Jeremiah 31:14 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣነ ንነፍሲ ካህናት ብስብሒ ከጽግባ እየ፡ ህዝበይ ድማ ብሕያወይ ኪጸግብ እዩ፡ ይብል እግዚኣብሄር። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የካህናቱንም የሌዊን ልጆች ሰውነት ከፍ ከፍ አደርጋታለሁ፤ አረካታለሁ፤ ሕዝቤም ከበረከቴ ይጠግባል፥” ይላል እግዚአብሔር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የካህናቱንም ነፍስ በብዛት አረካታለሁ ሕዝቤም በጎነቴን ይጠግባል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የካህናቱንም ነፍስ በብዛት አረካታለሁ ሕዝቤም በጎነቴን ይጠግባል፥ ይላል ጌታ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታን ቄሳቶ ዳሮ ቁማ እማና፤ ታ አሳይካ ታ ኬካተን ካላና። ታን መና ጎዳይ ሀዋ ኦዳይ” ያጌ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Taani k'eesatoo daro k'umaa immana; ta asaykka ta keekatetsan kaallana. Taani Med'inaa Goday hawaa oday» yaagee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Tani qeeseta keeha anjjana; ta derezakka kiyateththi kaallana» gees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታኒ ቄሴታ ኬሃ ኣንጃና፤ ታ ዴሬዛካ ኪያቴ ካላና» ጌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታኒ ካህነታስ ዳሮ ካ እማና፤ ታ አሳይ ታ ኬሀተ ካላና” ያጌስ ጎዳይ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Taani kahinetas daro kathi immana; ta asay ta keehatetha kaallana” yaagees Goday. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ካህናቱን አትረፍርፌ እባርካለሁ፤ ሕዝቤም በልግስናዬ ይጠግባል፤” ይላል እግዚአብሔር ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ካህናቱን በምድሪቱ በረከት አጠግባቸዋለሁ፤ ለሕዝቤም ቸርነቴን አትረፈርፍላቸዋለሁ፤ እኔ እግዚአብሔር ይህን ተናግሬአለሁ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንነፍሲ ኻህናት ብስብሒ ኸጥልሎ እየ፤ ህዝበይ ብበረኸተይ ክፀግብ እዩ፤ ይብል እግዚኣብሄር። |