Jeremiah 31:38 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እንሆ፡ እታ ኸተማ ንእግዚኣብሄር ካብ ግምቢ ሃናኤል ኽሳዕ ኣፍ ደገ መኣዝን እትህነጸሉ መዓልትታት ይመጽእ ኣሎ፡ ይብል እግዚኣብሄር። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “ከአናምሄል ግንብ ጀምሮ እስከ ማዕዘኑ በር ድረስ ከተማ ለእግዚአብሔር የሚሠራበት ዘመን እነሆ ይመጣል፥” ይላል እግዚአብሔር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከሐናንኤል ግንብ ጀምሮ እስከ ማዕዘኑ በር ድረስ ከተማ ለእግዚአብሔር የሚሠራበት ዘመን፥ እነሆ፥ ይመጣል፥ ይላል እግዚአብሔር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “ከሐናንኤል ግንብ ጀምሮ እስከ ማዕዘኑ በር ድረስ ለጌታ ከተማ የሚሠራበት ዘመን፥ እነሆ፥ ይመጣል፥ ይላል ጌታ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ሀናንኤላ አዱሳ ግምቢያፐ ዶሚደ፥ ዞዝያ ፐንግያ ጋካናዉ፥ የሩሳላመ ካታማይ ታዉ፥ ጾሳዉ፥ ካታማ ግዲደ፥ ስሚደ ኬጸትያ ጋላሳቱ ያና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Hanaani'eela Adussa Gimbbiyaappe doommiide, Zooziyaa Penggiyaa gakkanaw, Yerusaalame katamay taw, S'oossaw, katamaa gidiide, simmiide kees'ettiyaa gallassatuu yaana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY, «Hanani7eele Gimbefe doommidi gula penge gakkanaas katamaya taas GODAAS oosettana wodey yaana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ፥ «ሃናኒኤሌ ጊምቤፌ ዶሚዲ ጉላ ፔንጌ ጋካናስ ካታማያ ታስ ጎዳስ ኦሴታና ዎዴይ ያና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ሀናንኤላ ሻኮ ግምብያፈ ዶምድ፥ ማዛነ ፐንግያ ጋካናዉ የሩሳላመ ካታማይ ታ ካታማ ግድድ፥ ኬፀትያ ዎደይ ያና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Hanaani7eela shako Gimbiyafe doomidi, Maazane Pengiya gakanaw Yerusalaame katamay ta katama gididi, keexetiya wodey yaana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “እነሆ ከሐናንኤል ግንብ ጀምሮ እስከ ማእዘኑ በር ድረስ” ይላል እግዚአብሔር ፤ “ይህች ከተማ ለእግዚአብሔር የምትሠራበት ጊዜ ይመጣል፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ “ከሐናንኤል መጠበቂያ ግንብ ጀምሮ እስከ ማእዘኑ የቅጽር በር ድረስ ኢየሩሳሌም የእኔ ከተማ ሆና የምትታነጽበት ጊዜ ይመጣል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “እንሆ እዛ ኸተማ እዚኣ፥ ካብ ግንቢ ሃናንኤል ክሳዕ ደገ መኣዝን፥ ንእግዚኣብሄር እትሕነፀለን መዓልቲታት ክመፃ እየን፤ ይብል እግዚኣብሄር። |