Jeremiah 32:21 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንህዝብኻ እስራኤል ድማ ብትእምርትን ብተኣምራትን ብሓያል ኢድን ብዝተዘርግሐ ቅልጽምን ብዓቢ ራዕድን ካብ ምድሪ ግብጺ ኣውጻእካዮ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በምልክትና በድንቅ ነገር፥ በብርቱ እጅና በተዘረጋች ክንድ፥ በታላቅም ግርማ ሕዝብህን እስራኤልን ከግብፅ ምድር አወጣህ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በምልክትና በድንቅ ነገር፥ በብርቱ እጅና በተዘረጋች ክንድ በታላቅም ግርማ ሕዝብህን እስራኤልን ከግብጽ ምድር አወጣህ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በምልክትና በድንቅ ነገር፥ በብርቱ እጅና በተዘረጋች ክንድ በታላቅም ግርማ ሕዝብህን እስራኤልን ከግብጽ ምድር አወጣህ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኔን ነ አሳ እስራኤልያ ግብጼፐ ማላታንነ ኦራባን፥ ነ ምኖ ቀስያንነ ነ የዴዳ ኩሽያን፥ ቃይ ዎልቃማ ዳጋማን ከሳዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Neeni ne asaa Israa'eeliyaa Gibs'eppe malaataaninne ooratsaban, ne mino k'esiyaaninne ne yeddeedda kushiyan, k'ay wolk'k'aama dagamaan kessaadda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Neni malataninne ooraththa miishshan, ne mino qeseninne micettida kushen keehi yashissiza puulateththan ne dere Isra7eele Gibxeppe kessadasa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኔኒ ማላታኒኔ ኦራ ሚሻን፥ ኔ ሚኖ ቄሴኒኔ ሚጬቲዳ ኩሼን ኬሂ ያሺሲዛ ፑላቴን ኔ ዴሬ ኢስራኤሌ ጊብጼፔ ኬሳዳሳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኔኒ ነ አሳ እስራኤለ ግብፀፈ ማላታንነ ማላታን፥ ነ ምኖ ቀስያን፥ ነ ምጨትዳ ኩሽያንነ ግታ ዳጋማን ከሳዳሳ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Neeni ne asaa Isra7eele Gibxefe malaataninne mallatan, ne mino qesiyan, ne micetida kushiyaninne gita dagaman kessadasa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በታምራትና በድንቅ፣ በብርቱ እጅና በተዘረጋች ክንድ፣ እጅግ በሚያስፈራም ግርማ ሕዝብህን እስራኤልን ከግብፅ አወጣህ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በተአምራትና በአስደናቂ ሁኔታ፥ በኀይልህና በታላቅነትህ፥ እንዲሁም በአስፈሪ ግርማህ ሕዝብህን እስራኤልን ከግብጽ ምድር አወጣህ፥ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንህዝብኻ እስራኤል፥ ብምልክትን ብዘደንቕን፥ ብብርቱዕ ኢድን ብዝተዘርግሐ ቕልፅምን ብዘርዕድ ግርማን ካብ ሃገር ግብፂ ኣውፃእኻዮም። |