Jeremiah 32:2 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሽዑ ሰራዊት ንጉስ ባቢሎን ንየሩሳሌም ከበባ፣ ነብዪ ኤርምያስ ድማ ኣብ ቅድሚት እቲ ኣብ ቤት ንጉስ ይሁዳ ዝነበረ ቤት ማእሰርቲ ተኣሲሩ ነበረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በዚያ ጊዜም የባ​ቢ​ሎን ንጉሥ ሠራ​ዊት ኢየ​ሩ​ሳ​ሌ​ምን ከብቦ ነበር፤ ነቢዩ ኤር​ም​ያ​ስም በይ​ሁዳ ንጉሥ ቤት በነ​በ​ረው በግ​ዞት ቤት አደ​ባ​ባይ ታስሮ ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በዚያን ጊዜም የባቢሎን ንጉሥ ሠራዊት ኢየሩሳሌምን ከብቦ ነበር፤ ነቢዩም ኤርምያስ በይሁዳ ንጉሥ ቤት በነበረው በግዞት ቤት አደባባይ ታስሮ ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በዚያን ጊዜም የባቢሎን ንጉሥ ሠራዊት ኢየሩሳሌምን ከብቦ ነበር፤ ነቢዩም ኤርምያስ በይሁዳ ንጉሥ ቤት በነበረው በእስር ቤት አደባባይ ታስሮ ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄ ዎደ ባብሎነ ካትያ ኦላንቻቱ የሩሳላመ ዶዴድኖ፤ ትምቢትያ ኦድያ ኤርማስ ይሁዳ ካትያ ጎልያን ደእያ፥ ናግያዋንቱ ዳባባን ጎርደት ኡቴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) He wode Baabloone kaatiyaa olanchchatuu Yerusaalame dooddeeddino; timbbitiyaa odiyaa Ermaasi Yihudaa kaatiyaa golliyaan de'iyaa, naagiyaawanttu dabaaban gorddetti utteedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) He wode Baabiloone kawo olanchchati Yerusalaame giddoththida; nabe Ermaasi Yuhudan kawoteththa keeththa zagon diza zabeta keeththan gordetti uttides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄ ዎዴ ባቢሎኔ ካዎ ኦላንቻቲ ዬሩሳላሜ ጊዶዳ፤ ናቤ ኤርማሲ ዩሁዳን ካዎቴ ኬ ዛጎን ዲዛ ዛቤታ ኬን ጎርዴቲ ኡቲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄ ዎደ ባብሎነ ካዋ ኦላንቾት የሩሳላመ ተቅዶሶና፤ ናበይ ኤርምያስ ይሁዳ ካዎ ጋን ደእያ፥ ናገይሳታ ዳባባን እያ ቦላ ጎርደትን ደኤስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) He wode Babiloone kawa olanchoti Yerusalaame teqidosona; nabey Ermiyaasi Yihuda kawo gadhon de7iya, naageysata dabaaban iya bolla gordetin de7ees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በዚያን ጊዜም የባቢሎን ንጉሥ ሰራዊት ኢየሩሳሌምን ከብቦ ነበር፤ ነቢዩ ኤርምያስም በይሁዳ ንጉሥ ቤተ መንግሥት በዘብ ጠባቂዎች አደባባይ ተዘግቶበት ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ያም ወራት የባቢሎን ንጉሥ ናቡከደነፆር ሠራዊት በኢየሩሳሌም ላይ አደጋ ለመጣል ከበባ ያደረገበት ጊዜ ነበር፤ እኔም በዚያን ጊዜ በቤተ መንግሥቱ ግቢ በሚገኘው በዘብ ጠባቂዎች ክፍል ውስጥ ተዘግቶብኝ ነበር፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year በቲ ጊዜ እቱይ ሰራዊት ንጉስ ባቢሎን ንኢየሩሳሌም ከቢቦምዋ ነበሩ፤ ነቢይ ኤርሚያስውን ኣብቲ ኣብ ቤት ንጉስ ዘሎ ቤት ማእሰርቲ ተኣሲሩ ነበረ።