Jeremiah 31:34 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ደጊም ነፍሲ ወከፍ ንብጻዩን ነፍሲ ወከፍ ንሓዉን ኣይኪምህርዎን እዮም፡ ንእግዚኣብሄር ፍለጥዎ፡ ኲላቶም ካብ ንእሽቶይ ኽሳዕ ዓበይቲ ኣብ መንጎኦም ኪፈልጡኒ እዮም፡ ይብል እግዚኣብሄር። ይቕረ ክብሎም እየ እሞ። ኣበሳ፡ ሓጢኣቶም ድማ ደጊም ኣይክዝክሮን እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እያ​ን​ዳ​ንዱ ሰው ባል​ን​ጀ​ራ​ውን፥ እያ​ን​ዳ​ን​ዱም ወን​ድ​ሙን፦ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርን ዕወቅ ብሎ አያ​ስ​ተ​ም​ርም፤ ከታ​ናሹ ጀምሮ እስከ ታላቁ ድረስ ሁሉ ያው​ቁ​ኛ​ልና፥ ይላል እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር። በደ​ላ​ቸ​ውን እም​ራ​ቸ​ዋ​ለ​ሁና፥ ኀጢ​አ​ታ​ቸ​ው​ንም ከእ​ን​ግ​ዲህ ወዲህ አላ​ስ​ብ​ምና።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እያንዳንዱ ሰው ባልንጀራውን፥ እያንዳንዱም ወንድሙን። እግዚአብሔርን እወቅ ብሎ አያስተምርም፤ ከታናሹ ጀምሮ እስከ ታላቁ ድረስ ሁሉ ያውቁኛልና፥ ይላል እግዚአብሔር። በደላቸውን እምራቸዋለሁና፥ ኃጢአታቸውንም ከእንግዲህ ወዲህ አላስብምና።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እያንዳንዱ ሰው ባልንጀራውን፥ እያንዳንዱም ወንድሙን፦ ‘ጌታን እወቅ’ ብሎ ከእንግዲህ ወዲህ አያስተምርም፤ ከታናሹ ጀምሮ እስከ ታላቁ ድረስ ሁሉ ያውቁኛልና፥ ይላል ጌታ። በደላቸውን እምራቸዋለሁና፥ ኃጢአታቸውንም ከእንግዲህ ወዲህ አላስታውስምና።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አሳይ ባረ ሾሩዋ ዎይ ባረ እሻ፥ ‘መና ጎዳ ኤራ’ ያጊደ ታማርስያዋ አጋና፤ አያዉ ጎፐ፥ ጉፐ ዶሚደ፥ ዎጋ ጋካናዉ፥ ኡንቱንቱ ኡባይ ታና ኤራና። ታን ኡንቱንቱ ናቁዋ አቶ ጋና፤ ኡንቱንቱ ናጋራካ ላኤን ሀሳይከ። ታን መና ጎዳይ ሀዋ ኦዳይ” ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Asay bare shooruwaa woy bare ishaa, ‹Med'inaa Godaa era› yaagiide tamaarissiyaawaa aggana; ayaw gooppe, guutsaappe doommiide, wogaa gakkanaw, unttunttu ubbay taana erana. Taani unttunttu naak'uwaa atto gaana; unttunttu nagaraakka laa"entso hassaykke. Taani Med'inaa Goday hawaa oday» yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hayssafe guye oonikka ba lagge woykko ba isha, ‹GODAA era› giidi tamaarsenna; gaasoykka guuththafe doommidi gita gakkanaas istti ubbay tana erana; tanikka istta qoho atto gaana; istta nagarakka nam7anththo zaara qoppike» gees GODAY.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሃይሳፌ ጉዬ ኦኒካ ባ ላጌ ዎይኮ ባ ኢሻ፥ ‹ጎዳ ኤራ› ጊዲ ታማርሴና፤ ጋሶይካ ጉፌ ዶሚዲ ጊታ ጋካናስ ኢስቲ ኡባይ ታና ኤራና፤ ታኒካ ኢስታ ቆሆ ኣቶ ጋና፤ ኢስታ ናጋራካ ናምኣን ዛራ ቆፒኬ» ጌስ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ህዛፐ ጉየ፥ አስ ባ ላግያ ዎይኮ ባ እሻ፥ ‘ጎዳ ኤራ’ ያግድ ታማርሰና። ጉፈ ግታ ጋካናዉ ኡባይ ታና ኤራና። ታኒ ኤንታ ናቁዋ አቶ ጋና፤ ኤንታ ናጋራ ዛራዳ ቆፕከ” ያጌስ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hizape guye, asi ba laggiya woyko ba ishaa, ‘Godaa era’ yaagidi tamaarsenna. Guuthafe gita gakanaw ubbay tana erana. Taani enta naaquwa atto gaana; enta nagaraa zaarada qopike” yaagees Goday.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከእንግዲህ ማንም ሰው ባልንጀራውን፣ ወይም ወንድሙን፣ ‘ እግዚአብሔርን ዕወቅ’ ብሎ አያስተምርም፤ ከትንሹ ጀምሮ እስከ ትልቁ፣ ሁሉም እኔን ያውቁኛልና፤” ይላል እግዚአብሔር ። “በደላቸውን ይቅር እላለሁ፤ ኀጢአታቸውንም መልሼ አላስብም።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከእንግዲህ ወዲህ ‘እግዚአብሔርን ዕወቅ’ ብሎ ባልንጀራውንም ሆነ ወንድሙን የሚያስተምር ማንም አይኖርም፤ ከትልቁ ጀምሮ እስከ ትንሹ ሁሉም ያውቁኛል፤ በደላቸውን ይቅር እልላቸዋለሁ፤ ኃጢአታቸውንም አላስታውስባቸውም፤ እኔ እግዚአብሔር ይህን ተናግሬአለሁ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ካብ ንእሽተይ ክሳዕ ዓብዪ፥ ኵላቶም ክፈልጡኒ እዮም እሞ፥ ስለዙይ ነፍሲ ወከፍ ንብፃዩ፥ ነፍሲ ወከፍውን ንሓዉ ‘ንእግዚኣብሄር ፍለጦ’ ኢሎም ኣይምህሩን፤ ድሕሪዙይ ንስንሳቶም ኣይመሃሃሩን እዮም። ኣነ ኸዓ በደሎም ይቕረ ኽብለሎም፥ ሓጢኣቶም ድማ ድሕሪዙይ ኣይዝክርን እየ፤ ይብል እግዚኣብሄር።”