Jeremiah 30:23 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እንሆ፡ ህቦብላ እግዚኣብሄር ብቝጥዓ ይወጽእ ኣሎ፡ ቀጻሊ ህቦብላ እዩ። ኣብ ርእሲ ረሲኣን ብቃንዛ ክትወድቕ እያ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እነሆ የእግዚአብሔር ቍጣ ለመቅሠፍት ወጥቶአል፤ የመዓቱንም ጥፋት በኃጥኣን ራስ ላይ አምጥቶአል፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እነሆ፥ የእግዚአብሔር ዐውሎ ነፋስ፥ እርሱም ቍጣው፥ የሚያገለባብጥ ዐውሎ ነፋስ ወጥቶአል፤ የዓመፀኞችንም ራስ ይገለባብጣል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እነሆ፥ የጌታ ዐውሎ ነፋስ! ቁጣው ወጥቶአል፥ ጥቅል ዐውሎ ነፍስ፤ እርሱም በክፉዎች ራስ ላይ ይወርዳል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | በእተ፥ መና ጎዳ ሀንቁ ጎትያዳን ሀኔ፤ እካ ስርመቲደ፥ ኢታቱዋ ሁጲያን ያና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Be'ite, Med'inaa Godaa hank'k'uu gotiyaadan hanee; ikka sirimettiide, iitatuwaa huup'iyaan yaana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Be7ite GODAA hanqoy dambala mala dendees; bul7akettiza gote carkoy iitata wodhdhana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቤኢቴ ጎዳ ሃንቆይ ዳምባላ ማላ ዴንዴስ፤ ቡልኣኬቲዛ ጎቴ ጫርኮይ ኢታታ ዎና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄኮ፥ ጎዳ ሀንቆይ ጎተዳ ደንዴስ፤ ሽረት ሽረት ዎሸ ኢታታ ሁጰን ዎና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Heko, Godaa hanqoy goteda dendees; shireti shireti wodhishe iitata huuphen wodhana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እነሆ፤ የእግዚአብሔር ማዕበል፣ በቍጣ ይነሣል፤ የሚገለባብጥም ዐውሎ ነፋስ፣ በክፉዎች ዐናት ላይ ይወርዳል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እንደ ዐውሎ ነፋስ ያለው የእግዚአብሔር ቊጣ እንደ ኀይለኛ ነፋስ እየተገለባበጠ በክፉዎች ራስ ላይ ይወርዳል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እንሆ ናይ እግዚኣብሄር ህቦብላ ይለዓል፤ ዝገለባበጥ ኣውሎ ንፋስ፥ ኣብ ልዕሊ ናላ ኽፉኣት ክወርድ እዩ። |