Jeremiah 31:20 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኤፍሬም ፍቑር ወደይ ድዩ፧ ደስ ዘብል ቆልዓ ድዩ? ምኽንያቱ ኣንጻሩ ካብ ዝዛረብ ጀሚረ ክሳብ ሕጂ ብዕቱብ እየ ዝሓስብ፤ ስለዚ መዓንጣይ ብእኡ ይጭነቕ ኣሎ፤ ብርግጽ ክምሕሮ እየ፡ ይብል እግዚኣብሄር።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በእ​ው​ነት ኤፍ​ሬም ለእኔ የተ​ወ​ደደ ልጅ ነው፤ ደስ የሚ​ያ​ሰ​ኝም ሕፃን ነው፤ በእ​ርሱ ላይ በተ​ና​ገ​ርሁ ቍጥር አስ​በ​ዋ​ለሁ፤ ስለ​ዚህ አን​ጀቴ ታወ​ከ​ች​ለት፤ ርኅ​ራ​ኄም እራ​ራ​ለ​ታ​ለሁ፥” ይላል እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በእውነት ኤፍሬም ለእኔ የከበረ ልጅ ነውን? ወይስ የተወደደ ሕፃን ነውን? በእርሱ ላይ በተናገርሁ ቍጥር አስበዋለሁ፤ ስለዚህ አንጀቴ ታወከችለት ርኅራኄም እራራለታለሁ፥ ይላል እግዚአብሔር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በእውነት ኤፍሬም የተወደደ ልጄ ነውን? ወይስ ደስ የምሰኝበት ሕፃን ነውን? በእርሱ ላይ በተናገርሁ ቍጥር አሁንም ድረስ በትክክል አስታውሰዋለሁ፤ ስለዚህ አንጀቴ ታወከችለት ርኅራኄም እራራለታለሁ፥ ይላል ጌታ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year “ቱሙ ኤፍሬመ ታዉ አልኦ ናኣ ግደኔ? እ ታን ሲቅያ ናኣ ግደኔ? ኤ! ታን ዳሮ ገደ አ ሱን ደንዳ ዎደ ኡባን፥ አ ሀሳይያዋ አጋበይከ። ሄዋ ድራዉ፥ ታ ዎዛናይ አ ላሞቴ፤ ታን አዉ ሎይ ቃረታይ። ታን መና ጎዳይ ሀዋ ኦዳይ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) «Tumu Efireeme taw al"o na'aa gidenee? I taani siik'iyaa na'aa gidenee? Ee! Taani daro gede Aa suntsaa dentseedda wode ubbaan, Aa hassayiyaawaa aggabeyikke. Hewaa diraw, ta wozanay Aa laamotee; taani aw loytsi k'arettay. Taani Med'inaa Goday hawaa oday.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Efreemey ta dosada ufayettiza ta naaza gidennee? Daro wode ta izara eqetta haasaykkoka zaarada iza gishshas ta qoppays; ta maracey kokkorees; ta izas keeha qadhettays» gees GODAY.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኤፍሬሜይ ታ ዶሳዳ ኡፋዬቲዛ ታ ናዛ ጊዴኔ? ዳሮ ዎዴ ታ ኢዛራ ኤቄታ ሃሳይኮካ ዛራዳ ኢዛ ጊሻስ ታ ቆፓይስ፤ ታ ማራጬይ ኮኮሬስ፤ ታ ኢዛስ ኬሃ ቃታይስ» ጌስ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ኤፍሬም ታዉ ቱማ አልኦነ ታ ዶስያ ናአ ግደኔ? ታኒ እያ ሱን ደንያ ዎደ ኡባን እያ ሀሳያይስ። ሄሳ ግሾ፥ ታ ዎዛናይ እያ ላሞቴስ፤ ታ እያዉ ዳሮ ቃታይስ” ያጌስ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Efreemi taw tuma al7onne ta dosiya na7a gidennee? Taani iya sunthaa denthiya wode ubban iya hassayayis. Hessa gisho, ta wozanay iya laamotees; ta iyaw daro qadhetayis” yaagees Goday.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ኤፍሬም የምወድደው፣ ደስም የምሰኝበት ልጄ አይደለምን? ብዙ ጊዜ ተቃውሜው ብናገርም፣ መልሼ ስለ እርሱ ዐስባለሁ፤ አንጀቴ ይላወሳል፤ በታላቅ ርኅራኄም እራራለታለሁ፤” ይላል እግዚአብሔር ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “እስራኤል ሆይ! እናንተ የተወደዳችሁ ልጆቼ ናችሁ፤ ከሁሉ አስበልጬ የምወዳችሁ አይደለምን? ምሕረት አደርግላችሁ ዘንድ ወደ እኔ ላቀርባችሁ እፈቅዳለሁ፤ እኔ እግዚአብሔር ይህን ተናግሬአለሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year “ብሓቂ ኤፍሬም ንኣይ ዝኸበረ ውሉድ ድዩ? ወይ ከዓ ዝተፈተወ ህፃን ድዩ? ኣንፃሩ ብዝተናገርኩ ቝፅሪ እዝክሮ ኣለኹ፤ ስለዙይ ኣምዑተይ ተሃወኸትሉ፤ ርህራሀውን እርህርሀሉ ኣለኹ፤ ይብል እግዚኣብሄር።