Jeremiah 30:9 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንሳቶም ግና ንእግዚኣብሄር ኣምላኾምን ነቲ ኣነ ኸተንስኦም ዝደሊ ንጉሶምን ዳዊት ኬገልግልዎ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ለአ​ም​ላ​ካ​ቸው ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም፥ ለማ​ስ​ነ​ሣ​ላ​ቸው ለን​ጉ​ሣ​ቸው ለዳ​ዊ​ትም ይገ​ዛሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ለአምላካቸው ለእግዚአብሔርም ለማስነሣላቸው ለንጉሣቸው ለዳዊትም ይገዛሉ እንጂ ሌሎች አሕዛብ እንደ ገና አይገዙአቸውም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ነገር ግን ጌታ አምላካቸውንና የማስነሣላቸውን ንጉሣቸውን ዳዊትን ያገለግላሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋ አጊደ ኡንቱንቱ መና ጎዳዉ፥ ባረንቱ ጾሳዉ፥ ኦና፤ ታን ኡንቱንቶ ደንያ ካትያ ዳዊተዉ ኡንቱንቱ ሞደታና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaa aggiide unttunttu Med'inaa Godaw, barenttu S'oossaw, ootsana; taani unttunttoo dentsiyaa Kaatiyaa Daawitew unttunttu moodetana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Gido attiin GODAAS bantta Xoossassinne tani isttas kawoththida kawo Dawite zares istti haarettana» gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጊዶ ኣቲን ጎዳስ ባንታ ጾሳሲኔ ታኒ ኢስታስ ካዎዳ ካዎ ዳዊቴ ዛሬስ ኢስቲ ሃሬታና» ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሽን ኤንቲ ጎዳስ፥ ባንታ ፆሳስ፥ ኦና፤ ታ ኤንታዉ ደንያ ካዋ ዳዊታስ ሃረታና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Shin enti Godaas, banta Xoossaas, oothana; ta entaw denthiya kawa Dawitas haaretana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ነገር ግን ለአምላካቸው ለእግዚአብሔር ፣ ለማስነሣላቸውም ለንጉሣቸው፣ ለዳዊት ይገዛሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በዚህ ፈንታ ለእኔ ለአምላካቸው ይሰግዱልኛል፤ እኔ በዙፋን ላይ ለማስቀምጥላቸው የዳዊት ዘር ለሆነውም ንጉሣቸው ይገዛሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ግና ንእግዚኣብሄር ኣምላኾምን፥ ነቲ ኣነ ዘተስአሎም ካብ ዘርኢ ዳዊት ዝኾነ ንጉስን ክግዝኡ እዮም።