Jeremiah 32:35 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣወዳቶምን ኣዋልዶምን ንሞሎክ ብሓዊ ምእንቲ ኺሓልፉ፡ ኣብ ጐልጐል ወዲ ሂኖም ዚርከብ ቍመት በዓል ሃነጹ። ኣነ ዘይኣዘዝክዎም፡ ንይሁዳ ሓጢኣት ንምግባር ነዚ ፍንፉን ነገር ከም ዝገብሩ ድማ ኣብ ኣእምሮይ ኣይኣተወን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ይሁ​ዳን ወደ ኀጢ​አት እን​ዲ​ያ​ገ​ቡት፥ ይህን ርኵ​ሰት ያደ​ርጉ ዘንድ፥ እኔ ያላ​ዘ​ዝ​ሁ​ት​ንና በልቤ ያላ​ሰ​ብ​ሁ​ትን ነገር፥ ወን​ዶ​ችና ሴቶች ልጆ​ቻ​ቸ​ውን ለሞ​ሎክ በእ​ሳት ያሳ​ልፉ ዘንድ በሄ​ኖም ልጅ ሸለቆ ውስጥ ያሉ​ትን መሠ​ዊ​ያ​ዎች ለበ​ዓል ሠሩ።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ይሁዳን ወደ ኃጢአት እንዲያገቡት፥ ይህንን ርkWsvት ያደርጉ ዘንድ፥ እኔ ያላዘዝሁትንና በልቤ ያላሰብሁትን ነገር፥ ወንዶችና ሴቶች ልጆቻቸውን ለሞሎክ በእሳት ያሳልፉ ዘንድ በሄኖም ልጅ ሸለቆ ውስጥ ያሉትን የበኣልን የኮረብታውን መስገጃዎች ሠሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ይሁዳን ኃጢአት ለማሠራት፥ ይህን ርኩሰት እንዲያደርጉ ባላዛቸውም በልቤም ባላስበውም፥ ወንዶችና ሴቶች ልጆቻቸውን ለሞሌክ በእሳት ለመሠዋት፥ በሄኖም ልጅ ሸለቆ ውስጥ ያሉትን የበዓልን የኮረብታውን መስገጃዎች ሠሩ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንቱ ባረንቱ አቱማ ናናቱዋነ ማጫ ናናቱዋ ሞሎካ ኤቃዉ ያርሻናዉ ህኖማ ዛንጋራን ባኣላዉ ያርሽያ ቃ ሳአቱዋ ጊግሴድኖ። ኡንቱንቱ ሄዋ ኦና ማላ፥ ታን ኡንቱንታ አዛዛበይከ፤ ይሁዳ አሳ ኡንቱንቱ ናጋራ ኦስሳናዉ ሄዋ ማላ ሸነይያዋ ኦናዌ ታ ዎዛናን ኡባካ አቤና” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Unttunttu barenttu attuma naanatuwaanne mac'c'a naanatuwaa Molooka eek'aw yarshshanaw Hinnooma Zanggaaraan Ba'aalaw yarshshiyaa d'ok'k'a sa'atuwaa giigisseeddino. Unttunttu hewaa ootsana mala, taani unttuntta azazabeykke; Yihudaa asaa unttunttu nagaraa oosissanaw hewaa mala sheneyiyaawaa ootsanawe ta wozanaan ubbakka aad'd'ibeenna» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Istti bantta attuma naytanne macca nayta Molookes yarshanaas Henoome naa shoobban Ba7aales goynniza dhoqqasohota giigsida; gido attiin istti Yuhuda nagara oosisanaas hayssa mala harassiza ooso ooththana mala ta istta azazabeekke; ta hessa mulekka qoppabeekke» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስቲ ባንታ ኣቱማ ናይታኔ ማጫ ናይታ ሞሎኬስ ያርሻናስ ሄኖሜ ና ሾባን ባኣሌስ ጎይኒዛ ቃሶሆታ ጊግሲዳ፤ ጊዶ ኣቲን ኢስቲ ዩሁዳ ናጋራ ኦሲሳናስ ሃይሳ ማላ ሃራሲዛ ኦሶ ኦና ማላ ታ ኢስታ ኣዛዛቤኬ፤ ታ ሄሳ ሙሌካ ቆፓቤኬ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንቲ ባንታ አደ ናይታነ ማጫ ናይታ ሞሎካ ኤቃስ ያርሻናዉ ህኖማ ዛንጋራን ባኣለ ኤቃስ ያርሾ ቃ በሳታ ጊግስዶሶና። ኤንቲ ሄሳ ኦና መላ ታ ኪታብከ፤ ይሁዳ አሳይ ናጋራ ኦና መላ ሄሳ ኤንቲ ኦና ጋዳ ታ ናጋብከ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enti banta adde naytanne macca nayta Moloka eeqas yarshanaw Hinooma Zangaaran Ba7aale eeqas yarsho dhoqa bessata giigisidosona. Enti hessa oothana mela ta kiittabike; Yihuda asay nagara oothana mela hessa enti oothana gada ta naagabike” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ወንዶችና ሴቶች ልጆቻቸውን ለሞሎክ ይሠዉ ዘንድ በሄኖም ሸለቆ ለበኣል መስገጃ ኰረብቶችን ሠሩ፤ ነገር ግን ይሁዳን ኀጢአት ለማሠራት እንደዚህ ያለውን አስጸያፊ ተግባር እንዲፈጽሙ እኔ አላዘዝሁም፤ ከቶም አላሰብሁም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ወንዶችና ሴቶች ልጆቻቸውን ሞሌክ ለተባለው ጣዖት መሥዋዕት አድርገው ለማቅረብ በሄኖም ሸለቆ ውስጥ ለበዓል ጣዖት መሠዊያ ሠርተዋል፤ እኔ ይህን እንዲያደርጉ አላዘዝኳቸውም የይሁዳንም ሕዝብ ወደ ኃጢአት ለመምራት ይህን ያደርጋሉ ብዬ አልጠበቅሁም ነበር።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣወዳትን ኣጓላትን ደቆም ንሞሎኽ ምእንቲ ኽስውኡ፥ ኣብ ለሰ ወዲ ሄኖም፥ ንበዓል መስገዲ ዀረብታታት ሰርሑ። ንይሁዳ ናብ ሓጢኣት ከእትዉ፥ ከምዙይ ዝበለ ርኽሰት ክፍፅሙ፥ ኣነ ኣይኣዘዝኩን ፈፂመውን ኣይሓሰብኩን።”