Jeremiah 31:16 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ዕዮኹም ዓስቢ ኪረክብ እዩ እሞ፡ ድምጽኹም ካብ ብኽያት፡ ኣዒንትኹም ድማ ካብ ንብዓት ዕጠቑ፡ ይብል እግዚኣብሄር። ካብ ምድሪ ጸላኢ ድማ ክምለሱ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲህ ይላል፦ ድም​ፅ​ሽን ከል​ቅሶ፥ ዐይ​ኖ​ች​ሽ​ንም ከእ​ንባ ከል​ክዪ፤ ለሥ​ራሽ ዋጋ ይሆ​ና​ልና፥ ይላል እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር፤ ከጠ​ላ​ትም ምድር ይመ​ለ​ሳሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። ድምፅሽን ከልቅሶ ዓይንሽንም ከእንባ ከልክዪ፤ ለሥራሽ ዋጋ ይሆናልና፥ ከጠላትም ምድር ይመለሳሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታ እንዲህ ይላል፦ “ድምፅሽን ከልቅሶ ዓይንሽንም ከእንባ ከልክዪ፤ ለሥራሽ የሚከፈልሽ ዋጋ ይሆናልና፥ ከጠላትም ምድር ይመለሳሉ፥ ይላል ጌታ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ዬክያዋ አጊደ፥ ህንተ አይፍያ አፎ ቁጭተ። አያዉ ጎፐ፥ ህንተ ኦዳ ኦሶ ዎይቱዋ ህንተ አካና፤ ሞርክያ ቢታፐ ህንተ ናናቱካ ስማና። ታን መና ጎዳይ ሀዋ ኦዳይ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Yeekkiyaawaa aggiide, hintte ayifiyaa afotsaa k'uc'c'ite. Ayaw gooppe, hintte ootseedda oosoo woytuwaa hintte akkana; morkkiyaa biittaappe hintte naanatuukka simmana. Taani Med'inaa Goday hawaa oday.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY, «Yeekkofanne afunxxofa; ne daaburay coo hada attenna; morkketa biittafe istti simmana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ፥ «ዬኮፋኔ ኣፉንጾፋ፤ ኔ ዳቡራይ ጮ ሃዳ ኣቴና፤ ሞርኬታ ቢታፌ ኢስቲ ሲማና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ዬሁዋ አግድ፥ ህንተ አፉ ቁችተ። ህንተ ኦዳ ኦሱዋስ ዎይቶ ህንተ ኤካና፤ ሞርከ ቢታፈ ህንተ ናይት ስማና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Yeehuwa aggidi, hinte afuthaa quchite. Hinte oothida oosuwas woyto hinte ekana; morke biittafe hinte nayti simmana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “ድምፅሽን ከልቅሶ፣ ዐይኖችሽንም ከእንባ ከልክይ፤ ድካምሽ ያለ ዋጋ አይቀርምና፤” ይላል እግዚአብሔር ። “ከጠላት ምድር ይመለሳሉ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ለቅሶአችሁን አቁማችሁ እንባችሁን ጥረጉ፤ ስለ ልጆቻችሁ ያደረጋችኹት ነገር ሁሉ ያለ ዋጋ አይቀርም፤ እነርሱ ከጠላት አገር ተመልሰው ይመጣሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ከምዙይ ይብል፦ “ድምፅኺ ኻብ ብኽያት፥ ኣዒንትኺውን ካብ ንብዓት ከልክሊ” ድኻምኪ ዓስቢ ኣለዎ እዩሞ፥ ደቅኺ ኻብ ምድሪ ፀላኢ ኽምለሱ እዮም።