Jeremiah 31:36 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ ሕግታት ኣብ ቅድመይ እንተ ወጸ፡ ዘርኢ እስራኤልውን ኣብ ቅድመይ ንዘለኣለም ህዝቢ ምዃን የቋርጽ፡ ይብል እግዚኣብሄር።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “ይህ ሕግ ከፊቴ ቢወ​ገድ፥ ይላል እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር፥ በዚያ ጊዜ ደግሞ የእ​ስ​ራ​ኤል ዘር በፊቴ ሕዝብ እን​ዳ​ይ​ሆን ለዘ​ለ​ዓ​ለም ይቀ​ራል።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ይህ ሕግ ከፊቴ ቢወገድ፥ ይላል እግዚአብሔር፥ በዚያን ጊዜ ደግሞ የእስራኤል ዘር በፊቴ ሕዝብ እንዳይሆን ለዘላለም ይቀራል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “ይህ ጽኑ ሕግ ከፊቴ ቢወገድ፥ ይላል ጌታ፥ በዚያን ጊዜ ደግሞ የእስራኤል ትውልድ በፊቴ ሕዝብ የመሆኑ ነገር ለዘለዓለም ያበቃለታል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ሀ ኤቂደ ደእያ መታ ህጊ ታ ስንፐ ክቾፐ፥ ሄ ዎደ እስራኤልያ ዘረቱ ታ ስንን መናዉ ታ አሳ ግዲደ ደእያዌ አታናዋ። መና ጎዳይ ሀዋ ኦዳይ” ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Ha ek'k'iide de'iyaa med'etaa higgii ta sintsappe kichchooppe, he wode Israa'eeliyaa zeretsatuu ta sintsan med'inaw ta asaa gidiide de'iyaawe attanawaa. Med'inaa Goday hawaa oday» yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) «Ha eqqidi diza medheta wogay ta sinththafe kichchiko he wode Isra7eele zereththati ta sinththan mernaas kawoteth gididi duussay attana» gees GODAY.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) «ሃ ኤቂዲ ዲዛ ሜታ ዎጋይ ታ ሲንፌ ኪቺኮ ሄ ዎዴ ኢስራኤሌ ዜሬቲ ታ ሲንን ሜርናስ ካዎቴ ጊዲዲ ዱሳይ ኣታና» ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ሀ ኤቅድ ደእያ መተ ህገይ ታ ስንፈ ሻረትኮ፥ ሄ ዎደ እስራኤለ ኮቻይ ታ ደረ ግደይስ መርናዉ አታና” ያጌስ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Ha eqidi de7iya medhetetha higgey ta sinthafe shaaretiko, he wode Isra7eele kochay ta dere gideysi merinaw attana” yaagees Goday.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ይህ ሥርዐት በፊቴ ከተሻረ፣” ይላል እግዚአብሔር ፤ “በዚያ ጊዜ የእስራኤልም ዘር በፊቴ፣ መንግሥት መሆኑ ለዘላለም ይቀራል።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የተፈጥሮ ሥርዓት ጸንቶ እስከ ኖረ ድረስ እስራኤል በፊቱ ሕዝብ ሆና የምትኖር መሆንዋን የሚገልጥ ተስፋ ይሰጣል፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “እዝ ሕግጋት እዙይ ካብ ቅድመይ እንተ ተስዒሩ፥ ይብል እግዚኣብሄር፤ ሽዑ ዘርኢ እስራኤል ንሓዋሩ፥ ኣብ ቅድመይ ህዝቢ ኻብ ምዃን ክጠፍእ እዩ።