Jeremiah 30:5 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ድምጺ ምንቅጥቃጥ፡ ናይ ፍርሒ ድምጺ ሰሚዕና እምበር ናይ ሰላም ኣይኰነን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔር እንዲህ ይላልና፥ “የሚያስፈራ ድምፅ ትሰማላችሁ፤ ፍርሀት ነው እንጂ ሰላም አይደለም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔር እንዲህ ይላልና። የሚያስፈራ ድምፅ ሰምተናል፤ የፍርሃት ነው እንጂ የሰላም አይደለም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታ እንዲህ ይላልና፦ የሽብር ድምፅ ሰምተናል፤ የፍርሃት ነው እንጂ የሰላም አይደለም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ታን አሳይ ያሻዉ ዋስያ ዋሱዋ ስሳድ፤ ዳጋማ ዋሶፐ አትና፥ ሀዌ ሳሮ ዋሶ ግደና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Taani Asay yashshaw waassiyaa waasuwaa sisaad; dagama waasoppe attina, hawe saro waaso gidenna. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY, «Tani babonne shiro waaso siyays; saroykka deenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ፥ «ታኒ ባቦኔ ሺሮ ዋሶ ሲያይስ፤ ሳሮይካ ዴና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ታ ያሻነ ዳጋማ ዋሶ ስአስ፤ ዳጋማ ዋሶፐ አትሽን፥ ሳሮ ዋሶ ግደና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Ta yashshanne dagama waaso si7as; dagama waasope attishin, saro waaso gidenna. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “ ‘የፍርሀትና የሽብር ጩኸት ተሰምቷል፤ ሰላምም የለም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | “የሰላም ሳይሆን የመሸበርና የመርበድበድ ድምፅ ይሰማል፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ከምዙይ ይብል ኣሎ እሞ፦ “ዘፍርሕ ድምፂ ሰማዕና፤ ናይ ፍርሓት እምበር ናይ ሰላም ኣይኮነን። |