Jeremiah 31:32 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ከምቲ ምስ ኣቦታቶም ካብ ምድሪ ግብጺ ንኸውጽኦም ብኢዶም ዝሓዝኩላ መዓልቲ ኣይኰነን። ኣነ ሰብ እኳ እንተ ነበርኩ፡ ኪዳነይ ከም ዝፈረሱ፡ ይብል እግዚኣብሄር። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ከግብፅ ሀገር አወጣቸው ዘንድ እጃቸውን በያዝሁበት ቀን ከአባቶቻቸው ጋር እንደ ገባሁት ያለ ቃል ኪዳን አይደለም፤ እነርሱ በኪዳኔ አልጸኑምና፥ እኔም ቸል አልኋቸው፥ ይላል እግዚአብሔር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ከግብጽ አገር አወጣቸው ዘንድ እጃቸውን በያዝሁበት ቀን ከአባቶቻቸው ጋር እንደ ገባሁት ያለ ቃል ኪዳን አይደለም፤ እነርሱ በኪዳኔ አልጸኑምና፥ እኔም ቸል አልኋቸው፥ ይላል እግዚአብሔር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እጃቸውን ይዤ ከግብጽ አገር ባወጣኋቸው ቀን ከአባቶቻቸው ጋር እንደ አደረግሁት ያለ ቃል ኪዳን አይደለም፤ እኔ ገዢአቸው ብሆንም እንኳ ያን ያደረግሁትን ቃል ኪዳን አፍርሰዋል፥ ይላል ጌታ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ጫቁ ታን ኡንቱንታ ግብጼፐ ከሳናዉ ኡንቱንቱ ኩሽያ ኦይቄዳ ዎደ፥ ኡንቱንቱ ማይዛ አዎቱዋና ጫቀቴዳ ጫቁዋ ማላ ግደና፤ ታን ኡንቱንቶ አስና ማላ ግዳ ኡትናካ ኡንቱንቱ ታ ጫቁዋ መንድኖ። ታን መና ጎዳይ ሀዋ ኦዳይ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He c'aak'k'uu taani unttuntta Gibs'eppe kessanaw unttunttu kushiyaa oyk'k'eedda wode, unttunttu mayzza aawotuwaana c'aak'k'eteedda c'aak'uwaa mala gidenna; taani unttunttoo asinaa mala gida uttinakka unttunttu ta c'aak'uwaa mentseeddino. Taani Med'inaa Goday hawaa oday. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He caaqozi tani istta Gibxeppe kessanaas istta kushe oykkada istta aawatara caaqettida caaqoza mala gidenna; tani isttas azina mala gida dishin istti tanara diza caaqo qaalaza laallida» gees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ጫቆዚ ታኒ ኢስታ ጊብጼፔ ኬሳናስ ኢስታ ኩሼ ኦይካዳ ኢስታ ኣዋታራ ጫቄቲዳ ጫቆዛ ማላ ጊዴና፤ ታኒ ኢስታስ ኣዚና ማላ ጊዳ ዲሺን ኢስቲ ታናራ ዲዛ ጫቆ ቃላዛ ላሊዳ» ጌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ጫቆይ ታ ኤንታ ግብፀፈ ከሳናዉ ኤንታ ኩሽያ ኦይክዳ ዎደ ኤንታ ማይዛታራ ጫቅዳ ጫቁዋ መላ ግደና። ታ ኤንታዉ አዝና መላ ግዳ ኡትንካ ኤንቲ ታ ጫቁዋ መንዶሶና” ያጌስ ጎዳይ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He caaqoy ta enta Gibxefe kessanaw enta kushiya oykida wode enta mayzatara caaqida caaquwa mela gidenna. Ta entaw azina mela gida uttinka enti ta caaquwa menthidosona” yaagees Goday. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከግብፅ አወጣቸው ዘንድ፣ እጃቸውን ይዤ በመራኋቸው ጊዜ፣ ከአባቶቻቸው ጋር እንደገባሁት ኪዳን አይደለም፤ የእነርሱ ባል ሆኜ ሳለሁ፣ ቃል ኪዳኔን አፍርሰዋልና።” ይላል እግዚአብሔር ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ይህም ቃል ኪዳን እነርሱን ከግብጽ ለማውጣት እጃቸውን በያዝኩ ጊዜ እንደ ገባሁት ቃል ኪዳን ያለ አይደለም፤ እኔ አምላካቸው ብሆንም እንኳ እነርሱ ቃል ኪዳኔን አልጠበቁም፤ እኔም ችላ አልኳቸው፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ከምቲ ኻብ ሃገር ግብፂ፥ ኣእዳዎም ሒዘ ኸውፅኦም እንተለኹ፥ ምስ ኣቦታቶም ዝኣተኹዎ ኺዳን ኣይኮነን። ኣነ ጐይታኦም እንተለኹስ፥ ንሳቶም ነቲ ኪዳነይ ኣፍረስዎ፤ ኣነውን ሸለል በልክዎም፤ ይብል እግዚኣብሄር። |