Jeremiah 32:2 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ ሰራዊት ንጉስ ባቢሎን ንየሩሳሌም ከበባ፣ ነብዪ ኤርምያስ ድማ ኣብ ቅድሚት እቲ ኣብ ቤት ንጉስ ይሁዳ ዝነበረ ቤት ማእሰርቲ ተኣሲሩ ነበረ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በዚያ ጊዜም የባቢሎን ንጉሥ ሠራዊት ኢየሩሳሌምን ከብቦ ነበር፤ ነቢዩ ኤርምያስም በይሁዳ ንጉሥ ቤት በነበረው በግዞት ቤት አደባባይ ታስሮ ነበር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በዚያን ጊዜም የባቢሎን ንጉሥ ሠራዊት ኢየሩሳሌምን ከብቦ ነበር፤ ነቢዩም ኤርምያስ በይሁዳ ንጉሥ ቤት በነበረው በግዞት ቤት አደባባይ ታስሮ ነበር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በዚያን ጊዜም የባቢሎን ንጉሥ ሠራዊት ኢየሩሳሌምን ከብቦ ነበር፤ ነቢዩም ኤርምያስ በይሁዳ ንጉሥ ቤት በነበረው በእስር ቤት አደባባይ ታስሮ ነበር። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ዎደ ባብሎነ ካትያ ኦላንቻቱ የሩሳላመ ዶዴድኖ፤ ትምቢትያ ኦድያ ኤርማስ ይሁዳ ካትያ ጎልያን ደእያ፥ ናግያዋንቱ ዳባባን ጎርደት ኡቴዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He wode Baabloone kaatiyaa olanchchatuu Yerusaalame dooddeeddino; timbbitiyaa odiyaa Ermaasi Yihudaa kaatiyaa golliyaan de'iyaa, naagiyaawanttu dabaaban gorddetti utteedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He wode Baabiloone kawo olanchchati Yerusalaame giddoththida; nabe Ermaasi Yuhudan kawoteththa keeththa zagon diza zabeta keeththan gordetti uttides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ዎዴ ባቢሎኔ ካዎ ኦላንቻቲ ዬሩሳላሜ ጊዶዳ፤ ናቤ ኤርማሲ ዩሁዳን ካዎቴ ኬ ዛጎን ዲዛ ዛቤታ ኬን ጎርዴቲ ኡቲዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ዎደ ባብሎነ ካዋ ኦላንቾት የሩሳላመ ተቅዶሶና፤ ናበይ ኤርምያስ ይሁዳ ካዎ ጋን ደእያ፥ ናገይሳታ ዳባባን እያ ቦላ ጎርደትን ደኤስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He wode Babiloone kawa olanchoti Yerusalaame teqidosona; nabey Ermiyaasi Yihuda kawo gadhon de7iya, naageysata dabaaban iya bolla gordetin de7ees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዚያን ጊዜም የባቢሎን ንጉሥ ሰራዊት ኢየሩሳሌምን ከብቦ ነበር፤ ነቢዩ ኤርምያስም በይሁዳ ንጉሥ ቤተ መንግሥት በዘብ ጠባቂዎች አደባባይ ተዘግቶበት ነበር። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ያም ወራት የባቢሎን ንጉሥ ናቡከደነፆር ሠራዊት በኢየሩሳሌም ላይ አደጋ ለመጣል ከበባ ያደረገበት ጊዜ ነበር፤ እኔም በዚያን ጊዜ በቤተ መንግሥቱ ግቢ በሚገኘው በዘብ ጠባቂዎች ክፍል ውስጥ ተዘግቶብኝ ነበር፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | በቲ ጊዜ እቱይ ሰራዊት ንጉስ ባቢሎን ንኢየሩሳሌም ከቢቦምዋ ነበሩ፤ ነቢይ ኤርሚያስውን ኣብቲ ኣብ ቤት ንጉስ ዘሎ ቤት ማእሰርቲ ተኣሲሩ ነበረ። |