Jeremiah 31:6 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ኣኽራን ኤፍሬም ዘለዉ ሓለውቲ፡ ተንስእ እሞ ናብ ጽዮን ናብ እግዚኣብሄር ኣምላኽና ንደይብ፡ ኢሎም ዝጽውዓላ መዓልቲ ክትህሉ እያ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በኤፍሬም ተራሮች ላይ የሚከራከሩ፦ ተነሡ፤ ወደ ጽዮን ወደ አምላካችን ወደ እግዚአብሔር እንውጣ ብለው የሚጠሩባት ቀን ትመጣለችና።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በኤፍሬምም ተራሮች ላይ ያሉ ጠባቆች። ተነሡ፥ ወደ ጽዮን ወደ አምላካችን ወደ እግዚአብሔር እንውጣ ብለው የሚጮኹበት ቀን ይመጣልና። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በኤፍሬምም ተራሮች ላይ ያሉ ጠባቂዎች፦ ‘ተነሡ፥ ወደ ጽዮን ወደ አምላካችን ወደ ጌታ እንውጣ’ ብለው የሚጣሩበት ቀን ይመጣልና።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኤፍሬማ ገዝያን ናግያዋንቱ፥ “ሃይተ፤ መና ጎዳኮ፥ ኑ ጾሳኮ፥ ፑደ ጽዮነ አነ ቦይተ!” ያጊደ ጼስያ ዎዲ ያና’ ያጋድ” ያጌ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Efireema gezziyaan naagiyaawanttu, «Haayite; Med'inaa Godaakko, nu S'oossaakko, pude S'iyoone ane boytte!» yaagiide s'eesiyaa wodii yaana› yaagaad» yaagee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Efreeme zumbullata bolla naagizayti, ‹Haa yiite; GODAA nu Xoossaako pude Xiyoone ane kezoos› gi xeygana wodey yaana» gees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኤፍሬሜ ዙምቡላታ ቦላ ናጊዛይቲ፥ ‹ሃ ዪቴ፤ ጎዳ ኑ ጾሳኮ ፑዴ ጺዮኔ ኣኔ ኬዞስ› ጊ ጼይጋና ዎዴይ ያና» ጌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤፍሬማ ገዘ ቢታን ናገይሳት፥ ‘ሃ ዪተ፤ ጎዳኮ፥ ኑ ፆሳኮ፥ ፑደ ፅዮነ ቦስ’ ያግድ ፄግያ ዎደይ ያና” ያጌስ ጎዳይ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Efreema gezze biittan naageysati, ‘Haa yiite; Godaako, nu Xoossaako, pude Xiyoone boos’ yaagidi xeegiya wodey yaana” yaagees Goday. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ጠባቂዎች፣ በኤፍሬም ኰረብቶች ላይ፣ ‘ኑ፤ ወደ ጽዮን፣ ወደ አምላካችን ወደ እግዚአብሔር እንውጣ!’ ብለው የሚጮኹበት ቀን ይመጣል።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ጠባቂዎች በኤፍሬም ተራራ ላይ ሆነው ‘ኑ አምላካችን እግዚአብሔር ወዳለበት ወደ ጽዮን እንሂድ’ የሚሉበት ጊዜ ይመጣል።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቶም ኣብ እምባታት ኤፍሬም ዘለዉ ሓለውቲ “ንዑናይ፥ ናብ እግዚኣብሄር ኣምላኽና ናብ ፅዮን ንደይብ” ኢሎም ዝፅውዑላ መዓልቲ ኽትመፅእ እያ። |