Jeremiah 31:22 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣቲ ፍንፉን ጓል፡ ክሳዕ መዓስ ኢኻ እትዘውር፧ እግዚኣብሄር ኣብ ምድሪ ሓድሽ ነገር ፈጢሩ እዩ እሞ፡ ሰበይቲ ንሰብኣይ ክትከብቦ እያ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አንቺ ከዳተኛ ልጅ ሆይ! እስከ መቼ ትቅበዘበዣለሽ? እግዚአብሔር በምድር ላይ አዲስ ነገር ፈጥሮአልና ሰው ወደ ድኅነት ይመጣል።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አንቺ ከዳተኛ ልጅ ሆይ፥ እስከ መቼ ትቅበዘበዣለሽ? እግዚአብሔር በምድር ላይ አዲስ ነገር ፈጥሮአልና ሴት ወንድን ትከብባለች። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አንቺ ከዳተኛ ልጅ ሆይ! እስከ መቼ ታመነቻለሽ? ጌታ በምድር ላይ አዲስ ነገር ፈጥሮአልና ሴት ወንድን ትከብባለች።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ህንተኖ፥ አማኑ ባይና እስራኤላቶ፥ አዉደ ጋካናዉ ቶይላካታንቴ? መና ጎዳይ ሳኣ ቦላን እት ኦራባ መና፤ ሄዌነ፥ ማጫ አሳይ አቱማ አሳ ዩሹዋን ኤቃና።” |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hinttenoo, ammanuu bayinna Israa'eelatoo, awude gakkanaw toyilakattanitee? Med'inaa Goday sa'aa bollan itti ooratsabaa med'd'ana; hewenne, mac'c'a Asay attuma asaa yuushshuwaan ek'k'ana.» |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hanne kaddida nayee! Ne ayde gakkanaas toylattanee? GODAY sa7a bolla ooraththa miish medhdhana; hessika maccay adde dooddana» gees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሃኔ ካዲዳ ናዬ! ኔ ኣይዴ ጋካናስ ቶይላታኔ? ጎዳይ ሳኣ ቦላ ኦራ ሚሽ ሜና፤ ሄሲካ ማጫይ ኣዴ ዶዳና» ጌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ህንተኖ፥ አማኖይ ባይና እስራኤለቶ፥ አዉደ ጋካናዉ ቶይላተቲ? ጎዳይ ሳአ ቦላ ኦራባ ኦና፤ ሄስካ ማጫስ አደ ዩሾን ኤቃና” ያጌስ ጎዳይ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hinteno, ammanoy bayna Isra7eeleto, awude gakanaw toylatetii? Goday sa7a bolla oorathaba oothana; hessika maccasi adde yuushon eqana” yaagees Goday. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | አንቺ ከዳተኛ ልጅ ሆይ፤ እስከ መቼ ትቅበዘበዣለሽ? እግዚአብሔር በምድር ላይ አዲስ ነገር ይፈጥራል፤ ሴት በወንድ ላይ ከበባ ታደርጋለች። ” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እናንተ እምነት የጐደላችሁ ሕዝብ፥ እስከ መቼ ታመነታላችሁ? እኔ እግዚአብሔር በምድር ላይ አዲስ ነገርን ፈጥሬአለሁ፤ ይኸውም ሴት ለወንድ ትከላከላለች። ልዩ የሆነ አዲስ ነገር ፈጥሬአለሁ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣቲ ኸዳዕ ጓል፥ ክሳዕ መኣዝ ኢኺ እትንከራተቲ? እግዚኣብሄር ኣብ ልዕሊ ምድሪ፥ ሓድሽ ነገር ፈጢሩ እዩሞ፤ ሰበይቲ ንሰብኣይ ክትከቦ እያ።” |