Jeremiah 31:28 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኪኸውን ድማ፡ ኣነ ኸም ዝሕልዎም፡ ክቕንጥጦምን ክፈርስን ክፈርስን ከጥፍእን ክጭፍልቖምን እዩ። ከምኡ ድማ ክሃንጽን ክተክልን ክሕልዎም እየ፡ ይብል እግዚኣብሄር።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እን​ዲ​ህም ይሆ​ናል፤ አፈ​ር​ሳ​ቸ​ውና ክፉ አደ​ር​ግ​ባ​ቸው ዘንድ እንደ ተጋ​ሁ​ባ​ቸው፥ እን​ዲሁ እሠ​ራ​ቸ​ውና እተ​ክ​ላ​ቸው ዘንድ እተ​ጋ​ለሁ፥” ይላል እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እንዲህም ይሆናል፤ አፈርሳቸውና ክፉ አድርግባቸው ዘንድ እንደ ተጋሁባቸው፥ እንዲሁ እሠራቸውና እተክላቸው ዘንድ እተጋለሁ፥ ይላል እግዚአብሔር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እንዲህም ይሆናል፤ እነርሱን ልነቅላቸውና ልሰባብራቸው፥ ላፈርሳቸውና ላጠፋቸው፥ ክፉም ላደርግባቸው እንደ ተጋሁ፥ እንዲሁ ልሠራቸውና ልተክላቸው እተጋለሁ፥ ይላል ጌታ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንቱ ቆላናዉ፥ ኮላናዉ፥ አ አ የጋናዉ፥ ይሳናዉነ ባየ አሀናዉ ዶሳደ ናጌዳዋ ኬሻ፥ ኡንቱንታ ዛራደ ግምባናዉነ ቶካናዉ ዶሳደ ናጋና። ታን መና ጎዳይ ሀዋ ኦዳይ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Unttunttu d'ok'ollanaw, kolanaw, aatsa aatsa yegganaw, d'ayissanawunne bayetsaa ahanaw dosaade naageeddawaa keeshshaa, unttuntta zaaraadde gimbbanawunne tokkanaw dosaade naagana. Taani Med'inaa Goday hawaa oday.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Istta dhoqallanaas, laallanaas, shira yegganaas, dhayssanaassinne bash istta bolla ehanaas keeha tani minnida mala istta zaara keexxanaassinne tokkanaas keeha minnana» gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስታ ቃላናስ፥ ላላናስ፥ ሺራ ዬጋናስ፥ ይሳናሲኔ ባሽ ኢስታ ቦላ ኤሃናስ ኬሃ ታኒ ሚኒዳ ማላ ኢስታ ዛራ ኬጻናሲኔ ቶካናስ ኬሃ ሚናና» ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንታ ሾዳናዉ፥ ላላናዉ፥ ሽራ የጋናዉ፥ ይሳናዉነ ጋዶ ኤሀናዉ ደንድዳይሳዳ ኤንታ ዛራዳ ግምባናዉነ ቶካናዉ ደንዳና” ያጌስ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enta shoddanaw, laallanaw, shira yegganaw, dhaysanawunne gado ehanaw dendidaysada enta zaarada gimbanawunne tokanaw dendana” yaagees Goday.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ልነቅላቸውና ላፈርሳቸው፣ ልገለብጣቸውና ላጠፋቸው፣ መከራም ላመጣባቸው እንደ ተጋሁ ሁሉ፣ ላንጻቸውና ልተክላቸው ደግሞ እተጋለሁ” ይላል እግዚአብሔር ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እነርሱን ለመንቀልና ለማፍረስ፥ ለመገለባበጥና ለማጥፋት፥ ለመደምሰስም እከታተል የነበርኩትን ያኽል፥ እነርሱን እንደገና ለመትከልና ለማነጽም እከታተላለሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ክኸውን ከዓ እዩ፥ ንምንቃሎምን ንምዕናዎምን ንምፍራሶምን ንምጥፋኦምን ንምስቓዮምን ከም ዝተጋህኹ፥ ከምኡ ድማ ንምህናፆምን ንምትካሎምን ክተግህ እየ፤ ይብል እግዚኣብሄር።