Jeremiah 31:40 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብዘሎ ጐልጐል ሬሳታትን ሓሙኽሽትን ኵሉ ግራውትን ክሳዕ ወሓዚ ቄድሮን፡ ክሳዕ መኣዝን ኣፍ ደገ ፈረስ ብሸነኽ ምብራቕ፡ ንእግዚኣብሄር ቅዱስ ኪኸውን እዩ። ዳግማይ ፈጺሙ ኣይቅደድን ወይ ኣይፈርስን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የአስሬሞትም ሸለቆ ሁሉ እስከ ቄድሮን ወንዝ ድረስ በምሥራቅ በኩል እስካለው እስከ ፈረስ በር ማዕዘን ድረስ ለእግዚአብሔር የተቀደሰ ይሆናል፤ ከእንግዲህም ወዲህ ለዘለዓለም አይነቀልም፤ አይፈርስምም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የሬሳም ሸለቆ ሁሉ የአመድም እርሻ ሁሉ እስከ ቄድሮን ወንዝ ድረስ በምሥራቅ በኩል እስካለው እስከ ፈረሰ በር ማዕዘን ድረስ ለእግዚአብሄር የተቀደሰ ይሆናል፤ ከእንግዲህም ወዲህ ለዘላለም አይነቀልም አይፈርስምም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የሬሳና የአመድ ሸለቆ ሁሉ፥ እስከ ቄድሮን ወንዝ ድረስ ያለው የትልም እርሻ ሁሉ፥ በምሥራቅም በኩል እስካለው እስከ ፈረሰ በር ማዕዘን ድርስ ለጌታ የተቀደሰ ይሆናል፤ ከእንግዲህም ወዲህ ለዘለዓለም አይነቀልም አይፈርስምም።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አሃ ሞግያነ ብድን ኦልያ ዛንጋራይነ ቀድሮና ዛንጋራፐ ቆሞና አዋይ ዶልያ ባጋ ባጋና ቢደ፥ ፓራ ፐንግያ ዞዝያ ጋካናዉ ደእያ ጋድያ ኡባይ መና ጎዳዉ ዱማቲደ፥ ጌሻ ግዳናዋ። ሀዋፐ ስንናዉ ካታማይ መናዉ ሾደተናነ ኮለተና” ያጌ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Anhaa moogiyaanne bidintsaa oliyaa zanggaaraynne K'ediroona Zanggaaraappe k'ommonna away doliyaa bagga baggana biide, Paraa Penggiyaa zooziyaa gakkanaw de'iyaa gadiyaa ubbay Med'inaa Godaw dummatiide, geeshsha gidanawaa. Hawaappe sintsanaw katamay med'inaw shodettennanne kolettenna» yaagee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ahaynne bidinththi yegettiza shoobba ubbay arshey mokkiza Qediroone shoobbara biidi Para Penge gakkanaas diza tidhdhi gida dembay ubbay GODAAS dummatidaaz gidana; hessafe guye he katamaya shodettukunne laalettuku» gees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣሃይኔ ቢዲን ዬጌቲዛ ሾባ ኡባይ ኣርሼይ ሞኪዛ ቄዲሮኔ ሾባራ ቢዲ ፓራ ፔንጌ ጋካናስ ዲዛ ቲ ጊዳ ዴምባይ ኡባይ ጎዳስ ዱማቲዳዝ ጊዳና፤ ሄሳፌ ጉዬ ሄ ካታማያ ሾዴቱኩኔ ላሌቱኩ» ጌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አሀ ሞግያነ ብዶ የግያ ዛንጋራይነ ቀድሮና ዛንጋራፐ ቆሞራ ዶሎሀ ባጋራ ብድ፥ ፓራ ፐንገ ማዛንያ ጋካናዉ ደእያ ቢታ ኡባይ ጎዳስ ዱማትድ፥ ጌሽ ግዳና። ህዛፐ ጉየ፥ ካታማይ መርናዉ ሾደተና፤ ላለተና” ያጌስ ጎዳይ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Aha moogiyanne bido yeggiya zangaaraynne Qediroona Zangaarape qommora doloha baggara bidi, Para Penge maazaniya gakanaw de7iya biitta ubbay Godaas dummatidi, geeshshi gidana. Hizape guye, katamay merinaw shodetenna; laaletenna” yaagees Goday. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሬሳና ዐመድ የሚጣልበት ሸለቆ በሙሉ፣ በምሥራቅ በኩል የቄድሮንን ሸለቆ ይዞ እስከ ፈረስ በር የሚደርሰው ደልዳላ ቦታ ሁሉ ለእግዚአብሔር የተቀደሰ ይሆናል፤ ከእንግዲህም ከተማዪቱ አትነቀልም፤ አትፈርስምም።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በድንና ዐመድ የሚጣልበት መላው ሸለቆ በምሥራቅ በኩል እስከ ፈረስ በር ድረስ እንኳ ለእግዚአብሔር የተቀደሰ ይሆናል፤ ከተማይቱም እንደገና ከቶ አትፈርስም፤ አትደመሰስምም።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኵሉ ሬሳታት ዝቕበሩሉን ሓሙዅሽቲ ዝጓሓፈሉ ለሰን፥ ኵሉ እቲ ገራሁ ኽሳዕ ሩባ ቄድሮንን፥ ብወገን ምብራቕ ድማ ኽሳዕ እቲ መኣዝን ደገ ኣፍራስን፥ ንእግዚኣብሄር ዝተቐደሰ ክኸውን እዩ። እታ ኸተማ ንሓዋሩ ኸቶ ኣይትንቀልን ኣይትፈርስንውን እያ።” |