Jeremiah 30:5 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ድምጺ ምንቅጥቃጥ፡ ናይ ፍርሒ ድምጺ ሰሚዕና እምበር ናይ ሰላም ኣይኰነን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲህ ይላ​ልና፥ “የሚ​ያ​ስ​ፈራ ድምፅ ትሰ​ማ​ላ​ችሁ፤ ፍር​ሀት ነው እንጂ ሰላም አይ​ደ​ለም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔር እንዲህ ይላልና። የሚያስፈራ ድምፅ ሰምተናል፤ የፍርሃት ነው እንጂ የሰላም አይደለም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታ እንዲህ ይላልና፦ የሽብር ድምፅ ሰምተናል፤ የፍርሃት ነው እንጂ የሰላም አይደለም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ታን አሳይ ያሻዉ ዋስያ ዋሱዋ ስሳድ፤ ዳጋማ ዋሶፐ አትና፥ ሀዌ ሳሮ ዋሶ ግደና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Taani Asay yashshaw waassiyaa waasuwaa sisaad; dagama waasoppe attina, hawe saro waaso gidenna.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY, «Tani babonne shiro waaso siyays; saroykka deenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ፥ «ታኒ ባቦኔ ሺሮ ዋሶ ሲያይስ፤ ሳሮይካ ዴና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) “ታ ያሻነ ዳጋማ ዋሶ ስአስ፤ ዳጋማ ዋሶፐ አትሽን፥ ሳሮ ዋሶ ግደና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) “Ta yashshanne dagama waaso si7as; dagama waasope attishin, saro waaso gidenna.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “ ‘የፍርሀትና የሽብር ጩኸት ተሰምቷል፤ ሰላምም የለም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 “የሰላም ሳይሆን የመሸበርና የመርበድበድ ድምፅ ይሰማል፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እግዚኣብሄር ከምዙይ ይብል ኣሎ እሞ፦ “ዘፍርሕ ድምፂ ሰማዕና፤ ናይ ፍርሓት እምበር ናይ ሰላም ኣይኮነን።