Jeremiah 30:18 — Compare Translations
13 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ከምዚ ይብል ኣሎ፡ እንሆ፡ ዕጫ ድንኳናት ያእቆብ ክመልሶ እየ፡ ንመሕደሪኡውን ክምሕር እየ። እታ ከተማ ድማ ኣብ ተስፋኣ ክትህነጽ እያ፡ እቲ ቤተ መንግስቲ ድማ ኣብ መገዳ ደው ክብል እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፥ “እነሆ የያዕቆብን ድንኳን ምርኮ እመልሳለሁ፤ ለማደሪያውም እራራለሁ፤ ከተማዪቱም በጕብታዋ ላይ ትሠራለች፤ አዳራሹም እንደ ዱሮው የሰው መኖሪያ ይሆናል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። እነሆ፥ የያዕቆብን ድንኳን ምርኮ እመልሳለሁ፥ ለማደሪያውም እራራለሁ፤ ከተማይቱም በጉብታዋ ላይ ትሠራለች፥ አዳራሹም እንደ ዱሮው የሰው መኖሪያ ይሆናል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | “ጌታ እንዲህ ይላል፦ እነሆ፥ የያዕቆብን ድንኳን ምርኮ እመልሳለሁ፥ ለማደሪያውም እራራለሁ፤ ከተማይቱም በጉብታዋ ላይ ዳግም ትሠራለች፥ የንጉሡ ቅጥርም ዱሮ በነበረበት ቦታ ላይ ይታነጻል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ታን ያቆባ ዛራቱዋ ጎልያ ኦሞደቶደፐ ጉየ ዛራደ፥ እሻልሳና፤ ኡንቱንቱ ደእያ ሳአዉካ ቃረታና። የሩሳላመ ካታማይካ ካሰ ባረ ኮለቴድኖ፥ ካትያ ጎሊካ ካሰ ባረ ሳኣን ስሚደ ኬጸታና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'ina Goday hawaadan yaagee; «Taani Yaak'ooba zaratuwaa golliyaa omoodettoodeppe guyye zaaraadde, ishalissana; unttunttu de'iyaa sa'awukka k'arettana. Yerusaalame katamaykka kase bare koletteeddino, kaatiyaa golliikka kase bare sa'aan simmiide kees'ettana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY, «Tani Yaaqoobe keeth zaara keexxana; izi dizasoskka qadhettana; katamayakka kase ba laalettidason simma keexettana; kawoteththa keeththayka kase ba dizason simmi keexettana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ፥ «ታኒ ያቆቤ ኬ ዛራ ኬጻና፤ ኢዚ ዲዛሶስካ ቃታና፤ ካታማያካ ካሴ ባ ላሌቲዳሶን ሲማ ኬጼታና፤ ካዎቴ ኬይካ ካሴ ባ ዲዛሶን ሲሚ ኬጼታና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | “ያይቆባ ኮቻታ ድኤትዳ በሳፈ ጉየ ዛራዳ፥ ኬፃና፤ ኤንቲ ደእያ በሳስካ ቃታና። የሩሳላመ ካታማይ ካሰ ባ ላለትዳ በሳን፥ ካዎ ጋይ ካሰ ባ በሳን ስሚድ ኬፀታና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | “Yayqooba kochata di7etida bessaafe guye zaarada, keexana; enti de7iya bessaasika qadhetana. Yerusalaame katamay kase ba laaletida bessan, kawo gadhoy kase ba bessan simmidi keexetana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | “ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “ ‘እነሆ የያዕቆብን ድንኳን ምርኮ እመልሳለሁ፤ ለማደሪያውም እራራለሁ፤ ከተማዪቱ በፍርስራሿ ጕብታ ላይ ትሠራለች፤ ቤተ መንግሥቱም በቀድሞ ቦታው ይቆማል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ “የእስራኤልን ልጆች ቤት መልሼ እሠራለሁ፤ ለያንዳንዱም ቤተሰብ ምሕረቴን እልካለሁ፤ የኢየሩሳሌም ከተማ እንደገና ትሠራለች፤ ቤተ መንግሥቱም በድሮ ቦታ ተመልሶ ይታነጻል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ከምዙይ ይብል ኣሎ፦ “እንሆ ምርኮ ድንኳን ያእቆብ ክምልስ እየ፤ ንመንበሪኡውን ክርህርሀሉ እየ፤ እታ ኸተማ ኣብ ልዕሊ ዀረብታታት፥ ክትህነፅ እያ፤ እቲ ኣዳራሻውን ከም ቅድሙ፥ መንበሪ ሰብ ክኸውን እዩ። |