Jeremiah 32:36 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሕጂ እምበኣር፡ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል፡ ብዛዕባ እዛ እትብሎ ዘለኻ ከተማ፡ ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ብሰይፍን ብጥሜትን ብፌራን ኣብ ኢድ ንጉስ ባቢሎን ክትወሃብ እያ፡
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አሁን እን​ግ​ዲህ የእ​ስ​ራ​ኤል አም​ላክ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር አንተ ስለ እር​ስዋ፥ “በሰ​ይ​ፍና በራብ በቸ​ነ​ፈ​ርም ለባ​ቢ​ሎን ንጉሥ እጅ ትሰ​ጣ​ለች ስለ​ም​ት​ላት ከተማ እን​ዲህ ይላል፦
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አሁን እንግዲህ የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር አንተ ስለ እርስዋ። በሰይፍና በራብ በቸነፈርም ለባቢሎን ንጉሥ እጅ ተሰጥታለች ስለምትላት ከተማ እንዲህ ይላል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “ስለዚህ አሁን ግን የእስራኤል አምላክ የሠራዊት ጌታ አንተ ስለ እርሷ፦ ‘በሰይፍና በራብ በቸነፈርም ለባቢሎን ንጉሥ እጅ ተሰጥታለች’ ስለምትላት ከተማ እንዲህ ይላል፦
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ህንተ የሩሳላመ አሳይ፥ “ሀ ካታማይ ኦላን፥ ኮሻንነ ኢታ ሀርግያን ባብሎነ ካትያ ኩሽያን አደ እመታና” ያጌዳ ሀ ካታማባ መና ጎዳይ እስራኤልያ ጾሳይ ሀዋዳን ያጌ፤
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hintte Yerusaalame asay, «Ha katamay olan, koshaaninne iita harggiyaan Baabloone kaatiyaa kushiyan aad'd'iide imettana» yaageedda ha katamaabaa Med'inaa Goday Israa'eeliyaa S'oossay hawaadan yaagee;
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Intte, «Olan, koshaninne iita hargen Baabiloone kawo kushen aadhdha imettana» gida ha katamays GODAA Isra7eele Xoossay,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢንቴ፥ «ኦላን፥ ኮሻኒኔ ኢታ ሃርጌን ባቢሎኔ ካዎ ኩሼን ኣ ኢሜታና» ጊዳ ሃ ካታማይስ ጎዳ ኢስራኤሌ ጾሳይ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ኔኒ፥ ‘ሀ ካታማይ ኦላን፥ ኮሻንነ ቦሻን ባብሎነ ካዋ ኩሸን አድ እመታና’ ያግዳ ሀ ካታማባ ጎዳይ እስራኤለ ፆሳይ ሀይሳዳ ያጌስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Neeni, ‘Ha katamay olan, koshaninne boshan Babiloone kawa kushen aadhidi imetana’ yaagida ha katamaaba Goday Isra7eele Xoossay haysada yaagees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ ‘በሰይፍ፣ በራብና በቸነፈር ለባቢሎን ንጉሥ ዐልፋ ትሰጣለች’ ስላልሃት ስለዚህች ከተማ፣ የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የእስራኤል አምላክ እግዚአብሔር እንዲህ አለኝ፦ “ኤርምያስ ሆይ! እነሆ ሕዝቡ ‘ይህችን ከተማ ጦርነት፥ ራብና ቸነፈር በባቢሎን ንጉሥ እጅ እንድትወድቅ ሊያደርጉአት ነው’ ይላሉ፤ እነሆ እኔ የምለውን ሌላ ነገር ደግሞ ስማ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል፦ “ንስኻ፥ ‘ብሰይፍን ብጥሜትን ብመቕሰፍትን ፌራን፥ ኣብ ኢድ ንጉስ ባቢሎን ሓሊፋ ኽትወሃብ እያ’ ስለ ዝበልካያ ስለ እዛ ኸተማ እዚኣ፥ እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ከምዙይ ይብል ኣሎ፤