Jeremiah 31:2 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል ኣሎ፡ እቲ ካብ ሰይፊ ዝተረፈ ህዝቢ ኣብ በረኻ ምሕረት ረኸበ። እስራኤል እውን ከይተረፈ ከዕርፎ ምስ ከድኩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲህ ይላል፥ “ከሰ​ይፍ የተ​ረ​ፈው ሕዝብ በም​ድረ በዳ ሞገስ አገኘ። ሂዱ፦ እስ​ራ​ኤ​ል​ንም አታ​ጥፉ።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። እስራኤል ማረፊያ ሊሻ በሄደ ጊዜ ከሰይፍ የተረፈው ሕዝብ በምድረ በዳ ሞገስ አገኘ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታ እንዲህ ይላል፦ እስራኤል ማረፊያ ሊሻ በሄደ ጊዜ ከሰይፍ የተረፈው ሕዝብ በምድረ በዳ ሞገስ አገኘ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “አዳፐ ፓላሄዳ አሳይ ታፐ አ ኬካተ መላ ቢታን ደሜዳ። እስራኤልያ አሳይ ሸምፕ አካናዉ ኮዬዳ ዎደ፥
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Adaappe palaheedda Asay taappe aad'd'o keekkatetsaa Mela biittaan demmeedda. Israa'eeliyaa Asay shemppi akkanaw koyeedda wode,
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY, «Mashshafe attida derey bazzo biittan taappe kiyateth demmana; tanikka Isra7eeles shemppo immanaas yaana» gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ፥ «ማሻፌ ኣቲዳ ዴሬይ ባዞ ቢታን ታፔ ኪያቴ ዴማና፤ ታኒካ ኢስራኤሌስ ሼምፖ ኢማናስ ያና» ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ማሻፈ አትዳ አሳይ መላ ቢታን ታ ስንን ሳባ ደማና። ታኒ እስራኤለ አሳስ ሸምፖ እማናዉ ያና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Mashshafe attida asay mela biittan ta sinthan saba demmana. Taani Isra7eele asaas shempo immanaw yaana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “ከሰይፍ የተረፈው ሕዝብ፣ በምድረ በዳ ሞገስን ያገኛል፤ እኔም ለእስራኤል ዕረፍት ለመስጠት እመጣለሁ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እስራኤል ዕረፍትን ለማግኘት ወደ ፊት በመጣ ጊዜ ከጦርነት የተረፉት በምድረ በዳ የእኔን የእግዚአብሔርን ምሕረት ያገኛሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ከምዙይ ይብል፦ እቲ ኻብ ሰይፊ ዘምለጠ ህዝቢ፥ ኣብ ምድረ በዳ ሞገስ ረኸበ። ንእስራኤል ከዕርፎ እኸይድ ኣለኹ።