Jeremiah 31:30 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ነፍሲ ወከፍ ግና ስለ ኣበሳኡ ኪመውት እዩ። እቲ ምቁር ወይኒ ዝበልዕ፡ ኣስናኑ ክድብድብ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ነገር ግን ሰው ሁሉ በገዛ በደሉ ይሞታል፤ ጮርቃውን የወይን ፍሬ የሚበላም ሁሉ ጥርሶቹ ይጠርሳሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ነገር ግን ሰው ሁሉ በገዛ በደሉ ይሞታል፤ መራራውን የወይን ፍሬ የሚበላ ሁሉ ጥርሶቹ ይጠርሳሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ነገር ግን ሰው ሁሉ በገዛ በደሉ ይሞታል፤ መራራውን የወይን ፍሬ የሚበላ ሁሉ ጥርሶቹ የተጠረሱ ይሆናሉ።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን አሳይ እቱ እቱ ባረ ናጋራን ናጋራን ሀይቃና፤ ጋምኤ ዎይንያ ቴራ ምያ አሳ ኡባዉ አ አቻይ አቻይ ዝልአና” ያጌ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin Asay Ittuu Ittuu bare nagaran nagaran hayk'k'ana; gam"e woyniyaa teeraa miyaa asaa ubbaw Aa achchay achchay zil"ana» yaagee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gido attiin asay issoy issoy ba nagaran nagaran hayqqana; woyne teera qawu7e mida asa achchi ubbay zil7ana» gees GODAY. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ኣቲን ኣሳይ ኢሶይ ኢሶይ ባ ናጋራን ናጋራን ሃይቃና፤ ዎይኔ ቴራ ቃዉኤ ሚዳ ኣሳ ኣቺ ኡባይ ዚልኣና» ጌስ ጎዳይ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን እሶይ እሶይ ባ ናጋራን ሀይቃና፤ ቃዉኤ ዎይነ አይፈ ምያ ኦደስካ እያ አቻይ ዶጫና” ያጌስ ጎዳይ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin issoy issoy ba nagaran hayqana; qaw7e woyne ayfe miya oodeska iya achay doccana” yaagees Goday. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ነገር ግን፣ እያንዳንዱ በገዛ ኀጢአቱ ይሞታል፤ ጐምዛዛ የወይን ፍሬ የሚበላ ሁሉ የራሱን ጥርስ ይጠርሳል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ይህ መሆኑ ቀርቶ ጎምዛዛ የወይን ፍሬ የሚበላ ሰው ሁሉ የገዛ ራሱን ጥርስ ብቻ ያጠርሳል፤ እያንዳንዱም በገዛ ራሱ ኃጢአት ይሞታል።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “እኳ ደኣ ነፍሲ ወከፍ ብገዛ ሓጢኣቱ ይመውት፤ ኵሉ መፂፅ ፍረ ወይኒ ዝበልዕ፥ ንናይ ባዕሉ ስኒ ይኸኽዎ።” |