Jeremiah 31:13 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሽዑ እታ ድንግል፡ ሓዘኖም ናብ ሓጐስ ክቕይሮምን ከጸናንዖምን፡ ብጓሂኦም ከኣ ክሕጐሱን እየ እሞ፡ ኣብ ሳዕስዒት ኪሕጐሱ እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በዚያን ጊዜም ደናግሉ በዘፈን ደስ ይላቸዋል፤ ጐበዛዝቱና ሽማግሌዎቹም በአንድ ላይ ደስ ይላቸዋል፤ እኔም ልቅሶአቸውን ወደ ደስታ እመልሳለሁ፤ ከኀዘናቸውም ደስ አሰኛቸዋለሁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በዚያን ጊዜም ድንግሊቱ በዘፈን ደስ ይላታል፥ ጐበዛዝቱና ሽማግሌዎቹም በአንድ ላይ ደስ ይላቸዋል፤ ልቅሶአቸውንም ወደ ደስታ እመልሳለሁ፥ አጽናናቸውማለሁ፥ ከኅዘናቸውም ደስ አሰኛቸዋለሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በዚያን ጊዜም ድንግሊቱ በሽብሸባ ትደሰታለች፥ ጉልማሶቹና ሽማግሌዎቹም በአንድ ላይ ደስ ይላቸዋል፤ ልቅሶአቸውንም ወደ ደስታ እለውጣለሁ፥ አጽናናቸዋለሁም፥ ከኀዘናቸውም ደስ አሰኛቸዋለሁ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ዎደ ጌላዮቱ ናሸቲደ ዱራና፤ ዎዳላቱካ ጭማቱካ ናሸታና። ታን ኡንቱንቱ ዬኩዋ ናሸቻዉ ላማና፤ ታን ኡንቱንታ ምንና፤ ኡንቱንቱ ካዩዋ ድራዉ ታን ኡንቱንታ ናሸቻና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He wode geelayotuu nashettiide durana; wodallatuukka c'imatuukka nashettana. Taani unttunttu yeekuwaa nashshechchaw laammana; taani unttuntta mintsetsana; unttunttu kayyuwaa diraw taani unttuntta nashshechchana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He wode geela7oti ufayettidi yexxana; wodallatinne cimati guppana; ta istta yeehoza ufayssan laammana; ta istta muuzoteththafe minththeththana; ta isttas ufays immana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ዎዴ ጌላኦቲ ኡፋዬቲዲ ዬጻና፤ ዎዳላቲኔ ጪማቲ ጉፓና፤ ታ ኢስታ ዬሆዛ ኡፋይሳን ላማና፤ ታ ኢስታ ሙዞቴፌ ሚንና፤ ታ ኢስታስ ኡፋይስ ኢማና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ዎደ ጌላኦት ኡፋይሳን ዱራና፤ ፓንትነ ጭማት ኡፋይታና። ታ ኤንታ ዬሁዋ ኡፋይሳን ላማና፤ ታ ኤንታ ምንና፤ ኤንታ አዛኑዋ ግሾ ኤንታ ኡፋይሳና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He wode geela7oti ufaysan durana; panthatinne cimati ufaytana. Ta enta yeehuwa ufaysan laammana; ta enta minthethana; enta azzanuwa gisho enta ufaysana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ኰረዶች ይዘፍናሉ፤ ደስም ይላቸዋል፤ ጐረምሶችና ሽማግሌዎችም ይፈነጥዛሉ፤ ልቅሷቸውን ወደ ደስታ እለውጣለሁ፤ ከሐዘናቸውም አጽናናቸዋለሁ፤ ደስታንም እሰጣቸዋለሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ልጃገረዶቻቸውም በደስታ ይጨፍራሉ፤ ወንዶች ወጣቶችና ሽማግሌዎችም ደስ ይላቸዋል፤ አጽናናቸዋለሁ፤ ለቅሶአቸውን ወደ ደስታ፥ ሐዘናቸውንም ወደ ሐሴት እለውጣለሁ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሽዑ እታ ድንግል ብጐይላ ባህ ክብላ እዩ፤ ኣጓብዝን ኣረጋውያንንውን፥ ሓቢሮም ክሕጐሱ እዮም፤ ንሓዘኖም ናብ ሓጐስ ክልውጦ እየ፤ ከፀናንዖምውን እየ። |