Jeremiah 31:36 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ሕግታት ኣብ ቅድመይ እንተ ወጸ፡ ዘርኢ እስራኤልውን ኣብ ቅድመይ ንዘለኣለም ህዝቢ ምዃን የቋርጽ፡ ይብል እግዚኣብሄር። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | “ይህ ሕግ ከፊቴ ቢወገድ፥ ይላል እግዚአብሔር፥ በዚያ ጊዜ ደግሞ የእስራኤል ዘር በፊቴ ሕዝብ እንዳይሆን ለዘለዓለም ይቀራል።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ይህ ሕግ ከፊቴ ቢወገድ፥ ይላል እግዚአብሔር፥ በዚያን ጊዜ ደግሞ የእስራኤል ዘር በፊቴ ሕዝብ እንዳይሆን ለዘላለም ይቀራል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “ይህ ጽኑ ሕግ ከፊቴ ቢወገድ፥ ይላል ጌታ፥ በዚያን ጊዜ ደግሞ የእስራኤል ትውልድ በፊቴ ሕዝብ የመሆኑ ነገር ለዘለዓለም ያበቃለታል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ሀ ኤቂደ ደእያ መታ ህጊ ታ ስንፐ ክቾፐ፥ ሄ ዎደ እስራኤልያ ዘረቱ ታ ስንን መናዉ ታ አሳ ግዲደ ደእያዌ አታናዋ። መና ጎዳይ ሀዋ ኦዳይ” ያጌ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Ha ek'k'iide de'iyaa med'etaa higgii ta sintsappe kichchooppe, he wode Israa'eeliyaa zeretsatuu ta sintsan med'inaw ta asaa gidiide de'iyaawe attanawaa. Med'inaa Goday hawaa oday» yaagee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «Ha eqqidi diza medheta wogay ta sinththafe kichchiko he wode Isra7eele zereththati ta sinththan mernaas kawoteth gididi duussay attana» gees GODAY. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ሃ ኤቂዲ ዲዛ ሜታ ዎጋይ ታ ሲንፌ ኪቺኮ ሄ ዎዴ ኢስራኤሌ ዜሬቲ ታ ሲንን ሜርናስ ካዎቴ ጊዲዲ ዱሳይ ኣታና» ጌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ሀ ኤቅድ ደእያ መተ ህገይ ታ ስንፈ ሻረትኮ፥ ሄ ዎደ እስራኤለ ኮቻይ ታ ደረ ግደይስ መርናዉ አታና” ያጌስ ጎዳይ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Ha eqidi de7iya medhetetha higgey ta sinthafe shaaretiko, he wode Isra7eele kochay ta dere gideysi merinaw attana” yaagees Goday. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ይህ ሥርዐት በፊቴ ከተሻረ፣” ይላል እግዚአብሔር ፤ “በዚያ ጊዜ የእስራኤልም ዘር በፊቴ፣ መንግሥት መሆኑ ለዘላለም ይቀራል።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የተፈጥሮ ሥርዓት ጸንቶ እስከ ኖረ ድረስ እስራኤል በፊቱ ሕዝብ ሆና የምትኖር መሆንዋን የሚገልጥ ተስፋ ይሰጣል፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “እዝ ሕግጋት እዙይ ካብ ቅድመይ እንተ ተስዒሩ፥ ይብል እግዚኣብሄር፤ ሽዑ ዘርኢ እስራኤል ንሓዋሩ፥ ኣብ ቅድመይ ህዝቢ ኻብ ምዃን ክጠፍእ እዩ። |