Jeremiah 31:32 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ከምቲ ምስ ኣቦታቶም ካብ ምድሪ ግብጺ ንኸውጽኦም ብኢዶም ዝሓዝኩላ መዓልቲ ኣይኰነን። ኣነ ሰብ እኳ እንተ ነበርኩ፡ ኪዳነይ ከም ዝፈረሱ፡ ይብል እግዚኣብሄር።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ከግ​ብፅ ሀገር አወ​ጣ​ቸው ዘንድ እጃ​ቸ​ውን በያ​ዝ​ሁ​በት ቀን ከአ​ባ​ቶ​ቻ​ቸው ጋር እንደ ገባ​ሁት ያለ ቃል ኪዳን አይ​ደ​ለም፤ እነ​ርሱ በኪ​ዳኔ አል​ጸ​ኑ​ምና፥ እኔም ቸል አል​ኋ​ቸው፥ ይላል እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከግብጽ አገር አወጣቸው ዘንድ እጃቸውን በያዝሁበት ቀን ከአባቶቻቸው ጋር እንደ ገባሁት ያለ ቃል ኪዳን አይደለም፤ እነርሱ በኪዳኔ አልጸኑምና፥ እኔም ቸል አልኋቸው፥ ይላል እግዚአብሔር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እጃቸውን ይዤ ከግብጽ አገር ባወጣኋቸው ቀን ከአባቶቻቸው ጋር እንደ አደረግሁት ያለ ቃል ኪዳን አይደለም፤ እኔ ገዢአቸው ብሆንም እንኳ ያን ያደረግሁትን ቃል ኪዳን አፍርሰዋል፥ ይላል ጌታ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄ ጫቁ ታን ኡንቱንታ ግብጼፐ ከሳናዉ ኡንቱንቱ ኩሽያ ኦይቄዳ ዎደ፥ ኡንቱንቱ ማይዛ አዎቱዋና ጫቀቴዳ ጫቁዋ ማላ ግደና፤ ታን ኡንቱንቶ አስና ማላ ግዳ ኡትናካ ኡንቱንቱ ታ ጫቁዋ መንድኖ። ታን መና ጎዳይ ሀዋ ኦዳይ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) He c'aak'k'uu taani unttuntta Gibs'eppe kessanaw unttunttu kushiyaa oyk'k'eedda wode, unttunttu mayzza aawotuwaana c'aak'k'eteedda c'aak'uwaa mala gidenna; taani unttunttoo asinaa mala gida uttinakka unttunttu ta c'aak'uwaa mentseeddino. Taani Med'inaa Goday hawaa oday.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) He caaqozi tani istta Gibxeppe kessanaas istta kushe oykkada istta aawatara caaqettida caaqoza mala gidenna; tani isttas azina mala gida dishin istti tanara diza caaqo qaalaza laallida» gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄ ጫቆዚ ታኒ ኢስታ ጊብጼፔ ኬሳናስ ኢስታ ኩሼ ኦይካዳ ኢስታ ኣዋታራ ጫቄቲዳ ጫቆዛ ማላ ጊዴና፤ ታኒ ኢስታስ ኣዚና ማላ ጊዳ ዲሺን ኢስቲ ታናራ ዲዛ ጫቆ ቃላዛ ላሊዳ» ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄ ጫቆይ ታ ኤንታ ግብፀፈ ከሳናዉ ኤንታ ኩሽያ ኦይክዳ ዎደ ኤንታ ማይዛታራ ጫቅዳ ጫቁዋ መላ ግደና። ታ ኤንታዉ አዝና መላ ግዳ ኡትንካ ኤንቲ ታ ጫቁዋ መንዶሶና” ያጌስ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) He caaqoy ta enta Gibxefe kessanaw enta kushiya oykida wode enta mayzatara caaqida caaquwa mela gidenna. Ta entaw azina mela gida uttinka enti ta caaquwa menthidosona” yaagees Goday.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከግብፅ አወጣቸው ዘንድ፣ እጃቸውን ይዤ በመራኋቸው ጊዜ፣ ከአባቶቻቸው ጋር እንደገባሁት ኪዳን አይደለም፤ የእነርሱ ባል ሆኜ ሳለሁ፣ ቃል ኪዳኔን አፍርሰዋልና።” ይላል እግዚአብሔር ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ይህም ቃል ኪዳን እነርሱን ከግብጽ ለማውጣት እጃቸውን በያዝኩ ጊዜ እንደ ገባሁት ቃል ኪዳን ያለ አይደለም፤ እኔ አምላካቸው ብሆንም እንኳ እነርሱ ቃል ኪዳኔን አልጠበቁም፤ እኔም ችላ አልኳቸው፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ከምቲ ኻብ ሃገር ግብፂ፥ ኣእዳዎም ሒዘ ኸውፅኦም እንተለኹ፥ ምስ ኣቦታቶም ዝኣተኹዎ ኺዳን ኣይኮነን። ኣነ ጐይታኦም እንተለኹስ፥ ንሳቶም ነቲ ኪዳነይ ኣፍረስዎ፤ ኣነውን ሸለል በልክዎም፤ ይብል እግዚኣብሄር።