Jeremiah 30:21 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | መኳንነቶም ድማ ካብ ገዛእ ርእሶም ኪዀኑ፡ ኣመሓዳሪኦም ከኣ ካብ ማእከሎም ኪወጽእ እዩ። ኣነ ድማ ክቐርቦ እየ፡ ንሱ ድማ ናባይ ክቐርብ እዩ። ይብል እግዚኣብሄር። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አለቃቸውም ከእነርሱ ውስጥ ይሾማል፤ ገዢአቸውም ከመካከላቸው ይወጣል፤ እሰበስባቸዋለሁ፤ ወደ እኔም እመልሳቸዋለሁ፤ ወደ እኔ ይመለስ ዘንድ ልብ የሰጠው ማን ነው? ይላል እግዚአብሔር። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | አለቃቸው ከእነርሱ ውስጥ ይሆናል፥ ገዥአቸውም ከመካከላቸው ይወጣል፤ እኔ አቀርበዋለሁ እርሱም ይቀርባል፤ ይህስ ባይሆን ወደ እኔ ለመቅረብ የሚደፍር ማን ነው? ይላል እግዚአብሔር። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | አለቃቸው ከእነርሱ ውስጥ አንዱ ይሆናል፥ ገዥአቸውም ከመካከላቸው ይወጣል፤ እኔ አቀርበዋለሁ እርሱም ይቀርበኛል፤ ይህስ ባይሆን ለነፍሱ ዋስትና ሰጥቶ ወደ እኔ ለመቅረብ የሚደፍር ማን ነው? ይላል ጌታ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ ካፑ ኡንቱንቱ አሳፐ እቱዋ ግዳናዋ፤ ኡንቱንታ ሞድያዌ ኡንቱንቱ ግዶፐ ከሳና። ታን አ ታ ማታ አሀና፤ እ ታኮ ሺቃና። ታን ሺሸናን ደእሺና፥ ጻሊደ ታኮ ሺቃናዉ ዳንዳይያዌ ኦኔ? ታን መና ጎዳይ ሀዋ ኦዳይ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu kaappuu unttunttu asaappe ittuwaa gidanawaa; unttuntta mooddiyaawe unttunttu giddoppe kesana. Taani Aa ta mata ahana; I taakko shiik'ana. Taani shiishshennan de'ishiina, s'aliide taakko shiik'anaw danddayiyaawe oonee? Taani Med'inaa Goday hawaa oday. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Istta kaaleththizay istta baggafe gidana; istta ayssizay istta giddofe dendana; tani iza taakko shiishshana; izikka taakko shiiqana. Ta shiishshontta dishin xalidi taakko shiiqanay oonee? |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስታ ካሌዛይ ኢስታ ባጋፌ ጊዳና፤ ኢስታ ኣይሲዛይ ኢስታ ጊዶፌ ዴንዳና፤ ታኒ ኢዛ ታኮ ሺሻና፤ ኢዚካ ታኮ ሺቃና። ታ ሺሾንታ ዲሺን ጻሊዲ ታኮ ሺቃናይ ኦኔ? |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንታ ካለናይ ኤንታ ግዶፈ ከያና፤ ኤንታ ሃራናይ ኤንታ ግዶፈ ደንዳና። ታኒ እያ ታዉ ማታ ኤሀና፤ እ ታኮ ሺቃና። ታኒ እያ ሺሾና ደእሽን፥ ምንድ ታኮ ሺቃናዉ ዳንዳኤይ ኦኔ?” ያጌስ ጎዳይ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enta kaalethanay enta giddofe keyana; enta haaranay enta giddofe dendana. Taani iya taw mata ehana; I taako shiiqana. Taani iya shiishonna de7ishin, minnidi taako shiiqanaw danda7ey oonee?” yaagees Goday. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | መሪያቸው ከራሳቸው ወገን ይሆናል፤ ገዣቸውም ከመካከላቸው ይነሣል፤ ወደ እኔ አቀርበዋለሁ፤ እርሱም ይቀርበኛል፤ አለዚያማ ደፍሮ፣ ወደ እኔ የሚቀርብ ማን ነው?’ ይላል እግዚአብሔር ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የራሳቸው ወገን ከመካከላቸው ተነሥቶ መሪአቸው ይሆናል፤ እኔ ራሴ ስለማመጣው እርሱ ወደ እኔ ይቀርባል፤ አለበለዚያማ ማን ደፍሮ ሊቀርብ ይችላል? |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | መራሒኦም ካብኣቶም ክኸውን እዩ፤ ገዛኢኦም ከዓ ኻብ ማእኸሎም ክትስእ እዩ፤ ናባይ ከቕርቦ እየ፤ ንሱውን ክቐርበኒ እዩ፤ እንተ ዘይኮይኑ ናባይ ደፊሩ ዝቐርብ መን እዩ? ይብል እግዚኣብሄር። |