Jeremiah 32:1 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ዓስራይ ዓመት ጼዴቅያስ ንጉስ ይሁዳ፡ ኣብ መበል ዓሰርተው ሸሞንተ ዓመት ናቡካድነጻር ካብ እግዚኣብሄር ናብ ኤርምያስ ዝመጸ ቃል። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በይሁዳ ንጉሥ በሴዴቅያስ በዐሥረኛው ዓመተ መንግሥት፥ በባቢሎን ንጉሥ በናቡከደነፆር በዐሥራ ስምንተኛው ዓመተ መንግሥት ከእግዚአብሔር ዘንድ ወደ ኤርምያስ የመጣው ቃል ይህ ነው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በይሁዳ ንጉሥ በሴዴቅያስ በአሥረኛው ዓመት፥ በናቡክደነፆር በአሥራ ስምንተኛው ዓመት፥ ከእግዚአብሔር ዘንድ ወደ ኤርምያስ የመጣው ቃል ይህ ነው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በይሁዳ ንጉሥ በሴዴቅያስ በአሥረኛው ዓመት፥ በናቡከደነፆር በዓሥራ ስምንተኛው ዓመት፥ ከጌታ ዘንድ ወደ ኤርምያስ የመጣው ቃል ይህ ነው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ይሁዳ ካቲ ሰደቅያስ ካተቴዳ ታማን ላይን፥ ባብሎነ ካቲ ናቡካዳናጾር ካተቴዳ ታማነ ሆስፑን ላይን መና ጎዳፐ ኤርማሳዉ ካላይ ዬዳ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yihudaa Kaatii Sedek'iyaasi kaateteedda tammantsa laytsan, Baabloone Kaatii Naabukadanas'oori kaateteedda tammanne hosppuntsa laytsan Med'inaa Godaappe Ermaasaw kaalay yeedda. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Yuhuda Kawo Sedeqiyaasi kawotida tammanththa layththan, Baabiloone Kawo Nabukadanaxoorey kawotida tammanne osppunththa layththan GODAA qaalay Ermaasakko yides. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዩሁዳ ካዎ ሴዴቂያሲ ካዎቲዳ ታማን ላይን፥ ባቢሎኔ ካዎ ናቡካዳናጾሬይ ካዎቲዳ ታማኔ ኦስፑን ላይን ጎዳ ቃላይ ኤርማሳኮ ዪዴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ይሁዳ ካዎይ ሰደቅያስ ካዎትዳ ታማን ላይን፥ ባብሎነ ካዎይ ናቡካዳናፆር ካዎትዳ ታማነ ሆስፑን ላይን ጎዳፐ ሀ ቃላይ ኤርምያሳኮ ይስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yihuda kawoy Sedeqiyaasi kawotida tammantho laythan, Babiloone kawoy Nabukadanaxoori kawotida tammanne hospuntho laythan Godaape ha qaalay Ermiyaasako yis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የይሁዳ ንጉሥ ሴዴቅያስ በነገሠ በዐሥረኛው ዓመት፣ ይኸውም በባቢሎን ንጉሥ በናቡከደነፆር ዐሥራ ስምንተኛ ዘመነ መንግሥት፣ ከእግዚአብሔር ዘንድ ወደ ኤርምያስ የመጣው ቃል ይህ ነው፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የይሁዳ ንጉሥ ሴዴቅያስ በነገሠ በዐሥረኛው ዓመት፥ የባቢሎን ንጉሥ ናቡከደነፆር በነገሠ በዐሥራ ስምንተኛው ዓመት እግዚአብሔር እኔን ኤርምያስን ተናገረኝ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሴዴቅያስ ኣብ ይሁዳ ምስ ነገሰ፥ ኣብ መበል ዓስራይ ዓመቱ፥ ናቡከደነፆር ከዓ ኣብ ባቢሎን ምስ ነገሰ ኣብ መበል ዓሰርተ ሸሞንተ ዓመቱ፥ ካብ እግዚኣብሄር ናብ ኤርሚያስ ዝመፀ ቓል እዙይ እዩ፦ |