Jeremiah 31:12 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ስለዚ መጺኦም ኣብ በረኽ ጽዮን ክዝምሩን ናብ ሕያውነት እግዚኣብሄር ክውሕዙን እዮም፣ ኣብ ልዕሊ ስርናይን ወይንን ዘይትን ኣብ ልዕሊ መጓሰን ከብትን። ነፍሶም ድማ ከም ማይ ዝመልአ ኣታኽልቲ ክትከውን እያ። ፈጺሞም ድማ ኣይክሓዝኑን እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ይመጣሉ፤ በጽዮንም ተራራ ደስ ይላቸዋል፤ ወደ እግዚአብሔርም በጎነት፥ ወደ እህልና ወደ ወይን ጠጅ፥ ወደ ዘይትም፥ ወደ በጎችና ወደ ላሞች ሀገርም ይሰበሰባሉ፤ ነፍሳቸውም እንደ ረካች ገነት ትሆናለች፤ ከእንግዲህም ወዲህ አይራቡም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ይመጣሉ በጽዮንም ተራራ እልል ይላሉ፤ ወደ እግዚአብሔርም በጎነት፥ ወደ እህልና ወደ ወይን ጠጅ ወደ ዘይትም፥ ወደ በጎችና ወደ ላሞች ይሰበሰባሉ፤ ነፍሳቸውም እንደ ረካች ገነት ትሆናለች፥ ከእንግዲህም ወዲህ አያዝኑም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ይመጣሉ በጽዮንም ተራራ ላይ ሆነው እልል ይላሉ፤ ስለ ጌታም በጎነቱ፥ ስለ እህሉና ስለ ወይን ጠጁ፥ ስለ ዘይቱም፥ ስለ በጎቹና ስለ ከብቶቹ በሐሤት ይሞላሉ፤ ነፍሳቸውም ውኃ ጠጥታ እንደ ረካች ገነት ትሆናለች፥ ከእንግዲህም ወዲህ አያዝኑም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ ዪደ ጽዮነ ደርያን ናሸቻዉ የጻና፤ ኡንቱንቱ መና ጎዳይ እምያ ኬካተን፥ ካን፥ ዎይንያ ኤሳን፥ ዛይትያን፥ ዶርሳ ማራቱዋንነ ሚዛ ማራቱዋን ናሸታና። ኡንቱንቱ ሃ ሎይ ኡሼዳ አታክልትያ ሳኣ ማላ ግዳናዋ፤ ኡንቱንቱ ላኤን ሹልክኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu yiide S'iyoone Deriyan nashshechchaw yes's'ana; unttunttu Med'inaa Goday immiyaa keekkatetsan, katsaan, woyniyaa eessan, zayitiyaan, dorssaa maratuwaaninne miizzaa maratuwaan nashettana. Unttunttu haatsaa loytsi ushsheedda ataakilttiyaa sa'aa mala gidanawaa; unttunttu laa"entso shullikkino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Istti yiidi Xiyoone zuma bolla ufayssa mazamure yexxana; istti GODAA kiyateth gidida kaththan, woyne ushshan, zayten, deyshaninne dorsa laaqqatan, wofanotaninne ussatan ufayettana; istti haaththi paccontta atakilte soho mala gidana; hayssafe guye istti muuzottettenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስቲ ዪዲ ጺዮኔ ዙማ ቦላ ኡፋይሳ ማዛሙሬ ዬጻና፤ ኢስቲ ጎዳ ኪያቴ ጊዲዳ ካን፥ ዎይኔ ኡሻን፥ ዛይቴን፥ ዴይሻኒኔ ዶርሳ ላቃታን፥ ዎፋኖታኒኔ ኡሳታን ኡፋዬታና፤ ኢስቲ ሃ ፓጮንታ ኣታኪልቴ ሶሆ ማላ ጊዳና፤ ሃይሳፌ ጉዬ ኢስቲ ሙዞቴቴና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ይድ ፅዮነ ዙማ ቦላ ኡፋይሳን የፃና፤ ኤንቲ፥ ጎዳይ እምያ ኬሀተን፥ ካን፥ ዎይነን፥ ዛይተን፥ ዶርሳንነ መሄን ኡፋይታና። ኤንቲ ሃ ሎይድ ኡሽዳ አታክልተ በሳ መላ ግዳና፤ ኤንቲ ዛሪድ አዛኖኮና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti yidi Xiyoone zuma bolla ufaysan yexana; enti, Goday immiya keehatethan, kathan, woynen, zayten, dorsaninne mehen ufaytana. Enti haathe loythidi ushshida atakilte bessa mela gidana; enti zaaridi azzanokona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | መጥተውም በጽዮን ተራራ ላይ በደስታ ይዘምራሉ፤ በእግዚአብሔርም ልግስና፣ በእህሉ፣ በወይን ጭማቂውና በዘይቱ፣ በፍየልና በበግ ጠቦት፣ በወይፈንና በጊደር ደስ ይሰኛሉ፤ ውሃ እንደማይቋረጥባት የአትክልት ስፍራ ይሆናሉ፤ ከእንግዲህም አያዝኑም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህም ተመልሰው መጥተው በጽዮን ተራራ ላይ በደስታ ይዘምራሉ፤ በምሰጣቸውም የእህል፥ የወይን ጠጅ፥ የወይራ ዘይት፥ የበግና የቀንድ ከብት በረከት ሁሉ ተድላ ደስታ ያደርጋሉ፤ በቂ ውሃ እንዳገኘች የተክል ቦታ ይሆናሉ፤ ከእንግዲህ ወዲያም አያዝኑም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሳቶም ክመፁ፥ ኣብ እምባ ፅዮን ዕልል ክብሉ እዮም፤ ናብ በረኸት እግዚኣብሄር፥ ናብ እኽልን ናብ ወይንን ናብ ዘይትን፥ ናብ ኣባጊዕን ናብ ኣላሕምን ክእከቡ እዮም። ነፍሶም ከም ማይ ዝሰተየ ኣታኽልቲ ኽትከውን እያ፤ ድሕሪ ደጊምውን ኣይሓዝኑን እዮም። |