Jeremiah 32:14 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት፡ ኣምላኽ እስራኤል ከምዚ ይብል ኣሎ፡ እዚ መርትዖታት፡ እዚ መርትዖ ዕድጊ፡ እዚ ማሕተምን እዚ መርትዖ እዚን ውሰድ። ንብዙሕ መዓልትታት ምእንቲ ኺጸንሑ ድማ ኣብ ዕትሮ መሬት ኣእትዎም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “የእስራኤል አምላክ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ ብዙ ቀን ይጠበቅ ዘንድ የታተመውን ይህን የውል ወረቀት ወስደህ በሸክላ ዕቃ ውስጥ አኑረው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የእስራኤል አምላክ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። ብዙ ቀን ይጠበቁ ዘንድ የታተመውንና የተከፈተውን ይህን የውል ወረከት ወስደህ በሸክላ ዕቃ ውስጥ አኑራቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ‘የእስራኤል አምላክ የሠራዊት ጌታ እንዲህ ይላል፦ ብዙ ቀን ተጠብቀው እንዲቆዩ የታተመውን ይህን የተገዛበትን የውል ሰነድና ካልታተመው የውል ሰነድ ጋር በአንድ ላይ ወስደህ በሸክላ ዕቃ ውስጥ አኑራቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ‘ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳይ፥ እስራኤልያ ጾሳይ፥ ሀዋዳን ያጌ፤ “ዳሮ ዎድያ ጋምአና ማላ፥ ሀ ሻማ ሀኖታ ቆንጭስያ አሻገቲደ አታመቴዳ ፓራማነ ሻማ ሀኖታ ቆንጭስያ አታመትቤና ፓራማ አካ አፋደ፥ ኡርቃፐ መቴዳ ኦቱዋን ዎ” ያጌ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | ‹Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Goday, Israa'eeliyaa S'oossay, hawaadan yaagee; «Daro wodiyaa gam"ana mala, ha shamaa hanotaa k'onc'c'isiyaa ashagetiide attametteedda paramaanne shamaa hanotaa k'onc'c'isiyaa attamettibeena paramaa akka afaade, urk'k'aappe med'etteedda otuwaan wotsa» yaagee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ubbaafe Wolqqama GODAA Isra7eele Xoossay, «Gordettidayssanne gordettontta diza nam7u wule waraqatati moorettontta dishe daro wode gam7ana mala efada oto giddon woththa» gees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኡባፌ ዎልቃማ ጎዳ ኢስራኤሌ ጾሳይ፥ «ጎርዴቲዳይሳኔ ጎርዴቶንታ ዲዛ ናምኡ ዉሌ ዋራቃታቲ ሞሬቶንታ ዲሼ ዳሮ ዎዴ ጋምኣና ማላ ኤፋዳ ኦቶ ጊዶን ዎ» ጌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ‘ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳይ፥ እስራኤለ ፆሳይ፥ ሀይሳዳ ያጌስ፦ ዳሮ ዎደ ጋምአና መላ ሀ አሻገትድ አታመትዳ ፕርማነ አታመትቦና ፕርማ ኤፋዳ ኦቶን ዎ።’ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | ‘Ubbaafe Wolqaama Goday, Isra7eele Xoossay, haysada yaagees: Daro wode gam7ana mela ha ashshagetidi attametida pirimaanne attametiboona pirimaa efada oton wotha.’ |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “የእስራኤል አምላክ የሰራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ ‘የታሸገውንና ያልታሸገውን፣ ሁለቱን የግዥ ውል ሰነዶች ለብዙ ጊዜ ሳይበላሹ እንዲቈዩ ወስደህ በሸክላ ዕቃ ውስጥ አኑራቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “የእስራኤል አምላክ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ ‘የታሸገውንና ግልጥ የሆነውን ሁለቱንም የሽያጭ ውል ወረቀት ወስደህ በሸክላ ዕቃ ውስጥ እንድታኖረውና ለብዙ ዘመን ተጠብቆ እንዲኖር አድርግ፤’ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር ኣምላኽ እስራኤል ከምዙይ ይብል ‘ነዘን ውዕሊ ዝተፅሓፈን ከም ሕግን ውዕልን ዝተሓትመን ቅሉዕን ወሲድካ፥ ብዙሕ ዓመታት ከይተበላሸዋ ምእንቲ ኽፀንሓ ኣብ ውሽጢ ኣቕሓ መሬት ኣንብረን።’ |