Jeremiah 32:17 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣየ እግዚኣብሄር! እንሆ፡ ንሰማያትን ምድርን ብዓቢ ሓይልኻን ብዝተዘርግሐ ቅልጽምካን ፈጢርካ፡ ኣዝዩ ዝኸብደካ ነገር የልቦን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “ወዮ! አቤቱ ጌታ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ሆይ! እነሆ አንተ ሰማ​ይ​ንና ምድ​ርን በታ​ላቅ ኀይ​ል​ህና በተ​ዘ​ረ​ጋች ክን​ድህ ፈጥ​ረ​ሃል፤ ከአ​ን​ተም የሚ​ሳን ምንም ነገር የለም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አቤቱ ጌታ እግዚአብሔር ሆይ፥ እነሆ፥ አንተ ሰማይንና ምድርን በታላቅ ኃይልህና በተዘረጋች ክንድህ ፈጥረሃል፥ ከአንተም የሚያቅት ነገር የለም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ‘አቤቱ ጌታ ሆይ! ወዮ! እነሆ፥ በእውነት አንተ ሰማይንና ምድርን በታላቅ ኃይልህና በተዘረጋች ክንድህ ፈጥረሃል፥ ለአንተም ከቶ የሚሳንህ ምንም ነገር የለም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “አቤት ኡባ ሞድያ መና ጎዳዉ፥ ኔን ሳሎቱዋነ ሳኣ ነ ዎልቃማ ዎልቃንነ ነ ምጨቴዳ ኩሽያን መዳ! ነዉ ዳንዳየተናዌ ኡባካ ባዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Abeet Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Godaw, neeni salotuwaanne sa'aa ne wolk'k'aama wolk'k'aaninne ne mic'eteedda kushiyan med'd'aadda! New danddayettennawe ubbakka baawa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Abeet Ubbaafe Wolqqama GODAWU! Neni salotanne sa7a ne gita wolqqaninne micettida ne kushen medhdhadasa; nena xooniza issi miishshika deenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ኣቤት ኡባፌ ዎልቃማ ጎዳዉ! ኔኒ ሳሎታኔ ሳኣ ኔ ጊታ ዎልቃኒኔ ሚጬቲዳ ኔ ኩሼን ሜዳሳ፤ ኔና ጾኒዛ ኢሲ ሚሺካ ዴና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “አቤት ኡባ ሃርያ ጎዳዉ፥ ነ ሳሎታነ ሳኣ ነ ግታ ዎልቃንነ ነ ምጨትዳ ኩሸን መዳሳ። ነዉ ዳንዳኤቶናባይ ባዋ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Abeeti Ubbaa Haariya Godaw, ne salotanne sa7aa ne gita wolqaaninne ne micetida kushen medhadasa. New danda7etonnabay baawa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “አቤት፣ ጌታ እግዚአብሔር ሆይ፤ አንተ ሰማያትንና ምድርን በታላቅ ኀይልህና በተዘረጋች ክንድህ ፈጥረሃል፤ የሚሳንህም አንዳች ነገር የለም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “ጌታ እግዚአብሔር ሆይ! በታላቁ ሥልጣንህና ኀይልህ ሰማይና ምድርን ፈጥረሃል፤ ከቶም የሚሳንህ ነገር የለም፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ኦ ጐይታ እግዚኣብሄር፥ እንሆ፥ በቲ ዓብዪ ሓይልኻን በታ እተዘርግሐት ቅልፅምካን፥ ሰማይን ምድርን ዝፈጠርካ ንስኻ ኢኻ። ንኣኻ ዘይከኣለካ ነገር የለን።