Jeremiah 31:29 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | በተን መዓልትታት እቲኣ፡ ደጊም፡ ኣቦታት ምቁር ወይኒ በሊዖም፡ ኣስናን እቶም ውሉዳት ከኣ ድኹም ኰነ፡ ኣይክብሉን እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በዚያ ዘመን ሰው ዳግመኛ እንዲህ አይልም፦ አባቶች ጮርቃ የወይን ፍሬ በሉ፤ የልጆችም ጥርሶች ጠረሱ፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በዚያ ዘመን ሰው ዳግመኛ እንዲህ አይልም። አባቶች ጨርቋ የወይን ፍሬ በሉ፥ የልጆችም ጥርሶች ጠረሱ፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በዚያ ዘመን ሰዎች ዳግመኛ እንዲህ አይሉም፦ ‘አባቶች የሚጎመዝዝ የወይን ፍሬ በሉ፥ የልጆችም ጥርሶች ጠረሱ፤’ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ሄ ዎደ አሳይ፥ ‘አዎቱ ጋምኤ ዎይንያ ቴራ ሚና፥ ናናቱዋ አቻይ ዝልኤዳ’ ያጊደ ሃሳይያዋ አጋና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «He wode asay, ‹Aawotuu gam"e woyniyaa teeraa miina, naanatuwaa achchay zil"eedda› yaagiide haasayiyaawaa aggana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | «He wode asay, ‹Aawati woyne miththa teera caalidayssa miin istta nayta achchi zil7ides› geetettiza leemiso nam7anththo haasayettenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | «ሄ ዎዴ ኣሳይ፥ ‹ኣዋቲ ዎይኔ ሚ ቴራ ጫሊዳይሳ ሚን ኢስታ ናይታ ኣቺ ዚልኢዴስ› ጌቴቲዛ ሌሚሶ ናምኣን ሃሳዬቴና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ሄ ዎደ አሳይ፥ ‘አዋት ቃዉኤ ዎይነ አይፈ ምን፥ ናይታ አቻይ ዶጭስ’ ያግድ ሃሳያ ሌምሶይ አታና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “He wode asay, ‘Aawati qaw7e woyne ayfe min, nayta achay doccis’ yaagidi haasaya leemisoy attana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “በዚያ ዘመን ሰዎች ዳግመኛ፣ “ ‘አባቶች በበሉት ጐምዛዛ የወይን ፍሬ፣ የልጆች ጥርስ ጠረሰ’ የሚለውን ምሳሌ አይናገሩም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚያ ዘመን፥ ‘አባቶች የበሉት ጎምዛዛ የሆነ የወይን ፍሬ፥ የልጆችን ጥርስ አጠረሰ’ እየተባለ የሚነገረው ምሳሌ ይቀራል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “በተን መዓልቲታት እቲኣተን ሰባት መሊሶም፥ ‘ኣቦታት መፂፅ ፍረ ወይኒ በልዑ፤ ኣስናን እቶም ውሉድውን ከኸወ’ ኣይብሉን።” |