Jeremiah 32:35 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣወዳቶምን ኣዋልዶምን ንሞሎክ ብሓዊ ምእንቲ ኺሓልፉ፡ ኣብ ጐልጐል ወዲ ሂኖም ዚርከብ ቍመት በዓል ሃነጹ። ኣነ ዘይኣዘዝክዎም፡ ንይሁዳ ሓጢኣት ንምግባር ነዚ ፍንፉን ነገር ከም ዝገብሩ ድማ ኣብ ኣእምሮይ ኣይኣተወን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ይሁዳን ወደ ኀጢአት እንዲያገቡት፥ ይህን ርኵሰት ያደርጉ ዘንድ፥ እኔ ያላዘዝሁትንና በልቤ ያላሰብሁትን ነገር፥ ወንዶችና ሴቶች ልጆቻቸውን ለሞሎክ በእሳት ያሳልፉ ዘንድ በሄኖም ልጅ ሸለቆ ውስጥ ያሉትን መሠዊያዎች ለበዓል ሠሩ።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ይሁዳን ወደ ኃጢአት እንዲያገቡት፥ ይህንን ርkWsvት ያደርጉ ዘንድ፥ እኔ ያላዘዝሁትንና በልቤ ያላሰብሁትን ነገር፥ ወንዶችና ሴቶች ልጆቻቸውን ለሞሎክ በእሳት ያሳልፉ ዘንድ በሄኖም ልጅ ሸለቆ ውስጥ ያሉትን የበኣልን የኮረብታውን መስገጃዎች ሠሩ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ይሁዳን ኃጢአት ለማሠራት፥ ይህን ርኩሰት እንዲያደርጉ ባላዛቸውም በልቤም ባላስበውም፥ ወንዶችና ሴቶች ልጆቻቸውን ለሞሌክ በእሳት ለመሠዋት፥ በሄኖም ልጅ ሸለቆ ውስጥ ያሉትን የበዓልን የኮረብታውን መስገጃዎች ሠሩ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ ባረንቱ አቱማ ናናቱዋነ ማጫ ናናቱዋ ሞሎካ ኤቃዉ ያርሻናዉ ህኖማ ዛንጋራን ባኣላዉ ያርሽያ ቃ ሳአቱዋ ጊግሴድኖ። ኡንቱንቱ ሄዋ ኦና ማላ፥ ታን ኡንቱንታ አዛዛበይከ፤ ይሁዳ አሳ ኡንቱንቱ ናጋራ ኦስሳናዉ ሄዋ ማላ ሸነይያዋ ኦናዌ ታ ዎዛናን ኡባካ አቤና” ያጌዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu barenttu attuma naanatuwaanne mac'c'a naanatuwaa Molooka eek'aw yarshshanaw Hinnooma Zanggaaraan Ba'aalaw yarshshiyaa d'ok'k'a sa'atuwaa giigisseeddino. Unttunttu hewaa ootsana mala, taani unttuntta azazabeykke; Yihudaa asaa unttunttu nagaraa oosissanaw hewaa mala sheneyiyaawaa ootsanawe ta wozanaan ubbakka aad'd'ibeenna» yaageedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Istti bantta attuma naytanne macca nayta Molookes yarshanaas Henoome naa shoobban Ba7aales goynniza dhoqqasohota giigsida; gido attiin istti Yuhuda nagara oosisanaas hayssa mala harassiza ooso ooththana mala ta istta azazabeekke; ta hessa mulekka qoppabeekke» gides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስቲ ባንታ ኣቱማ ናይታኔ ማጫ ናይታ ሞሎኬስ ያርሻናስ ሄኖሜ ና ሾባን ባኣሌስ ጎይኒዛ ቃሶሆታ ጊግሲዳ፤ ጊዶ ኣቲን ኢስቲ ዩሁዳ ናጋራ ኦሲሳናስ ሃይሳ ማላ ሃራሲዛ ኦሶ ኦና ማላ ታ ኢስታ ኣዛዛቤኬ፤ ታ ሄሳ ሙሌካ ቆፓቤኬ» ጊዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ባንታ አደ ናይታነ ማጫ ናይታ ሞሎካ ኤቃስ ያርሻናዉ ህኖማ ዛንጋራን ባኣለ ኤቃስ ያርሾ ቃ በሳታ ጊግስዶሶና። ኤንቲ ሄሳ ኦና መላ ታ ኪታብከ፤ ይሁዳ አሳይ ናጋራ ኦና መላ ሄሳ ኤንቲ ኦና ጋዳ ታ ናጋብከ” ያግስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti banta adde naytanne macca nayta Moloka eeqas yarshanaw Hinooma Zangaaran Ba7aale eeqas yarsho dhoqa bessata giigisidosona. Enti hessa oothana mela ta kiittabike; Yihuda asay nagara oothana mela hessa enti oothana gada ta naagabike” yaagis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ወንዶችና ሴቶች ልጆቻቸውን ለሞሎክ ይሠዉ ዘንድ በሄኖም ሸለቆ ለበኣል መስገጃ ኰረብቶችን ሠሩ፤ ነገር ግን ይሁዳን ኀጢአት ለማሠራት እንደዚህ ያለውን አስጸያፊ ተግባር እንዲፈጽሙ እኔ አላዘዝሁም፤ ከቶም አላሰብሁም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ወንዶችና ሴቶች ልጆቻቸውን ሞሌክ ለተባለው ጣዖት መሥዋዕት አድርገው ለማቅረብ በሄኖም ሸለቆ ውስጥ ለበዓል ጣዖት መሠዊያ ሠርተዋል፤ እኔ ይህን እንዲያደርጉ አላዘዝኳቸውም የይሁዳንም ሕዝብ ወደ ኃጢአት ለመምራት ይህን ያደርጋሉ ብዬ አልጠበቅሁም ነበር።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣወዳትን ኣጓላትን ደቆም ንሞሎኽ ምእንቲ ኽስውኡ፥ ኣብ ለሰ ወዲ ሄኖም፥ ንበዓል መስገዲ ዀረብታታት ሰርሑ። ንይሁዳ ናብ ሓጢኣት ከእትዉ፥ ከምዙይ ዝበለ ርኽሰት ክፍፅሙ፥ ኣነ ኣይኣዘዝኩን ፈፂመውን ኣይሓሰብኩን።” |