Jeremiah 32:1 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣብ ዓስራይ ዓመት ጼዴቅያስ ንጉስ ይሁዳ፡ ኣብ መበል ዓሰርተው ሸሞንተ ዓመት ናቡካድነጻር ካብ እግዚኣብሄር ናብ ኤርምያስ ዝመጸ ቃል።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በይ​ሁዳ ንጉሥ በሴ​ዴ​ቅ​ያስ በዐ​ሥ​ረ​ኛው ዓመተ መን​ግ​ሥት፥ በባ​ቢ​ሎን ንጉሥ በና​ቡ​ከ​ደ​ነ​ፆር በዐ​ሥራ ስም​ን​ተ​ኛው ዓመተ መን​ግ​ሥት ከእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ዘንድ ወደ ኤር​ም​ያስ የመ​ጣው ቃል ይህ ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በይሁዳ ንጉሥ በሴዴቅያስ በአሥረኛው ዓመት፥ በናቡክደነፆር በአሥራ ስምንተኛው ዓመት፥ ከእግዚአብሔር ዘንድ ወደ ኤርምያስ የመጣው ቃል ይህ ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በይሁዳ ንጉሥ በሴዴቅያስ በአሥረኛው ዓመት፥ በናቡከደነፆር በዓሥራ ስምንተኛው ዓመት፥ ከጌታ ዘንድ ወደ ኤርምያስ የመጣው ቃል ይህ ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ይሁዳ ካቲ ሰደቅያስ ካተቴዳ ታማን ላይን፥ ባብሎነ ካቲ ናቡካዳናጾር ካተቴዳ ታማነ ሆስፑን ላይን መና ጎዳፐ ኤርማሳዉ ካላይ ዬዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yihudaa Kaatii Sedek'iyaasi kaateteedda tammantsa laytsan, Baabloone Kaatii Naabukadanas'oori kaateteedda tammanne hosppuntsa laytsan Med'inaa Godaappe Ermaasaw kaalay yeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Yuhuda Kawo Sedeqiyaasi kawotida tammanththa layththan, Baabiloone Kawo Nabukadanaxoorey kawotida tammanne osppunththa layththan GODAA qaalay Ermaasakko yides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዩሁዳ ካዎ ሴዴቂያሲ ካዎቲዳ ታማን ላይን፥ ባቢሎኔ ካዎ ናቡካዳናጾሬይ ካዎቲዳ ታማኔ ኦስፑን ላይን ጎዳ ቃላይ ኤርማሳኮ ዪዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ይሁዳ ካዎይ ሰደቅያስ ካዎትዳ ታማን ላይን፥ ባብሎነ ካዎይ ናቡካዳናፆር ካዎትዳ ታማነ ሆስፑን ላይን ጎዳፐ ሀ ቃላይ ኤርምያሳኮ ይስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Yihuda kawoy Sedeqiyaasi kawotida tammantho laythan, Babiloone kawoy Nabukadanaxoori kawotida tammanne hospuntho laythan Godaape ha qaalay Ermiyaasako yis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የይሁዳ ንጉሥ ሴዴቅያስ በነገሠ በዐሥረኛው ዓመት፣ ይኸውም በባቢሎን ንጉሥ በናቡከደነፆር ዐሥራ ስምንተኛ ዘመነ መንግሥት፣ ከእግዚአብሔር ዘንድ ወደ ኤርምያስ የመጣው ቃል ይህ ነው፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የይሁዳ ንጉሥ ሴዴቅያስ በነገሠ በዐሥረኛው ዓመት፥ የባቢሎን ንጉሥ ናቡከደነፆር በነገሠ በዐሥራ ስምንተኛው ዓመት እግዚአብሔር እኔን ኤርምያስን ተናገረኝ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሴዴቅያስ ኣብ ይሁዳ ምስ ነገሰ፥ ኣብ መበል ዓስራይ ዓመቱ፥ ናቡከደነፆር ከዓ ኣብ ባቢሎን ምስ ነገሰ ኣብ መበል ዓሰርተ ሸሞንተ ዓመቱ፥ ካብ እግዚኣብሄር ናብ ኤርሚያስ ዝመፀ ቓል እዙይ እዩ፦