Jeremiah 32:17 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣየ እግዚኣብሄር! እንሆ፡ ንሰማያትን ምድርን ብዓቢ ሓይልኻን ብዝተዘርግሐ ቅልጽምካን ፈጢርካ፡ ኣዝዩ ዝኸብደካ ነገር የልቦን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “ወዮ! አቤቱ ጌታ እግዚአብሔር ሆይ! እነሆ አንተ ሰማይንና ምድርን በታላቅ ኀይልህና በተዘረጋች ክንድህ ፈጥረሃል፤ ከአንተም የሚሳን ምንም ነገር የለም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አቤቱ ጌታ እግዚአብሔር ሆይ፥ እነሆ፥ አንተ ሰማይንና ምድርን በታላቅ ኃይልህና በተዘረጋች ክንድህ ፈጥረሃል፥ ከአንተም የሚያቅት ነገር የለም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ‘አቤቱ ጌታ ሆይ! ወዮ! እነሆ፥ በእውነት አንተ ሰማይንና ምድርን በታላቅ ኃይልህና በተዘረጋች ክንድህ ፈጥረሃል፥ ለአንተም ከቶ የሚሳንህ ምንም ነገር የለም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “አቤት ኡባ ሞድያ መና ጎዳዉ፥ ኔን ሳሎቱዋነ ሳኣ ነ ዎልቃማ ዎልቃንነ ነ ምጨቴዳ ኩሽያን መዳ! ነዉ ዳንዳየተናዌ ኡባካ ባዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Abeet Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Godaw, neeni salotuwaanne sa'aa ne wolk'k'aama wolk'k'aaninne ne mic'eteedda kushiyan med'd'aadda! New danddayettennawe ubbakka baawa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Abeet Ubbaafe Wolqqama GODAWU! Neni salotanne sa7a ne gita wolqqaninne micettida ne kushen medhdhadasa; nena xooniza issi miishshika deenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ኣቤት ኡባፌ ዎልቃማ ጎዳዉ! ኔኒ ሳሎታኔ ሳኣ ኔ ጊታ ዎልቃኒኔ ሚጬቲዳ ኔ ኩሼን ሜዳሳ፤ ኔና ጾኒዛ ኢሲ ሚሺካ ዴና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “አቤት ኡባ ሃርያ ጎዳዉ፥ ነ ሳሎታነ ሳኣ ነ ግታ ዎልቃንነ ነ ምጨትዳ ኩሸን መዳሳ። ነዉ ዳንዳኤቶናባይ ባዋ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Abeeti Ubbaa Haariya Godaw, ne salotanne sa7aa ne gita wolqaaninne ne micetida kushen medhadasa. New danda7etonnabay baawa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “አቤት፣ ጌታ እግዚአብሔር ሆይ፤ አንተ ሰማያትንና ምድርን በታላቅ ኀይልህና በተዘረጋች ክንድህ ፈጥረሃል፤ የሚሳንህም አንዳች ነገር የለም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “ጌታ እግዚአብሔር ሆይ! በታላቁ ሥልጣንህና ኀይልህ ሰማይና ምድርን ፈጥረሃል፤ ከቶም የሚሳንህ ነገር የለም፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ኦ ጐይታ እግዚኣብሄር፥ እንሆ፥ በቲ ዓብዪ ሓይልኻን በታ እተዘርግሐት ቅልፅምካን፥ ሰማይን ምድርን ዝፈጠርካ ንስኻ ኢኻ። ንኣኻ ዘይከኣለካ ነገር የለን። |