Jeremiah 30:23 — Compare Translations

13 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እንሆ፡ ህቦብላ እግዚኣብሄር ብቝጥዓ ይወጽእ ኣሎ፡ ቀጻሊ ህቦብላ እዩ። ኣብ ርእሲ ረሲኣን ብቃንዛ ክትወድቕ እያ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እነሆ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቍጣ ለመ​ቅ​ሠ​ፍት ወጥ​ቶ​አል፤ የመ​ዓ​ቱ​ንም ጥፋት በኃ​ጥ​ኣን ራስ ላይ አም​ጥ​ቶ​አል፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እነሆ፥ የእግዚአብሔር ዐውሎ ነፋስ፥ እርሱም ቍጣው፥ የሚያገለባብጥ ዐውሎ ነፋስ ወጥቶአል፤ የዓመፀኞችንም ራስ ይገለባብጣል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እነሆ፥ የጌታ ዐውሎ ነፋስ! ቁጣው ወጥቶአል፥ ጥቅል ዐውሎ ነፍስ፤ እርሱም በክፉዎች ራስ ላይ ይወርዳል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year በእተ፥ መና ጎዳ ሀንቁ ጎትያዳን ሀኔ፤ እካ ስርመቲደ፥ ኢታቱዋ ሁጲያን ያና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Be'ite, Med'inaa Godaa hank'k'uu gotiyaadan hanee; ikka sirimettiide, iitatuwaa huup'iyaan yaana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Be7ite GODAA hanqoy dambala mala dendees; bul7akettiza gote carkoy iitata wodhdhana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቤኢቴ ጎዳ ሃንቆይ ዳምባላ ማላ ዴንዴስ፤ ቡልኣኬቲዛ ጎቴ ጫርኮይ ኢታታ ዎና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄኮ፥ ጎዳ ሀንቆይ ጎተዳ ደንዴስ፤ ሽረት ሽረት ዎሸ ኢታታ ሁጰን ዎና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Heko, Godaa hanqoy goteda dendees; shireti shireti wodhishe iitata huuphen wodhana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እነሆ፤ የእግዚአብሔር ማዕበል፣ በቍጣ ይነሣል፤ የሚገለባብጥም ዐውሎ ነፋስ፣ በክፉዎች ዐናት ላይ ይወርዳል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እንደ ዐውሎ ነፋስ ያለው የእግዚአብሔር ቊጣ እንደ ኀይለኛ ነፋስ እየተገለባበጠ በክፉዎች ራስ ላይ ይወርዳል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እንሆ ናይ እግዚኣብሄር ህቦብላ ይለዓል፤ ዝገለባበጥ ኣውሎ ንፋስ፥ ኣብ ልዕሊ ናላ ኽፉኣት ክወርድ እዩ።