Jeremiah 31:22 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣቲ ፍንፉን ጓል፡ ክሳዕ መዓስ ኢኻ እትዘውር፧ እግዚኣብሄር ኣብ ምድሪ ሓድሽ ነገር ፈጢሩ እዩ እሞ፡ ሰበይቲ ንሰብኣይ ክትከብቦ እያ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አንቺ ከዳ​ተኛ ልጅ ሆይ! እስከ መቼ ትቅ​በ​ዘ​በ​ዣ​ለሽ? እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር በም​ድር ላይ አዲስ ነገር ፈጥ​ሮ​አ​ልና ሰው ወደ ድኅ​ነት ይመ​ጣል።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አንቺ ከዳተኛ ልጅ ሆይ፥ እስከ መቼ ትቅበዘበዣለሽ? እግዚአብሔር በምድር ላይ አዲስ ነገር ፈጥሮአልና ሴት ወንድን ትከብባለች።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አንቺ ከዳተኛ ልጅ ሆይ! እስከ መቼ ታመነቻለሽ? ጌታ በምድር ላይ አዲስ ነገር ፈጥሮአልና ሴት ወንድን ትከብባለች።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ህንተኖ፥ አማኑ ባይና እስራኤላቶ፥ አዉደ ጋካናዉ ቶይላካታንቴ? መና ጎዳይ ሳኣ ቦላን እት ኦራባ መና፤ ሄዌነ፥ ማጫ አሳይ አቱማ አሳ ዩሹዋን ኤቃና።”
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hinttenoo, ammanuu bayinna Israa'eelatoo, awude gakkanaw toyilakattanitee? Med'inaa Goday sa'aa bollan itti ooratsabaa med'd'ana; hewenne, mac'c'a Asay attuma asaa yuushshuwaan ek'k'ana.»
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hanne kaddida nayee! Ne ayde gakkanaas toylattanee? GODAY sa7a bolla ooraththa miish medhdhana; hessika maccay adde dooddana» gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሃኔ ካዲዳ ናዬ! ኔ ኣይዴ ጋካናስ ቶይላታኔ? ጎዳይ ሳኣ ቦላ ኦራ ሚሽ ሜና፤ ሄሲካ ማጫይ ኣዴ ዶዳና» ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ህንተኖ፥ አማኖይ ባይና እስራኤለቶ፥ አዉደ ጋካናዉ ቶይላተቲ? ጎዳይ ሳአ ቦላ ኦራባ ኦና፤ ሄስካ ማጫስ አደ ዩሾን ኤቃና” ያጌስ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hinteno, ammanoy bayna Isra7eeleto, awude gakanaw toylatetii? Goday sa7a bolla oorathaba oothana; hessika maccasi adde yuushon eqana” yaagees Goday.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) አንቺ ከዳተኛ ልጅ ሆይ፤ እስከ መቼ ትቅበዘበዣለሽ? እግዚአብሔር በምድር ላይ አዲስ ነገር ይፈጥራል፤ ሴት በወንድ ላይ ከበባ ታደርጋለች። ”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እናንተ እምነት የጐደላችሁ ሕዝብ፥ እስከ መቼ ታመነታላችሁ? እኔ እግዚአብሔር በምድር ላይ አዲስ ነገርን ፈጥሬአለሁ፤ ይኸውም ሴት ለወንድ ትከላከላለች። ልዩ የሆነ አዲስ ነገር ፈጥሬአለሁ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣቲ ኸዳዕ ጓል፥ ክሳዕ መኣዝ ኢኺ እትንከራተቲ? እግዚኣብሄር ኣብ ልዕሊ ምድሪ፥ ሓድሽ ነገር ፈጢሩ እዩሞ፤ ሰበይቲ ንሰብኣይ ክትከቦ እያ።”