Jeremiah 31:17 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ መወዳእታኹም ድማ፡ ደቅኹም ናብ ግዝኣቶም ኪምለሱ ተስፋ ኣሎ፡ ይብል እግዚኣብሄር። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ለፍጻሜሽም ተስፋ አለ፥ ይላል እግዚአብሔር፥ ልጆችሽም ወደ ሀገራቸው ይመለሳሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ለፍጻሜሽም ተስፋ አለ፥ ይላል እግዚአብሔር፥ ልጆችሽም ወደ ዳርቻቸው ይመለሳሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ለወደፊት ላለሽ ጊዜ ተስፋ አለሽ፥ ይላል ጌታ፥ ልጆችሽም ወደ ግዛታቸው ይመለሳሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ህንተ ናናቱ ባረንቱ ቢታ ስማናዉ ደእያ ድራዉ፥ ህንተዉ ስንናዉ ህዶታይ ደኤ። ታን መና ጎዳይ ሀዋ ኦዳይ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hintte naanatuu barenttu biittaa simmanaw de'iyaa diraw, hinttew sintsanaw hidootay de'ee. Taani Med'inaa Goday hawaa oday. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Sinththafe nees hidotay diza gishshas ne nayti bantta biitta simmana» gees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሲንፌ ኔስ ሂዶታይ ዲዛ ጊሻስ ኔ ናይቲ ባንታ ቢታ ሲማና» ጌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ህንተ ናይት ባንታ ቢታ ስማናዉ ደእያ ግሾ፥ ህንተዉ ኡፋይስ ደኤስ” ያጌስ ጎዳይ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hinte nayti banta biitta simmanaw de7iya gisho, hintew ufaysi de7ees” yaagees Goday. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ ወደ ፊት ተስፋ አለሽ” ይላል እግዚአብሔር ። “ልጆችሽ ወደ ገዛ ምድራቸው ይመለሳሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ልጆቻችሁ ወደ አገራቸው ተመልሰው ስለሚመጡ፥ የወደፊት ተስፋ አላችሁ፤ እኔ እግዚአብሔር ይህን ተናግሬአለሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንዝመፅእ ጊዜ ተስፋ ኣለኪ፤ ደቅኺ ናብ ዓዶም ክምለሱ እዮም ይብል እግዚኣብሄር። |