Jeremiah 32:32 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ብሰንኪ እቲ ንዓይ ንምቝጣዕ ዝገበርዎ ዅሉ ክፍኣት ደቂ እስራኤልን ደቂ ይሁዳን፡ ንሳቶምን ነገስታቶምን መሳፍንቶምን ካህናቶምን ነብያቶምን ሰብ ይሁዳን ነበርቲ የሩሳሌምን እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ይህም እኔን ያስ​ቈ​ጡኝ ዘንድ፥ እነ​ር​ሱና ነገ​ሥ​ታ​ቶ​ቻ​ቸው፥ አለ​ቆ​ቻ​ቸ​ውም፥ ካህ​ና​ቶ​ቻ​ቸ​ውም፥ ነቢ​ያ​ቶ​ቻ​ቸ​ውም፥ የይ​ሁ​ዳም ሰዎች፥ በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌ​ምም የሚ​ኖሩ ስለ አደ​ረ​ጉት ስለ እስ​ራ​ኤል ልጆ​ችና ስለ ይሁዳ ልጆች ክፋት ሁሉ ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ይህም እኔን ያስቈጡኝ ዘንድ፥ እነርሱና ነገሥታቶቻቸው አለቆቻቸውም ካህናቶቻቸውም ነቢያቶቻቸውም የይሁዳም ሰዎች በኢየሩሳሌምም የሚንኖሩ፥ ስላደረጉት ስለ እስራኤል ልጆችና ስለ ይሁዳ ልጆች ክፋት ሁሉ ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ይህንንም የማደርገው እኔን ለማስቈጣት፥ እነርሱና ነገሥታቶቻቸው፥ አለቆቻቸውና ካህናቶቻቸው፥ ነብዮቻቸውና የይሁዳም ሰዎች በኢየሩሳሌምም የሚኖሩ፥ ስላደረጉት ስለ እስራኤል ልጆችና ስለ ይሁዳ ልጆች ክፋት ሁሉ ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እስራኤልያ አሳይነ ይሁዳ አሳይ፥ ኡንቱንቱ ካተቱነ ካፓቱ፥ ኡንቱንቱ ቄሳቱ ነ ትምቢትያ ኦድያዋንቱ ኦዳ ኢታ ኦሱዋ ኡባን ታና ሀንቀድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Israa'eeliyaa asaynne Yihudaa asay, unttunttu kaatetuunne kaappatuu, unttunttu k'eesatuu nne timbbitiyaa odiyaawanttu ootseedda iita oosuwaa ubbaan taana hank'k'etseeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Isra7eele asaynne Yuhuda asay, istta kawotinne shuumeti, istta qeesetinne nabeti ooththida iita ooso ubbaan tana hanqeththida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስራኤሌ ኣሳይኔ ዩሁዳ ኣሳይ፥ ኢስታ ካዎቲኔ ሹሜቲ፥ ኢስታ ቄሴቲኔ ናቤቲ ኦዳ ኢታ ኦሶ ኡባን ታና ሃንቄዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እስራኤለይነ ይሁድ፥ ኤንታ ካዎትነ ሀላቃት፥ ኤንታ ካህነትነ ናበት ኦዳ ኢታ ኦሶ ኡባን ታና ይሎይዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Isra7eeleynne Yihudi, enta kawotinne halaqati, enta kahinetine nabeti oothida iita ooso ubban tana yiloyidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የእስራኤልና የይሁዳ ሕዝብ፣ እነርሱ፣ ነገሥታታቸው፣ ባለሥልጣኖቻቸው፣ ካህናታቸው፣ ነቢያታቸው፣ የይሁዳ ሰዎችና የኢየሩሳሌም ነዋሪዎች ባደረጉት ክፋት ሁሉ አስቈጡኝ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የእስራኤልና የይሁዳ ሕዝብ፥ የእነርሱ ነገሥታት፥ ባለሥልጣኖቻቸው፥ የእነርሱ ካህናትና ነቢያት በሚያደርጉአቸው ክፉ ነገሮች ሁሉ ቊጣዬን አነሣሥተዋል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ ህዝቢ እስራኤልን ህዝቢ ይሁዳን፥ ምስ ነገስታቶምን ኣሕሉቖምን ካህናቶምን ነቢያቶምን፥ ሰብ ይሁዳን ኣብ ኢየሩሳሌም ዝነብሩን፥ ብዝገበርዎ ዅሉ ኽፍኣት ኣቘጥዑኒ።