Jeremiah 32:12 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) መርትዖ እቲ መሸጣ ድማ ንባሩክ ወዲ ኔርያ ወዲ ማሴያ ኣብ ቅድሚ ኣዒንቲ ሃናሜል ወዲ ኣኮይን ኣብ ቅድሚ እቶም ኣብ መጽሓፍ መሸጣ ዝፈረሙ መሰኻኽርን ፡ ቅድሚ ሕጂ ሃብክዎ። ኩሎም እቶም ተቐሚጦም ዝነበሩ ኣይሁድ። ኣብ ቤት ፍርዲ ቤት ማእሰርቲ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የአ​ጎ​ቴም ልጅ አና​ም​ኤል፥ የው​ሉ​ንም ወረ​ቀት የፈ​ረሙ ምስ​ክ​ሮች፥ በግ​ዞት ቤት አደ​ባ​ባይ የተ​ቀ​መጡ አይ​ሁ​ድም ሁሉ እያዩ የው​ሉን ወረ​ቀት ለማ​ሴው ልጅ ለኔ​ርያ ልጅ ለባ​ሮክ ሰጠ​ሁት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የአጐቴም ልጅ አናምኤል፥ የውሉንም ወረቀት የፈረሙ ምስክሮች፥ በግዞትም ቤት አደባባይ የተቀመጡ አይሁድ ሁሉ እያዩ የውሉን ወረቀት ለመሕሤያ ልጅ ለኔርያ ልጅ ለባሮክ ሰጠሁት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የአጐቴም ልጅ አናምኤል፥ የተገዛበትን የውሉን ሰነድ የፈረሙት ምስክሮች፥ በእስርም ቤት አደባባይ የተቀመጡት አይሁድ ሁሉ እያዩ የተገዛበትን የውሉን ሰነድ ለመሕሤያ ልጅ ለኔርያ ልጅ ለባሮክ ሰጠሁት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ታ አዉዋ እሻ ናአይ ሀናምኤል፥ ሻማ ፓራማ ፓራሜዳ ማርካቱነ ናግያዋንቱ ዳባባን ኡቴዳ አይሁዳቱ ኡባይ ጼልሽን፥ ሄ ሻማ ፓራማ ማህሴያ ናኣ ናኣ፥ ኔርያ ናኣ ባሮካዉ እማድ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ta aawuwaa ishaa na'ay Hanaami'eeli, shamaa paramaa parameedda markkatuunne naagiyaawanttu dabaaban utteedda Ayihudatuu ubbay s'eellishshin, he shamaa paramaa Mahiseeya na'aa na'aa, Neeriyaa na'aa Baarookkaw immaad.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Histtada paramettida wule waraqataa ta aawa ishaa naa Hanaam7eele sinththan, paramida markkatta sinththaninne zabe naagiza keeththa zagon uttida ubbaa Ayhudata sinththan Ma7iseya naa, Neeriya naa Baarokes immadis.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሂስታዳ ፓራሜቲዳ ዉሌ ዋራቃታ ታ ኣዋ ኢሻ ና ሃናምኤሌ ሲንን፥ ፓራሚዳ ማርካታ ሲንኒኔ ዛቤ ናጊዛ ኬ ዛጎን ኡቲዳ ኡባ ኣይሁዳታ ሲንን ማኢሴያ ና፥ ኔሪያ ና ባሮኬስ ኢማዲስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ታ አዋ እሻ ናአይ ሀናምኤል፥ ሻማ ፕርማ ፓራምዳ ማርካትነ ናገይሳታ ዳባባን ኡትዳ አይሁደት ኡባይ በእሽን፥ ሄ ሻማ ፕርማ ማህሰያ ናኣ፥ ኔራ ናኣ ባሮካስ እማስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ta aawa ishaa na7ay Hanami7eeli, shama pirimaa paramida markatinne naageysata dabaaban uttida Ayhudeti ubbay be7ishin, he shama pirimaa Mahiseya na7aa, Neera na7aa Baarokas immas.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በአጎቴም ልጅ በአናምኤልና በውሉ ላይ በፈረሙት ምስክሮች ፊት እንዲሁም በዘብ ጠባቂዎች አደባባይ ተቀምጠው በነበሩ አይሁድ ሁሉ ፊት ለመሕሤያ ልጅ ለኔርያ ልጅ ለባሮክ ሰጠሁት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የማሕሴያ የልጅ ልጅ ለሆነው ለኔርያ ልጅ ለባሮክ ሰጠሁት፤ እነዚያን ግልባጮች የሰጠሁት በሐናምኤል፥ የሽያጩን ውል በፈረሙት ምስክሮችና በአደባባዩ ተቀምጠው በነበሩት ሰዎች ፊት ነው፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣብ ቅድሚ ኣናምኤል ወዲ ሓው ኣቦይን፥ ኣብ ቅድሚ እቶም ኣብ መፅሓፍ ውዕሊ ዝተፅሓፉ መሰኻኽርን፥ ኣብ ቅድሚ ዅሎም እቶም ኣብ ገበላ ቤት ማእሰርቲ ተቐሚጦም ዝነበሩ ኣይሁድን፥ ንባሮክ ወዲ ኔርያ ወዲ መሕሴያ ሃብክዎ።