Jeremiah 32:29 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቶም ምስ እዛ ኸተማ እዚኣ ዚዋግኡ ከለዳውያን ድማ መጺኦም ነዛ ኸተማ እዚኣ ሓዊ ኣንዲዶም ምስቶም ንበዓል ዕጣን ዘዕጠኑሉን ንኻልኦት ኣማልኽቲ መስዋእቲ መስተ ዘፍሰሱሉን ኣባይቲ ሓቢሮም ከቃጽልዋ እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ይችን ከተማ የሚወጉ ከለዳውያን ይመጣሉ፤ ከተማዋንም በእሳት ያነድዱአታል፤ ያስቈጡኝም ዘንድ በሰገነታቸው ላይ ለበዓል ያጠኑባቸውን፥ ለሌሎችም አማልክት የመጠጥን ቍርባን ያፈሰሱባቸውን ቤቶች ያቃጥሉአቸዋል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ይህችን ከተማ የሚወጉ ከለዳውያን መጥተው በእሳት ያነድዱአታል፥ ያስቈጡኝም ዘንድ በሰገነታቸው ላይ ለበኣል ካጠኑባቸው፥ ለሌሎችም አማልክት የመጠጥን KWrባን ካፈሰሱባቸው ቤቶች ጋር ያቃጥሉአታል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ይህችን ከተማ የሚወጉ ከለዳውያን መጥተው በእሳት ያነድዱአታል፥ እኔንም ለማስቈጣት በሰገነታቸው ላይ ለበዓል ካጠኑባቸው፥ ለሌሎችም አማልክት የመጠጥን ቁርባን ካፈሰሱባቸው ቤቶች ጋር ያቃጥሉአታል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሀ ካታማ ቦላ ኦላዉ ከሴዳ ባብሎነቱ ዪደ፥ ካታማ ታማን ጹጋና፤ ጎልያ ቦላን ደምባዪደ ኦድኖ ባኣላዉ እጻና ጩዋይሲድነ ሀራ ጾሳቶ ኡሻ ያርሹዋ ጉሲደ፥ ታና ሀንቀዳ አሳቱ ደኤዳ ጎለቱዋካ ጹጋና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ha katamaa bolla olaw keseedda Baabloonetuu yiide, katamaa taman s'uuggana; golliyaa bollan dembbayiide ootseeddino Ba'aalaw is'aanaa c'uwaysiidinne hara s'oossatoo ushshaa yarshshuwaa gussiide, taana hank'k'etseedda asatuu de'eedda golletuwaakka s'uuggana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Katamayo oliza Baabilooneti yiidi katamay giddo gelana; izokka taman xuuggana; tana hanqeththanaas asay bantta keeththa pooqe pooqe bolla Ba7aales exaane cu7asidasohotanne eeqa xoossatas ushsha yarsho shiishshida keeththata ubbaa istti xuuggana» gees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ካታማዮ ኦሊዛ ባቢሎኔቲ ዪዲ ካታማይ ጊዶ ጌላና፤ ኢዞካ ታማን ጹጋና፤ ታና ሃንቄናስ ኣሳይ ባንታ ኬ ፖቄ ፖቄ ቦላ ባኣሌስ ኤጻኔ ጩኣሲዳሶሆታኔ ኤቃ ጾሳታስ ኡሻ ያርሾ ሺሺዳ ኬታ ኡባ ኢስቲ ጹጋና» ጌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሀ ካታማ ተቅዳ ባብሎነ አሳይ ይድ፥ ካታማ ታማን ፁጋና፤ ፖቅያ ቦላ ባኣለ ኤቃስ እፃነ ጩይስሸነ ሀራ ፆሳታስ ኡሻ ያርሾ ጉስሸ ታና ሀንቀዳ አሳይ ደእያ ኬትካ ፁገታና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ha katama teqida Babiloone asay yidi, katamaa taman xuuggana; pooqiya bolla Ba7aale eeqas ixaane cuyisishenne hara xoossatas ushsha yarsho gussishe tana hanqethida asay de7iya keethatika xuugetana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከተማዪቱን የሚወጓት ባቢሎናውያን ወደ ውስጥ ይገባሉ፤ በእሳትም ያቃጥሏታል፤ ያስቈጡኝ ዘንድ ሕዝቡ በየሰገነቱ ላይ ለበኣል ያጠኑባቸውንና ለሌሎችም አማልክት የመጠጥ ቍርባን ያቀረቡባቸውን ቤቶች ጭምር ያነድዳሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ይህችን ከተማ የከበቡ ባቢሎናውያን መጥተው ያቃጥሉአታል፤ እንደዚሁም እኔን ለማስቈጣት በጣራዎቻቸው ላይ ለባዓል ጣዖት ዕጣን ያጥኑባቸው የነበሩትንና ለሌሎችም ጣዖቶች የመጠጥ መሥዋዕት ያቀርቡባቸው የነበሩትን ቤቶች ያቃጥላሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቶም ነዛ ኸተማ እዚኣ ዝወግኡ ከለዳውያን ከዓ፥ ክመፁን ነታ ኸተማውን ከባርዕዋን እዮም፤ ከቘጥዑኒ ኢሎም ኣብ ሰገነት፥ ምስተን ንጣዖት በዓል ዝዓጠኑለን ንኻልኦት ኣማልኽቲ ድማ መስዋእቲ መስተ ዘፍሰሱለን ኣባይቲ ኸቃፅልዋ እዮም። |