Jeremiah 32:28 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ስለዚ እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል ኣሎ፡ እንሆ፡ ነዛ ኸተማ እዚኣ ኣብ ኢድ ከለዳውያንን ኣብ ኢድ ነቡካድነጻር ንጉስ ባቢሎንን ክህባ እየ፡ ንሱ ድማ ክወስዳ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ስለዚህ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ እነሆ ይችን ከተማ ለከለዳውያን እጅና ለባቢሎን ንጉሥ ለናቡከደነፆር እጅ አሳልፌ እሰጣለሁ፤ እርሱም ይይዛታል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በውኑ እኔን የሚያቅተኝ ነገር አለን? ስለዚህ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። እነሆ፥ ይህችን ከተማ ለከለዳውያን እጅና ለባቢሎን ንጉሥ ለናቡከደነፆር እጅ አሳልፌ እሰጣለሁ፥ እርሱም ይይዛታል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለዚህ ጌታ እንዲህ ይላል፦ እነሆ፥ ይህችን ከተማ ለከለዳውያን እጅና ለባቢሎን ንጉሥ ለናቡከደነፆር እጅ አሳልፌ እሰጣለሁ፥ እርሱም ይይዛታል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋ ድራዉ፥ መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ታን ሀ ካታማ ባብሎነቶነ ባብሎነ ካትያ ናቡካዳናጾራዉ አደ እማና፤ ኡንቱንቱ አ ኦይቃና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaa diraw, Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Taani ha katamaa Baabloonetoonne Baabloone Kaatiyaa Naabukadanas'ooraw aatsaade immana; unttunttu Aa oyk'k'ana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas GODAY, «Tani ha katamayo Baabiloonetassinne Baabiloone kawo Nabukadanaxoores aaththa immana; isttika izo oykkana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ጎዳይ፥ «ታኒ ሃ ካታማዮ ባቢሎኔታሲኔ ባቢሎኔ ካዎ ናቡካዳናጾሬስ ኣ ኢማና፤ ኢስቲካ ኢዞ ኦይካና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታኒ ሀ ካታማ ባብሎነ አሳስነ ባብሎነ ካዋ ናቡካዳናፆራስ አዳ እማና፤ ኤንቲ እያ ኦይካና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Taani ha katamaa Babiloone asaasinne Babiloone kawa Nabukadanaxooras aathada immana; enti iya oykana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ እነሆ፤ ይህችን ከተማ ለባቢሎናውያንና ለባቢሎን ንጉሥ ለናቡከደነፆር አሳልፌ እሰጣታለሁ፤ እርሱም ይይዛታል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ይህችን ከተማ ለባቢሎናውያንና ለንጉሣቸው ለናቡከደነፆር አሳልፌ እሰጣለሁ፤ እርሱም ይይዛታል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ስለዙይ እግዚኣብሄር ከምዙይ ይብል፦ እንሆ፥ ነዛ ኸተማ እዚኣ ኣብ ኢድ ባቢሎናውያንን ኣብ ኢድ ናቡከደነፆር ንጉስ ባቢሎንን ኣሕሊፈ ኽህባ እየ፤ ይብል እግዚኣብሄር። ንሱ ድማ ኽሕዛ እዩ። |