች​ሁም።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እርሱም ሴዴቅያስን ወደ ባቢሎን ያፈልሰዋል፥ እኔም እስክጐበኘው ድረስ በዚያ ይኖራል፥ ይላል እግዚአብሔር፤ ከከላዳውያን ጋር ብትዋጉ ምንም አትረቡም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እርሱም ሴዴቅያስን ወደ ባቢሎን ያፈልሰዋል፥ እኔም እስክጐበኘው ድረስ በዚያ ይኖራል፥ ይላል ጌታ፤ ከከላዳውያን ጋር ብትዋጉ ምንም አይቀናችሁም’?”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋፐ ጉይያን፥ ናቡካዳናጾር ሰደቅያሳ ባብሎነ አፋና፤ ታን አባ በአና ጋካናዉ፥ እ ያን ደአና። ታን መና ጎዳይ ሀዋ ኦዳይ። ኔን ባብሎነቱዋና ኦለትያዋ ግዶፐ፥ ሄዌ ኔና ከሰና ያጌ’ ያጋዳ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaappe guyyiyaan, Naabukadanas'oori Sedek'iyaasa Baabloone afana; taani aabaa be'ana gakkanaw, I yaan de'ana. Taani Med'inaa Goday hawaa oday. Neeni Baabloonetuwaana olettiyaawaa gidooppe, hewe neena kessenna yaagee› yaagaadda» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessafe guye istti Sedeqiyaasa Baabiloone efana; histtiin tani iza bolla pirdana gakkanaas izi heen daana; intte Baabiloone asatara olettiko inttes giigenna› gees gaasa» giidi hessa gishshas qashissides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳፌ ጉዬ ኢስቲ ሴዴቂያሳ ባቢሎኔ ኤፋና፤ ሂስቲን ታኒ ኢዛ ቦላ ፒርዳና ጋካናስ ኢዚ ሄን ዳና፤ ኢንቴ ባቢሎኔ ኣሳታራ ኦሌቲኮ ኢንቴስ ጊጌና› ጌስ ጋሳ» ጊዲ ሄሳ ጊሻስ ቃሺሲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ናቡካዳናፆር ሰደቅያሳ ባብሎነ ኤፋና፤ ታ እያባ በአና ጋካናዉ እ ያን ዳና። ኔኒ ባብሎነታራ ኦለታናዉ ቆፕኮ፥ ሄስ ነዉ ሀነና” ያጌስ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Nabukadanaxoori Sedeqiyaasa Babiloone efana; ta iyabaa be7ana gakanaw I yan daana. Neeni Babiloonetara oletanaw qopiko, hessi new hanenna” yaagees Goday.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሴዴቅያስንም ወደ ባቢሎን ይወስደዋል፤ በፍርዴ እስከምጐበኘውም ድረስ በዚያ ይቈያል፤ ይላል እግዚአብሔር ፤ ከባቢሎናውያን ጋር ብትዋጉ አይሳካላችሁም” ይላል’ ትላለህ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሴዴቅያስ ወደ ባቢሎን ይወሰዳል፤ እኔ በሞት እስክጐበኘው ድረስ በዚያ ይኖራል፤ ከባቢሎናውያን ጋር ለመዋጋት ቢሞክር እንኳ አይሳካለትም፤ እኔ እግዚአብሔር ይህን ተናግሬአለሁ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሴዴቅያስ ተማሪኹ ናብ ባቢሎን ክኸይድ እዩ፤ ኣነ ኽሳዕ ዝዝክሮውን ኣብኡ ኽፀንሕ እዩ፤ ይብል እግዚኣብሄር። ምስ ባቢሎናውያን እንተ ተዋጋእኹም ኣይቐንዐኩምን እዩ’ ይብል እግዚኣብሄር።”