Jeremiah 31:37 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል፡ ኣብ ላዕሊ ዘሎ ሰማያት ክዕቀንን መሰረታት ምድሪ ኣብ ትሕቲኡ እንተድኣ ተረኺቡን፡ ንብዘሎ ዘርኢ እስራኤል እውን በቲ ዝገበርዎ ኩሉ ክነጽጎም እየ፡ ይብል እግዚኣብሄር።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲህ ይላል፥ “ሰማይ እጅግ ከፍ ቢል፥ የም​ድ​ርም መሠ​ረት ፈጽሞ ዝቅ ቢል በዚያ ጊዜ ስላ​ደ​ረ​ጉት ነገር ሁሉ፥ የእ​ስ​ራ​ኤ​ልን ዘር ሁሉ እን​ቃ​ለሁ ይላል እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። ሰማይ በላይ ቢከነዳ፥ የምድርም መሠረት በታች ቢመረመር፥ በዚያን ጊዜ ስላደረጉት ነገር ሁሉ የእስራኤልን ዘር ሁሉ እጥላለሁ፥ ይላል እግዚአብሔር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታ እንዲህ ይላል፦ በላይ ያለው ሰማይ ቢለካ፥ በታችም ያለው የምድር መሠረት ቢመረመር፥ በዚያን ጊዜ ስላደረጉት ነገር ሁሉ የእስራኤልን ትውልድ በሙሉ እጥላለሁ፥ ይላል ጌታ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ቦላ ሳሎቱ ልከታናዉ፥ ዎይ ጋርሳ ሳኣ ባሱካ ኤረታናዉ ዳንዳዮፐ፥ ሄ ዎደ ታን እስራኤልያ ዘረቱዋ ኡባ፥ ኡንቱንቱ ኦዳ ባይዙዋ ኡባ ድራዉ፥ ታ ስንፐ ድጋና። ታን መና ጎዳይ ሀዋ ኦዳይ” ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Bolla salotuu likkettanaw, woy garssa sa'aa baasuukka erettanaw danddayooppe, he wode taani Israa'eeliyaa zeretsatuwaa ubbaa, unttunttu ootseedda bayzzuwaa ubbaa diraw, ta sintsappe diggana. Taani Med'inaa Goday hawaa oday» yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY, «Bollan diza salota gakki wadhdhanaas dandayettiko, woykko garsan diza biitta xapho gakki pilggi eranaas dandayettiko he wode tani Isra7eeley ooththida ooso ubbaa gishshas ta istta yegga aggana» gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ፥ «ቦላን ዲዛ ሳሎታ ጋኪ ዋናስ ዳንዳዬቲኮ፥ ዎይኮ ጋርሳን ዲዛ ቢታ ጻጶ ጋኪ ፒልጊ ኤራናስ ዳንዳዬቲኮ ሄ ዎዴ ታኒ ኢስራኤሌይ ኦዳ ኦሶ ኡባ ጊሻስ ታ ኢስታ ዬጋ ኣጋና» ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ቦላ ሳሎታ ዋናዉ ዎይኮ ጋርሳ ሳኣ ባሶይ ኤረታናዉ ዳንዳእኮ፥ ሄ ዎደ ታ እስራኤለ ዘረ ኡባ፥ ኤንቲ ኦዳ ናጋራ ግሾ ታ ስንፈ ድጋና” ያጌስ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Bolla salota wadhanaw woyko garsa sa7aa baasoy eretanaw danda7iko, he wode ta Isra7eele zeretha ubbaa, enti oothida nagaraa gisho ta sinthafe diggana” yaagees Goday.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “በላይ ያሉትን ሰማያትን መለካት፣ በታችም ያሉትን የምድር መሠረቶች መመርመር ከተቻለ፣ በዚያ ጊዜ የእስራኤልን ዘር ሁሉ፣ ስላደረጉት ነገር ሁሉ እጥላቸዋለሁ፤” ይላል እግዚአብሔር ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር ሕዝቡን እስራኤልን በሠሩት በደል ምክንያት ይጥላቸዋል ማለት የሚቻለው የሰማይ ስፋቱ ተለክቶ፥ የምድርም መሠረቶች ሁሉ ተመርምረው ለመታወቅ ቢችሉ ብቻ ነው። እግዚአብሔር ይህን ተናግሮአል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣብ ላዕሊ ዘለዉ ሰማያት ምልካዕ፥ ኣብ ታሕቲ ዘለዉ መሰረት ምድሪ፥ ምምርማር እንተ ተኽኢሉ፥ ሽዑ ኣነውን ብሰንኪ እቲ ዅሉ ዝገበርዎ ሓጢኣት፥ ንዅሎም ዘርኢ እስራኤል ክድርብዮም እየ፤ ይብል እግዚኣብሄር።”