Jeremiah 31:21 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ናይ ጽርግያ ምልክት ኣዳልዉልኩም፣ ነዋሕቲ ኵምራታት ግበርልኩም። ልብኻ ኣብቲ ዝኸድካዮ መንገዲ፡ ኣብቲ ጽርግያ ኣቐምጦ፤ ኣቲ ድንግል እስራኤል ተመለስ ናብዘን ከተማታትኪ ተመለስ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “ለራ​ስሽ የመ​ን​ገድ ምል​ክት አድ​ርጊ፥ መን​ገ​ድ​ንም የሚ​መሩ ዐም​ዶ​ችን ትከዪ፤ ልብ​ሽ​ንም ወደ ሄድ​ሽ​በት መን​ገድ ወደ ጥር​ጊ​ያው አቅኚ፤ አንቺ የእ​ስ​ራ​ኤል ድን​ግል ሆይ! ተመ​ለሺ፤ ወደ እነ​ዚ​ህም ወደ ከተ​ሞ​ችሽ እያ​ለ​ቀ​ስሽ ተመ​ለሺ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ለራስሽ የመንገድ ምልክት አድርጊ፥ መንገድንም የሚመሩ ዓምዶችን ትከዪ፥ ልብሽንም ወደ ሄድሽበት መንገድ ወደ ጥርጊያው አቅኚ፤ አንቺ የእስራኤል ድንግል ሆይ፥ ተመለሺ፥ ወደ እነዚህም ወደ ከተሞችሽ ተመለሺ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year “ለራስሽ የመንገድ ምልክት አድርጊ፥ መንገድንም የሚመሩ ዓምዶችን ትከዪ፥ የሄድሽበትን መንገድ ዐውራ ጐዳናውን ልብ አድርገሽ ተመልከቺ፤ አንቺ የእስራኤል ድንግል ሆይ! ተመለሺ፥ ወደ እነዚህም ወደ ከተሞችሽ ተመለሺ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ኦግያን ማላ ዎተ፤ ማላ ምቱዋካ ኤስተ። ያቲደ ህንተ ቤዳ ኦግያ አኬክተ። እስራኤልያ አሳዉ፥ ስምተ፤ ህንተ ካታማቱዋኮ ስምተ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Ogiyaan mallaa wotsite; mallaa mitsatuwaakka essite. Yaatiide hintte beedda ogiyaa akeekite. Israa'eeliyaa asaw, simmite; hintte katamatuwaakko simmite.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY, «Ogen malata essa; bizaso bessiza malata tokka; ne baana wogga ogeza akeeka; geela7oye Isra7eele simma; histtada ne katamata gela.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ፥ «ኦጌን ማላታ ኤሳ፤ ቢዛሶ ቤሲዛ ማላታ ቶካ፤ ኔ ባና ዎጋ ኦጌዛ ኣኬካ፤ ጌላኦዬ ኢስራኤሌ ሲማ፤ ሂስታዳ ኔ ካታማታ ጌላ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ህንተ ኦግያን ማላታ ዎተ፤ ማላታ ም ኤስተ፤ ህንተ ብዳ ኦግያ አኬክተ። ጌላኦ እስራኤለ፥ ስማ፤ ነ ካታማታ ገላ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Hinte ogiyan malaata wothite; malaata mithi essite; hinte bida ogiya akeekite. Geela7o Isra7eele, simma; ne katamata gela.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “የጐዳና ምልክት አቁሚ፤ መንገድ አመልካች ትከዪ፤ የምትሄጂበትን መንገድ፣ አውራ ጐዳናውን አስተውዪ፤ ድንግሊቱ እስራኤል ሆይ፤ ተመለሺ፤ ወደ ከተሞችሽም ግቢ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ለራሳችሁ የመንገድ ምልክቶችን አድርጉ፤ መንገድንም የሚመሩ ዐምዶችን ትከሉ፤ የሄዳችሁበትን ዐውራ ጐዳና አተኲራችሁ ተመልከቱ፤ ሕዝቤ እስራኤል ሆይ! ወደ እነዚህ ከተሞቻችሁ ተመለሱ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንባዕልኺ ምልክት ጐደና ግበሪ፤ መንገዲ ዝሕብሩ ኣዕማድውን ትኸሊ፤ ልብኺውን ናብ እትኸድሉ መንገድን ጐዳናን ኣቕንዒ፤ ኣቲ ድንግል እስራኤል ተመለሲ፤ ናብ ከተማታትኪውን ተመለሲ።