Jeremiah 32:30 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ደቂ እስራኤልን ደቂ ይሁዳን ካብ ንእስነቶም ኣትሒዞም ኣብ ቅድመይ ክፉእ ጥራይ እዮም ገይሮም፣ ደቂ እስራኤል ብግብሪ ኣእዳዎም ጥራይ እዮም ዘቖጥዑኒ፣ ይብል እግዚኣብሄር። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የእስራኤል ልጆችና የይሁዳ ልጆች ከታናሽነታቸው ጀምሮ በፊቴ ክፉ ነገርን ብቻ አድርገዋልና፤ የእስራኤልም ልጆች እኔን በእጃቸው ሥራ ከማስቈጣት በቀር ሌላ ሥራ አላደረጉምና፥ ይላል እግዚአብሔር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የእስራኤል ልጆችና የይሁዳ ልጆች ከታናሽነታቸው ጀምሮ በፊቴ ክፉ ነገርን ብቻ አድርገዋልና፤ የእስራኤልም ልጆች እኔን በእጃቸው ሥራ ከማስቈጣት በቀር ሌላ ሥራ አላደረጉምና። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የእስራኤል ልጆችና የይሁዳ ልጆች ከታናሽነታቸው ጀምሮ በፊቴ ክፉ ነገርን ብቻ አድርገዋልና፤ የእስራኤልም ልጆች እኔን በእጃቸው ሥራ ከማስቈጣት በቀር ሌላ ሥራ አላደረጉምና፥ ይላል ጌታ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “እስራኤልያ አሳይነ ይሁዳ አሳይ ባረንቱ ያላጋተፐ ዶሚደ፥ ታ ስንን ኢታባ ኦድኖፐ አትና፥ ሀራባ ኦበይክኖ፤ ኡንቱንቱ ባረንቱ ኩሽያን ኦዳ ኦሱዋን ታና ሀንቀድኖ ያጌ መና ጎዳይ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Israa'eeliyaa asaynne Yihudaa Asay barenttu yalagatetsaappe doommiide, ta sintsan iitabaa ootseeddinoppe attina, harabaa ootsibeykkino; unttunttu barenttu kushiyan ootseedda oosuwaan taana hank'k'etseeddino yaagee Med'inaa Goday. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY, «Isra7eele asaynne Yuhuda asay bantta yelagateththafe doommidi ta sinththan iita miish ooththidaappe attiin hara issi lo7o miish ooththibeettenna; istti bantta kushen ooththida ooson tana hanqeththida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ፥ «ኢስራኤሌ ኣሳይኔ ዩሁዳ ኣሳይ ባንታ ዬላጋቴፌ ዶሚዲ ታ ሲንን ኢታ ሚሽ ኦዳፔ ኣቲን ሃራ ኢሲ ሎኦ ሚሽ ኦቤቴና፤ ኢስቲ ባንታ ኩሼን ኦዳ ኦሶን ታና ሃንቄዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “እስራኤለይነ ይሁድ ባንታ ናአተፈ ዶምድ፥ ታ ስንን ኢታባፐ አትሽን፥ ሎኦባ፥ ኦቦኮና፤ ኤንቲ ባንታ ኩሸን ኦዳ ኦሱዋን ታና ሀንቀዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Isra7eeleynne Yihudi banta na7atethafe doomidi, ta sinthan iitabaape attishin, lo77oba, oothibookona; enti banta kushen oothida oosuwan tana hanqethidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “የእስራኤል ሕዝብና የይሁዳ ሕዝብ ከታናሽነታቸው ጀምሮ ከክፉ ነገር በቀር በፊቴ አንዳች በጎ ነገር አልሠሩም፤ በርግጥም የእስራኤል ሕዝብ በእጃቸው ሥራ አስቈጡኝ፤ ይላል እግዚአብሔር ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የእስራኤልና የይሁዳ ሕዝብ ከተቋቋመበት ጊዜ ጀምሮ ከክፉ አድራጎት በስተቀር ምንም ያደረጉት መልካም ነገር የለም። በተለየም የእስራኤል ሕዝብ በእጃቸው በሠሩት ጣዖት እኔን ከማስቈጣት በቀር ምንም የሠሩት ነገር የለም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ህዝቢ እስራኤልን ህዝቢ ይሁዳን፥ ካብ ንእስነቶም ጀሚሮም፥ ኣብ ቅድሚ ዓይነይ ክፉእ ዝኾነ ጥራሕ ገበሩ እምበር፥ ሓደ ነገር ኣይሰርሑን፤ ብሓቂውን ህዝቢ እስራኤል ብስራሕ ኢዶም ኣቘጥዑኒ፤ ይብል እግዚኣብሄር። |