Jeremiah 32:12 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | መርትዖ እቲ መሸጣ ድማ ንባሩክ ወዲ ኔርያ ወዲ ማሴያ ኣብ ቅድሚ ኣዒንቲ ሃናሜል ወዲ ኣኮይን ኣብ ቅድሚ እቶም ኣብ መጽሓፍ መሸጣ ዝፈረሙ መሰኻኽርን ፡ ቅድሚ ሕጂ ሃብክዎ። ኩሎም እቶም ተቐሚጦም ዝነበሩ ኣይሁድ። ኣብ ቤት ፍርዲ ቤት ማእሰርቲ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የአጎቴም ልጅ አናምኤል፥ የውሉንም ወረቀት የፈረሙ ምስክሮች፥ በግዞት ቤት አደባባይ የተቀመጡ አይሁድም ሁሉ እያዩ የውሉን ወረቀት ለማሴው ልጅ ለኔርያ ልጅ ለባሮክ ሰጠሁት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የአጐቴም ልጅ አናምኤል፥ የውሉንም ወረቀት የፈረሙ ምስክሮች፥ በግዞትም ቤት አደባባይ የተቀመጡ አይሁድ ሁሉ እያዩ የውሉን ወረቀት ለመሕሤያ ልጅ ለኔርያ ልጅ ለባሮክ ሰጠሁት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የአጐቴም ልጅ አናምኤል፥ የተገዛበትን የውሉን ሰነድ የፈረሙት ምስክሮች፥ በእስርም ቤት አደባባይ የተቀመጡት አይሁድ ሁሉ እያዩ የተገዛበትን የውሉን ሰነድ ለመሕሤያ ልጅ ለኔርያ ልጅ ለባሮክ ሰጠሁት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታ አዉዋ እሻ ናአይ ሀናምኤል፥ ሻማ ፓራማ ፓራሜዳ ማርካቱነ ናግያዋንቱ ዳባባን ኡቴዳ አይሁዳቱ ኡባይ ጼልሽን፥ ሄ ሻማ ፓራማ ማህሴያ ናኣ ናኣ፥ ኔርያ ናኣ ባሮካዉ እማድ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ta aawuwaa ishaa na'ay Hanaami'eeli, shamaa paramaa parameedda markkatuunne naagiyaawanttu dabaaban utteedda Ayihudatuu ubbay s'eellishshin, he shamaa paramaa Mahiseeya na'aa na'aa, Neeriyaa na'aa Baarookkaw immaad. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Histtada paramettida wule waraqataa ta aawa ishaa naa Hanaam7eele sinththan, paramida markkatta sinththaninne zabe naagiza keeththa zagon uttida ubbaa Ayhudata sinththan Ma7iseya naa, Neeriya naa Baarokes immadis. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሂስታዳ ፓራሜቲዳ ዉሌ ዋራቃታ ታ ኣዋ ኢሻ ና ሃናምኤሌ ሲንን፥ ፓራሚዳ ማርካታ ሲንኒኔ ዛቤ ናጊዛ ኬ ዛጎን ኡቲዳ ኡባ ኣይሁዳታ ሲንን ማኢሴያ ና፥ ኔሪያ ና ባሮኬስ ኢማዲስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታ አዋ እሻ ናአይ ሀናምኤል፥ ሻማ ፕርማ ፓራምዳ ማርካትነ ናገይሳታ ዳባባን ኡትዳ አይሁደት ኡባይ በእሽን፥ ሄ ሻማ ፕርማ ማህሰያ ናኣ፥ ኔራ ናኣ ባሮካስ እማስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Ta aawa ishaa na7ay Hanami7eeli, shama pirimaa paramida markatinne naageysata dabaaban uttida Ayhudeti ubbay be7ishin, he shama pirimaa Mahiseya na7aa, Neera na7aa Baarokas immas. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በአጎቴም ልጅ በአናምኤልና በውሉ ላይ በፈረሙት ምስክሮች ፊት እንዲሁም በዘብ ጠባቂዎች አደባባይ ተቀምጠው በነበሩ አይሁድ ሁሉ ፊት ለመሕሤያ ልጅ ለኔርያ ልጅ ለባሮክ ሰጠሁት። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የማሕሴያ የልጅ ልጅ ለሆነው ለኔርያ ልጅ ለባሮክ ሰጠሁት፤ እነዚያን ግልባጮች የሰጠሁት በሐናምኤል፥ የሽያጩን ውል በፈረሙት ምስክሮችና በአደባባዩ ተቀምጠው በነበሩት ሰዎች ፊት ነው፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብ ቅድሚ ኣናምኤል ወዲ ሓው ኣቦይን፥ ኣብ ቅድሚ እቶም ኣብ መፅሓፍ ውዕሊ ዝተፅሓፉ መሰኻኽርን፥ ኣብ ቅድሚ ዅሎም እቶም ኣብ ገበላ ቤት ማእሰርቲ ተቐሚጦም ዝነበሩ ኣይሁድን፥ ንባሮክ ወዲ ኔርያ ወዲ መሕሴያ ሃብክዎ። |