Jeremiah 31:20 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኤፍሬም ፍቑር ወደይ ድዩ፧ ደስ ዘብል ቆልዓ ድዩ? ምኽንያቱ ኣንጻሩ ካብ ዝዛረብ ጀሚረ ክሳብ ሕጂ ብዕቱብ እየ ዝሓስብ፤ ስለዚ መዓንጣይ ብእኡ ይጭነቕ ኣሎ፤ ብርግጽ ክምሕሮ እየ፡ ይብል እግዚኣብሄር። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በእውነት ኤፍሬም ለእኔ የተወደደ ልጅ ነው፤ ደስ የሚያሰኝም ሕፃን ነው፤ በእርሱ ላይ በተናገርሁ ቍጥር አስበዋለሁ፤ ስለዚህ አንጀቴ ታወከችለት፤ ርኅራኄም እራራለታለሁ፥” ይላል እግዚአብሔር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በእውነት ኤፍሬም ለእኔ የከበረ ልጅ ነውን? ወይስ የተወደደ ሕፃን ነውን? በእርሱ ላይ በተናገርሁ ቍጥር አስበዋለሁ፤ ስለዚህ አንጀቴ ታወከችለት ርኅራኄም እራራለታለሁ፥ ይላል እግዚአብሔር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በእውነት ኤፍሬም የተወደደ ልጄ ነውን? ወይስ ደስ የምሰኝበት ሕፃን ነውን? በእርሱ ላይ በተናገርሁ ቍጥር አሁንም ድረስ በትክክል አስታውሰዋለሁ፤ ስለዚህ አንጀቴ ታወከችለት ርኅራኄም እራራለታለሁ፥ ይላል ጌታ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | “ቱሙ ኤፍሬመ ታዉ አልኦ ናኣ ግደኔ? እ ታን ሲቅያ ናኣ ግደኔ? ኤ! ታን ዳሮ ገደ አ ሱን ደንዳ ዎደ ኡባን፥ አ ሀሳይያዋ አጋበይከ። ሄዋ ድራዉ፥ ታ ዎዛናይ አ ላሞቴ፤ ታን አዉ ሎይ ቃረታይ። ታን መና ጎዳይ ሀዋ ኦዳይ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | «Tumu Efireeme taw al"o na'aa gidenee? I taani siik'iyaa na'aa gidenee? Ee! Taani daro gede Aa suntsaa dentseedda wode ubbaan, Aa hassayiyaawaa aggabeyikke. Hewaa diraw, ta wozanay Aa laamotee; taani aw loytsi k'arettay. Taani Med'inaa Goday hawaa oday. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Efreemey ta dosada ufayettiza ta naaza gidennee? Daro wode ta izara eqetta haasaykkoka zaarada iza gishshas ta qoppays; ta maracey kokkorees; ta izas keeha qadhettays» gees GODAY. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኤፍሬሜይ ታ ዶሳዳ ኡፋዬቲዛ ታ ናዛ ጊዴኔ? ዳሮ ዎዴ ታ ኢዛራ ኤቄታ ሃሳይኮካ ዛራዳ ኢዛ ጊሻስ ታ ቆፓይስ፤ ታ ማራጬይ ኮኮሬስ፤ ታ ኢዛስ ኬሃ ቃታይስ» ጌስ ጎዳይ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ኤፍሬም ታዉ ቱማ አልኦነ ታ ዶስያ ናአ ግደኔ? ታኒ እያ ሱን ደንያ ዎደ ኡባን እያ ሀሳያይስ። ሄሳ ግሾ፥ ታ ዎዛናይ እያ ላሞቴስ፤ ታ እያዉ ዳሮ ቃታይስ” ያጌስ ጎዳይ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Efreemi taw tuma al7onne ta dosiya na7a gidennee? Taani iya sunthaa denthiya wode ubban iya hassayayis. Hessa gisho, ta wozanay iya laamotees; ta iyaw daro qadhetayis” yaagees Goday. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ኤፍሬም የምወድደው፣ ደስም የምሰኝበት ልጄ አይደለምን? ብዙ ጊዜ ተቃውሜው ብናገርም፣ መልሼ ስለ እርሱ ዐስባለሁ፤ አንጀቴ ይላወሳል፤ በታላቅ ርኅራኄም እራራለታለሁ፤” ይላል እግዚአብሔር ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “እስራኤል ሆይ! እናንተ የተወደዳችሁ ልጆቼ ናችሁ፤ ከሁሉ አስበልጬ የምወዳችሁ አይደለምን? ምሕረት አደርግላችሁ ዘንድ ወደ እኔ ላቀርባችሁ እፈቅዳለሁ፤ እኔ እግዚአብሔር ይህን ተናግሬአለሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | “ብሓቂ ኤፍሬም ንኣይ ዝኸበረ ውሉድ ድዩ? ወይ ከዓ ዝተፈተወ ህፃን ድዩ? ኣንፃሩ ብዝተናገርኩ ቝፅሪ እዝክሮ ኣለኹ፤ ስለዙይ ኣምዑተይ ተሃወኸትሉ፤ ርህራሀውን እርህርሀሉ ኣለኹ፤ ይብል እግዚኣብሄር። |