Jeremiah 30:3 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እንሆ፡ ንስደት ህዝበይ እስራኤልን ይሁዳን ዝመልሰሉ መዓልትታት ይመጽእ ኣሎ፡ ይብል እግዚኣብሄር። ናብታ ንኣቦታቶም ዝሃብክዋ ምድሪ ድማ ክመልሶም እየ፡ ንሳቶም ድማ ክወርስዋ እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እነሆ! የሕዝቤን የእስራኤልንና የይሁዳን ምርኮ የምመልስበት ዘመን ይመጣልና፥ ይላል እግዚአብሔር፤ ለአባቶቻቸውም ወደ ሰጠኋት ምድር እመልሳቸዋለሁ፤ እነርሱም ይገዙአታል።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እነሆ፥ የሕዝቤን የእስራኤልንና የይሁዳን ምርኮ የምመልስባት ዘመን ይመጣልና፥ ይላል እግዚአብሔር፤ ለአባቶቻቸውም ወደ ሰጠኋት ምድር እመልሳቸዋለሁ፥ እነርሱም ይገዙአታል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እነሆ፥ የሕዝቤን የእስራኤልንና የይሁዳን ምርኮ የምመልስበት ዘመን ይመጣልና፥ ይላል ጌታ፤ ለአባቶቻቸውም ወደ ሰጠኋት ምድር እመልሳቸዋለሁ፥ እነርሱም ይወርሱአታል፥ ይላል ጌታ።” |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታ አሳ እስራኤልያነ ይሁዳ ኦሞዱዋፐ ጉየ ዛራደ እሻልስያ ጋላሳቱ ያና፤ ታን ኡንቱንቱ ማይዛ አዋቶ እሜዳ ቢታዉ ኡንቱንታ ዛራና ያጌ መና ጎዳይ፤ ኡንቱንቱካ ላታናዋንታ። መና ጎዳይ ሀዋ ኦዳይ” ያጌ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ta asaa Israa'eeliyaanne Yihudaa omooduwaappe guyye zaaraadde ishalissiyaa gallassatuu yaana; taani unttunttu mayzza aawaatoo immeedda biittaw unttuntta zaarana yaagee Med'inaa Goday; unttunttukka laattanawantta. Med'inaa Goday hawaa oday» yaagee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Tani ta dere Isra7eelenne Yuhuda kase istta aawatas ta immida biitta isttas zaara ehana wodey gakkides; isttika laattana» gees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታኒ ታ ዴሬ ኢስራኤሌኔ ዩሁዳ ካሴ ኢስታ ኣዋታስ ታ ኢሚዳ ቢታ ኢስታስ ዛራ ኤሃና ዎዴይ ጋኪዴስ፤ ኢስቲካ ላታና» ጌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ታኒ ታ አሳ እስራኤለነ ይሁዳ ድኦፐ ጉየ ዛርያ ዎደይ ማታትስ። ኤንታ ማይዛታስ እምዳ ቢታ ኤንታ ዛራና፤ ኤንቲ እያ ላታና” ያጌስ ጎዳይ እስራኤለ ፆሳይ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Taani ta asaa Isra7eelenne Yihuda di7ope guye zaariya wodey matatis. Enta mayzatas immida biitta enta zaarana; enti iya laattana” yaagees Goday Isra7eele Xoossay. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እነሆ፣ ሕዝቤን እስራኤልንና ይሁዳን’ ይላል እግዚአብሔር ፤ ‘ለአባቶቻቸው ወደ ሰጠኋት ምድር የምመልስበት ጊዜ ተቃርቧል፤ እነርሱም ይወርሷታል’ ይላል እግዚአብሔር ።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሕዝቤን እስራኤልንና ይሁዳን እንደገና የምመልስበት ጊዜ ተቃርቦአል፤ ለቀድሞ አባቶቻቸው ወደ ሰጠኋቸው ምድር እመልሳቸዋለሁ፤ እነርሱም እንደገና የራሳቸው ያደርጓታል። እኔ እግዚአብሔር ይህን ተናግሬአለሁ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እንሆ እተን ንህዝበይ እስራኤልን ይሁዳን፥ ካብ ምርኮ ዝመልሰለን መዓልቲታት ክመፃ እየን፤ ናብታ ነቦታቶም ዝሃብክዋ ሃገር ክመልሶም እየ፤ ንሳቶምውን ክወርስዋ እዮም፤ ይብል እግዚኣብሄር።” |