Jeremiah 32:3 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ጼዴቅያስ ንጉስ ይሁዳ ዓጽዩ፡ ስለምንታይ ትንበን ትብልን፡ እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል ኣሎ፡ እንሆ፡ ነዛ ኸተማ እዚኣ ኣብ ኢድ ንጉስ ባቢሎን እህባ፡ ንሱ ኸኣ ኪወስዳ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የይሁዳ ንጉሥ ሴዴቅያስ እንዲህ ብሎ አስጠብቆት ነበርና፥ “እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ እነሆ ይቺን ከተማ ለባቢሎን ንጉሥ እጅ አሳልፌ እሰጣለሁ፤ እርሱም ይይዛታል ብለህ ስለምን ትንቢት ትናገራለህ? |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የይሁዳ ንጉሥ ሴዴቅያስ እንዲህ ብሎ አስጠብቆት ነበርና። ስለ ምን እንዲህ ብለህ ትንቢት ትናገራለህ። እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። እነሆ፥ ይህችን ከተማ ለባቢሎን ንጉሥ እጅ አሳልፌ እሰጣለሁ እርሱም ይይዛታል፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የይሁዳ ንጉሥ ሴዴቅያስ እንዲህ ብሎ አሳስሮት ነበርና፦ “ስለምን እንዲህ ብለህ ትንቢት ትናገራለህ፦ ‘ጌታ እንዲህ ይላል፦ እነሆ፥ ይህችን ከተማ ለባቢሎን ንጉሥ እጅ አሳልፌ እሰጣለሁ እርሱም ይይዛታል፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ይሁዳ ካቲ ሰደቅያስ አ ሄዋን ቃቺደ፥ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ኔን አያዉ ሀዋዳን ያጋደ ትምቢትያ ኦዳይ? መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ ‘በአ፥ ታን ሀ ካታማ ባብሎነ ካትያ ኩሽያን አደ እማና ሀናይ፤ እምና እ ኦሞዳና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yihudaa Kaatii Sedek'iyaasi Aa hewan k'achchiide, hawaadan yaageedda; «Neeni ayaw hawaadan yaagaade timbbitiyaa oday? Med'inaa Goday hawaadan yaagee; ‹Be'a, taani ha katamaa Baabloone kaatiyaa kushiyan aatsaade immana hanay; immina I omooddana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Kase Yuhuda kawo Sedeqiyaasi iza, «Ne hayssa mala tinbite waana yootay? GODAY, ‹Tani hanno ha katamayo Baabiloone kawo kushen aaththa immana; izikka haarana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ካሴ ዩሁዳ ካዎ ሴዴቂያሲ ኢዛ፥ «ኔ ሃይሳ ማላ ቲንቢቴ ዋና ዮታይ? ጎዳይ፥ ‹ታኒ ሃኖ ሃ ካታማዮ ባቢሎኔ ካዎ ኩሼን ኣ ኢማና፤ ኢዚካ ሃራና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ይሁዳ ካዎይ ሰደቅያስ እያ ሀይሳዳ ያግድ ቃችድ ዎስ፦ “ነ አይስ ሀይሳዳ ያጋዳ ትንብተ ኦዳይ? ‘ጎዳይ ሀ ካታማ ባብሎነ ካዋ ኩሸን አድ እማና፤ እ እያ ኦይካና’ ያጋዳ አይስ ኦዳይ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yihuda kawoy Sedeqiyaasi iya haysada yaagidi qachidi wothis: “Ne ayis haysada yaagada tinbite oday? ‘Goday ha katamaa Babiloone kawa kushen aathidi immana; I iya oykana’ yaagada ayis oday. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የይሁዳ ንጉሥ ሴዴቅያስም እንዲህ በማለት አሳስሮት ነበር፤ “እንዴት እንደዚህ ያለ ትንቢት ትናገራለህ? ‘ እግዚአብሔር ፤ “ይህችን ከተማ ለባቢሎን ንጉሥ አሳልፌ እሰጣታለሁ፤ እርሱም ይይዛታል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ንጉሥ ሴዴቅያስ እኔን በዚያ እስረኛ አድርጎ ያስቀመጠኝና የከሰሰኝ እግዚአብሔር የተናገረኝን የትንቢት ቃል ለእርሱ በማሳወቄ ሲሆን፥ እርሱም እንዲህ የሚል ነበር፥ “የባቢሎን ንጉሥ ይህችን ከተማ በኀይል እንዲይዝ ልፈቅድለት ነው፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሴዴቅያስ ንጉስ ይሁዳ፥ ከምዙይ ኢሉ ኣእሲሩዎ ነበረ፦ “ስለ ምንታይ ከምዙይ ዝብል ትንቢት ትዛረብ? ‘እግዚኣብሄር ከምዙይ ይብል፦ ነዛ ኸተማ እዚኣ፥ ኣብ ኢድ ንጉስ ባቢሎን ኣሕሊፈ ኽህባ እየ፤ ንሱውን ክሕዛ እዩ። |