Jeremiah 32:16 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | መርትዖ እቲ ዕድጊ ንባሩክ ወዲ ኔርያ ምስ ኣረከብክዎ፡ ናብ እግዚኣብሄር ለመንኩ፡ በልክዎ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ለኔርያ ልጅ ለባሮክም የውሉን ወረቀት ከሰጠሁት በኋላ፥ እንዲህ ብዬ ወደ እግዚአብሔር ጸለይሁ፦ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ለኔርያ ልጅ ለባሮክም የውሉን ወረቀት ከሰጠሁት በኋላ፥ እንዲህ ብዬ ወደ እግዚአብሔር ጸለይሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “ለኔርያ ልጅ ለባሮክም የተገዛበትን የውሉን ሰነድ ከሰጠሁት በኋላ፥ እንዲህ ብዬ ወደ ጌታ ጸለይሁ፦ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታን ኔርያ ናኣ ባሮካዉ ሻማ ፓራማ ዋራቃታ እሜዳዋፐ ጉይያን፥ መና ጎዳ ሀዋዳን ያጋደ ዎሳድ፤ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Taani Neeriyaa na'aa Baarookkaw shamaa paramaa warak'ataa immeeddawaappe guyyiyaan, Med'inaa Godaa hawaadan yaagaade woossaad; |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Tani Neeriya naa Baarokes gadeza shammida wule waraqata immidaappe guye GODAA, |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታኒ ኔሪያ ና ባሮኬስ ጋዴዛ ሻሚዳ ዉሌ ዋራቃታ ኢሚዳፔ ጉዬ ጎዳ፥ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታኒ ኔራ ናኣ ባሮካስ ሻማ ፕርማ ዋርቃትያ እምዳፐ ጉየ፥ ሀይሳዳ ያጋዳ ዎሳስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Taani Neera na7aa Baarokas shama pirimaa warqatiya immidaape guye, haysada yaagada woossas. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ለኔርያ ልጅ ለባሮክ የግዥ ውሉን ከሰጠሁ በኋላ፣ ወደ እግዚአብሔር እንዲህ ብዬ ጸለይሁ፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የሽያጩን ውል ለኔርያ ልጅ ለባሮክ ከሰጠሁት በኋላ እኔ እንዲህ ብዬ ጸለይኩ፦ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እታ ውዕሊ መሸጣ ዝሓዘት መፅሓፍ ንባሮክ ወዲ ኔርያ ምስ ሃብክዎ ኸዓ፥ ከምዙይ ኢለ ናብ እግዚኣብሄር ፀለኹ፦ |